Get Mystery Box with random crypto!

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekelez
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 407.60K
የሰርጥ መግለጫ

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 270

2022-08-31 19:45:08
"…በመጨረሻም ሶዬው ሶዬውን አሽቶ፣ አሻሽቶ፣ በአፉ ገብቶ፣ አደንዝዞ፣ አስብቶ፣ አስብቶ አደልቦት ሲያበቃ ሲወፍርለት ጊዜ ለመብል እንደረሰ ባወቀ ጊዜና ሌሎችን ባሰወገደበት መንገድ እንደለመደው ሊበላው ነው አሉ። ስማንጂ አንተው የማን ልጅ መሰለህ? …የአይተ የመለስ ዜናዊ የጡት ልጅ እኮ ነው። ሃኣ…! ይኸው ነው።

•…አሁን በዕቅዱ መሰረት ወሎ ከላይም ከታችም በደንብ እየጸዳ ነው? ማን ቀረ…? …የሚቀር የለም። ብአዴን ቢማርም ባይማርም አገልግሎቱ እንደ ኮንዶም ነው። ብአዴን መጠቀሚያ ነው። ብአዴን እንደሸንኮራ ያለ ነው። ትመጠጣለህ መጨረሻህ መጣል ነው። ብአዴን ፈረስ ነው። ያውም የጋሪ ፈረስ፣ ሲያገለግል ኖሮ መጨረሻ ላይ ለጅብ ይጣላል።

"…እንደ ግርማ የጅብጥላ በቤተሰብ መንዝንና ሸዋን ካልጠነፈርክና ካልመራህ በስተቀር ትጎዳለህ። የሆነው ሆኖ ብአዴን መጨረሻው ውርደት ነው። እንደ ለማ መገርሳ በቃኝ ሲል አይጦርም። እንጦሮጦስ ይወርዳታል እንጂ።

"…ዐማራ አሁን በግድ እየመከተ አይደል ኦሮሞዎቹ ጭር ሲል አይወዱም አይደል? አዎ ወሎዬውን አዋርደው ወሎዬዎችን አንገት ሊያስደፉ ነው።

"…እየተዋረዳችሁ…!!
18.0K viewsedited  16:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 18:52:47 Zemedkun Bekele (ዘመዴ) pinned «"…የወሎ ዐማራ ለዘመናት ጠላት ይመጠባኛል፣ ክፉ ያገኘኛል ብሎ ሳያስብ፣ ሳይጠረጥር ሃሳቡን ጥሎ ዝርፍጥ ብሎ ለሽ ብሎ እንደ እከ ለጥ ብሎም የኖረ ነው። ለዚህ ነው አምና ከወሎ እስከ ደብረ ብርሃን ቤቱን፣ ቀዬውን፣ መንደሩን ጥሎ የሸሸው፣ የተሰደደው፣ የተፈናቀለው። ይበላል፣ ይጠጣል፣ ያገባል፣ ይጋባል፣ ይወልዳል፣ ይዋለዳል፣ ይጨፍራል ሃገር አማንብ ብሎ በቃ አለቀ ለሽ ነው። "…የወሎ ዐማራ መሬቴ ማንወሰደብኝ?…»
15:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 18:24:28 "…የወሎ ዐማራ ለዘመናት ጠላት ይመጠባኛል፣ ክፉ ያገኘኛል ብሎ ሳያስብ፣ ሳይጠረጥር ሃሳቡን ጥሎ ዝርፍጥ ብሎ ለሽ ብሎ እንደ እከ ለጥ ብሎም የኖረ ነው። ለዚህ ነው አምና ከወሎ እስከ ደብረ ብርሃን ቤቱን፣ ቀዬውን፣ መንደሩን ጥሎ የሸሸው፣ የተሰደደው፣ የተፈናቀለው። ይበላል፣ ይጠጣል፣ ያገባል፣ ይጋባል፣ ይወልዳል፣ ይዋለዳል፣ ይጨፍራል ሃገር አማንብ ብሎ በቃ አለቀ ለሽ ነው።

"…የወሎ ዐማራ መሬቴ ማንወሰደብኝ? አይልም። ሲደኸይ በምን ምክንያት ደኸየሁ አይልም። ተነሥቶ ይሰደዳል። በባህር በየብስ እግሩ ወደመራው ይጓዛል። ስደት ደግሞ ክፉ ነው። ከበረሃ ቢያመልጥ ባህር ገብቶ ይሞታል። ከባህር ቢያመልጥ በየመን ይሰቃያል። ከየመን ሳዑዲ፣ በሊቢያ፣ በሱዳን፣ በጅቡቲ ፍዳውን ይበላል። እዚህ እንኳን በገዛ አገሩ በወለጋ እንደ ከብት አጋድመው ያርዱታል።

"…እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የወሎ ዐማራ ዳተኛ ነበር፣ ጥቂት እንደነምሬ ወዳጆ፣ እንደ ሃሰነ ከረሙ አይነት ቀድመው የነቁ ሰዎች ቀድመው ቢነቁም ደጋፊ ግን አልነበራቸውም። እነ ብሩክ አበጋዝ፣ እነ መንግሥቱ ዘገየ፣ እና የወሎ ኅበረት የሚባል የኦነግ ፖፖ የሆነ ጉድ ሲቦረቡረው ኖሯል። ወሎዬን አፅድተው ወሎን መሬቱን ብቻ ለሚፈልጉ ኃይሎች ሲያመቻቹት ኖረዋል። አምና ቦሩ ሥላሴ ሜዳ ላይ ከጎንደር፣ ከጎጃም፣ ከሸዋ ፋኖ መጥቶ ከህወሓት ጋር ሲዋደቅ ከጥቂቶች በቀር አብዛኛው የደሴ ወጣት ደሴ ላይ ቁጭ ብሎ፣ ደብረ ብርሃንም ተሰዶ፣ አዲስ አበባና ናዝቴርት ፈርጥጥጦ ( ብሩክ አበጋዝና ባለ ዛሩ ባለውቃቢው የጠንቋይ ልጅ መንገሥቱ ዘገየ)  ጫቱን የቅም ነበር።

"…ዘንድሮ ግን ከአምናው ተሽሏል። የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ፣ የደሴ ዐማራ ፋኖ፣ የደቡብ ወሎ ዐማራ ፋኖ፣ ወርቄዎች ዳዴ ብለው እየዳኹ በእግራቸው መቆም ጀምረዋል። መከላከያ ቢበተንም እንኳ ከዐማራ ልዩ ኃይል ጋር ቆመው ወራሪውን ኃይል ገትረው እንዳይንቀሳቀስ አድርገው መልሰዋል። ባለበትም አቁመዋል። የወሎ ዐማራ በዚሁ ከቀጠለ በቅርቡ ነፃነቱን ያስመልሳል። በኮምቦልቻና በደሴ የተሰገሰገውን የኦነግንም ክንፍ ያጸዳል። ጠላት አለብኝ ብሎ ተዘጋጅቶም ይጠብቃል። ዘሩ ሲሰደድ፣ የማንም ክፍት አፍ አክቲቪስት መሳቂያ፣ መሳለቂ ከመሆን ይድናል። የናትናኤል እና ቶማስ ጃጀው የማይቀልዱበት ይሆናል።

ጎንደር ወልቃይትን እንመልከት።

"…እድሜ ዘላለማቸውን በህወሓት ሲቀጠቀጡ፣ ዘራቸው ሲጠፋ፣ ሲሰደዱ ኖሩ፣ ሲዋጉ ኖሩ፣ እነ ጎቤ፣ ሌሎች ጀግኖች ሲዋደቁ ኖሩ። እነ ኮሎኔል ደመቀ በጎንደር የለኮሱት የድል ችቦ ተቀጣጥሎ ወልቃይት የነፃነት ቀንዲሏን አበራች።

"…ወልቃይቴ ጠላት እንዳለበት ያውቃል። የሚመጣው ጠላት ተመልሶ ከመጣ ለዘር እንደማያስተርፈውም ያውቃል። ስለዚህ ሁሌ ዝግጁ ነው። ህጻን ወንድ ሴት አዛውንት ሳይል ዳግማዊ ማይካድራ እንዳይፈጸምበት ጠንክሮ ይሠራል። ለዚህ ነው ወያኔ በወልቃይት በኩል ብርድ ብርድ የሚላት።

"…ወሎ ህወሓት ስትመጣ የሸሸው መዋቅሩ ራሱ ህወሓት ስለነበረ ነው። ስላልተደራጀ ነው። ስላልተዘጋጀ ነው። ወልቃይት ይኸው ጠላት መጣ ሲባል ድግስ የተጠራ ይመስል የሚፈነጥዘው አስቀድሞ ስለተዘጋጀ ነው። የተዘጋጀ፣ አስቀድሞ የታጠቀ ሚሊዮኖችን ይነዳል። ያልተዘጋጀ፣ ያልተጠነቀቀ ደግሞ በፍልጥ ይነዳል። የወሎ ዐማራና የወልቃይት ዐማራው ልዩነቱ ይሄው ነው። ወልቃይት ተዘጋጅቷል። ወሎዬው ገና ሺ ፍላጎቶችን በማጥራት ላይ ነው። እሱ ሲስተካከል የወሎ ዐማራም አይሸሽም። አይፈናቀልምም።

"…ኢትዮጵያን ማሸነፍ አይቻልም። በሴራም፣ በስሪያም ኢትዮጵያን ማሸነፍ አይቻልም። በኢትዮጵያ ምድር አሸነፊው አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማን የያዘ፣ የተሸከመ ብቻ ነው። ሌላህ በአናትህ ተተከል፣ በአፍጢምህ ተደፋ። ኦነግ በለው፣ ህወሓት በለው፣ ብአዴን በለው፣ ኦህዴድ በለው ምድረ ቅራሪ ቀሬታሞች በሙሉ ይወገዳሉ። ኢትዮጵያና ኢትዮጵያኖች ብቻ ያሸንፋሉ።

"…ይሄ የእኔ ጦማር የኢህአዴግ ካድሬ ለነበረው ኦሮሞን ኢትዮጵያዊነት መስበክ ፈርቶ፣ ተንቦቅቡቆ ዐማራን ኢትዮጵያዊነትን ልስበክ በማለት ለእናት ምጥን ለማስተማር ለሚዳዳው ለአቶ ታዬ ቦጋለ አይገባውም። ለግንቦቴው ለብርሃኑ ነጋ ካልሲ አጣቢ፣ ለዐቢይ አህመድ ገሌ አሽከር ለናትናኤል መኮንን አይገባውም። ለተብታባው መስፍን ፈይሳ፣ ለፓስተር መሃል ሜዳ፣ ለኮሮና ዳዊትም ይከብዳቸዋል። ለሉጢው ጌትነት አልማው፣ ለጫቶ ቶማስ ጃጃው፣ ለዲቃላው፣ የፋኖ አስመቺ፣ ገንዘባቸውን ሰብስቦ ቀርጥፎ ለበላባቸው እኔ ለምኜ ያቋቋሙኩትን አሥራት ሚዲያን የመሰለ የዐማራ ልሳን የሆነ ሚዲያ ላፈረሰው፣ እንኩትኩቱንም ላወጣው ፊቱ እንደ ሊማሊሞ ገደል ለረዘመው በጅምር የቀረ የጎንደር ዐማራ አስወቃሽ ለግንቦት 7ቱ ተላላኪ ለዓምደማርያም እዝራ አይገባውም።

"…ወጥር ዘመዴ…!!
41.9K viewsedited  15:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 18:22:31
ህወሓት ዐማራን ስትተነኩስ ጎንደሬ ወደ ወልቃይት፣ ወለዬ ወደ ስደት የሚነኩት ለምንድነው? ከታች ሚጥሚጣ በቃሪያ የሆነች ጦማሬን ተጋበዙልኝ።

• ወጥር ዘመዴ…!!
40.3K views15:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 16:42:12
ስማማ ልንገርህ…!

"…የኢትዮጵያ ወታደር ማለት ይሄ ነው። አምቡላንስ፣ ሃኪም፣ መኪና በሌለበት የተጎዳ ወንድሙን ተሸክሞ ነፍስ ለማዳን ዋጋ የሚከፍል። የማይሮጥ፣ በፈንጅ ላይ የሚንጎማለል፣ ሻማ ሆኖ ቀልጦ ለሌሎች የሚያበራ ፀሐይ ማለት ነው። ዓድዋ ትመስክር።

"…ኢትዮጵያን ሲኦል ድረስም ቢሆን ሄጄ አፈርሳታለሁ ለሚል ኃይል እንዴት ይሮጣል? እንዴት ይሸሻል? የኢትዮጵያ ወታደር ሆኖ፣ የአሸናፊዋ ሃገርን ማሊያ ለብሶ እንዴት ጦሩን ሙሉ ለጠላት እጃችንን እንስጥ ብሎ ይቀሰቅሳል? ምን አይነት አሰልጣኝ ቢያሠለጥነው ነው። ከየት ያገኘው ባህል ነው?

"…የምትሮጥለት ጠላት እኮ አለ። የምትሸሽለት፣ ትንሽም እንኳ አፈግፍጌ ጮቤ ላስረግጠው የምትለው ጠላት አለ። እንዴት ሰው ለወያኔ ይሮጣል? እንዴት ለህወሓት ይሮጣል? ይሄ በእውነት ነውር ነው።

"…በውጊያ መሃል መሞት፣ መማረክ፣ መግደል፣ መማረክም አለ። እሱ ተፈጥሮአዊ ነው። ጥይት ስትጨርስ፣ ግኑኝነት ሲቋረጥ፣ መሪህ ሲመታ፣ ሲሰዋ፣ በቆረጣም፣ በፈለጣም፣ አቅጣጫም ጠፍቶብህ ልትማረክ ትችላለህ። ነገር ግን ለመማረክ መሰለጠን እሱ ገገማነት፣ መቶ ኪሎ ሰገጤነት ነው።

"…ሴራም ይኑር ስሪያ… ኢትዮጵያ ግን ታሸንፋለች…!! አከተመ።
56.6K viewsedited  13:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 15:47:22
"…ሜዳውም ፈረሱም ይኸው…!!

"…አርበኛ ፋኖ ዋርካው ምሬ ወዳጆ የሰጠኝ፣ ያዝማ ዘመዴ፣ ጻፍ ብሎ ራሱ በቃሉ የነገረኝ፣ ኋላም ከአርበኛ ፋኖ አቤ ጋር አገናኝቶኝ ያረጋገጠልኝ፣ እኔም የባንክ አካውንቱን ኮፒ ፎቶ አንሥታችሁ ላኩልኝ ብዬው የላከልኝ የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ የሀብት ማሰባሰቢያ፣ የኮቾሮና በዝናብ ጊዜ የላስቲ መግዣ የባንክ አካውንታቸው ይኸው። እደግመዋለሁ ሜዳውም፣ ፈረሱም ይኸው።

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የባንክ ሂሳብ ቁጥር
1000485333146
ምሬ ወዳጆ (የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ ዋና አዛዥ) ከድር ሰይድ (ምክትል አዛዥ) እና
መሰረት ጫኔ (ሃብት አፈላላጊ)

"…የኮቾሮ መግዢያውን በዚህ ላኩላቸው። የተሰደዳችሁ ወጣቶች ተመለሱ። ሴቶችም በቀያችሁ ሆናችሁ ስንቅ አቀብሉ። ርስታችሁን ጥላችሁ አትሰደዱ። ሞትም ሰርግ በቀዬ ነው የሚያምረው። ስደት አዋራጅ ነው። ሁሉ ነገር በቀዬ ነው የሚያምረው። ተመለሱ። ጦርነቱ ካልደረሰበት ሥፍራ ተሰዳችሁ የመጣችሁ ተመለሱ።

#ማስታወሻ፦ በኢትዮጵየ ንግድ ባንክ አይሁን የምትሉ ሰዎች ትታዩኛላችሁ። አሁን በመላው ኢትዮጵያ ቅርናጫፍ ያለው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነው። እነሱ በዚህ ላኩልን ብለዋል። ከቻልክ መላክ ነው። ካልቻልክ አፍን መዝጋት ነው። አስሬ እየገባ ህ በዚህ ባንክ፣ በዚያ ባንክ እያልክ አትረብሽ። እምቢ ካልክ እቀስፈረሃለሁ። ሃደወሬ ሁላ…!! ዳይ ተንቀሳቀስ። ያስገባችሁት ብር ስንት እንደደረሰ ሪፖርት አቀርብላችኋለሁ። ኮቾሮም፣ ውኃም ሲገዛላቸው እለጥፍላችኋለሁ። እኔ የጀመርኩትን ከዳር ሳላደርስ እንደሁ አልቀር። ከነከስኩ ሳላደማ መች እለቃለሁ።

• ለዛሬ የላካችሁበትን ሪሲት ብቻ ትልኩበት ዘንድ የፎቶ መላኪያ ሰንዱቁን ከፍቼዋለሁ። ከሪሲት በቀር ሌላ ኮተት የሚልክ እንዲናፍቀኝ አድርጌ እቦልከዋለሁ። ተጠንቀቅ።

"…በሉ ጀምሩ…!!
63.3K views12:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 14:20:29 Zemedkun Bekele (ዘመዴ) pinned a photo
11:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 14:18:03
"…ዝግጁ ናችሁ…?

"…ሁሉም ጋር ደወልኩ። እንደተለመደው አስሬ ለክቼ አንዴ ቆርጬ መጥቻለሁ። አካውንቱን መንግሥት ያውቀዋል ብዬም ጠይቄአለሁ። አዎ ሕጋዊ ነን። ለዚህም አይደል ወይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይላክልን ያልነው ብለውኛል ምሬና አቤ። በዚህ ስጋት አይግባችሁ ዘመዴ ብለውኛል።

"…መንግሥት ራሱ ብሬንም እኮ ሰጥቶናል። የፈለገ ችግር ቢኖር ከማልቀስ የሚመጣ ነገር የለም። መፍትሄ እየፈለግን ከመመከት በቀር ሌላ አማራጭ ለጊዜው ጠረጴዛችን ላይ የለም ዘመዴ ነው የሚለው ዋርካው ምሬ ወዳጆ።

"…ከዚያ ወገን የሚሞቱትም ደሞቼ ናቸው። ወገኖቼ ናቸው። እና ምን ላድርግ። የሚመጡት የእኔን ቤተሰብ ሊዘርፉ፣ ሊገድሉ፣ ሊያፈናቅሉ እኮ ነው። የጨነቀ ነገር እኮ ነው። ስለዚህ አማራጩ ራስን መከላከል ነው። ይሄ ደግሞ ተፈጥሮአዊ መብት ነው።

"…ጦርነቱ ሲያልቅ በህይወት ከተረፍኩ እኔ ምርጥ ገበሬ ነኝ። አርሼ እበላለሁ። ነግጄም ማትረፍ አያቅተኝም። ጦርነት ወደን የገባንበት አይደለም። ተገደን እንጂ። አምና ህዝቤ የደረሰበትን ፍዳ ዓለም ሁሉ ያየው ነው። ዘንድሮም ያ እንዲደገም አንፈቅድም። የእኛም ከአምናው ዘንድሮ የተሻለ ዝግጁና ቁመና ላይ ነን።

"…በቃ ለዚህ ፋኖ ኮቾሮ መግዢያ ላኩልን። መልእክቴ ይኸው ነው ብሏችኋል ዋርካው አርበኛ ፋኖ ምሬ ወዳጆ።

"…እናም አሁን #1000 ሰው ዝግጁ ነን ካለ በኋላ እርግጠኛውን የእነ ምሬን የባንክ አካውንት እለጥፍላችኋለሁ። እነ ምሬ ወዳጆም ጦማሯን ስለሚያዩ በዚያውም ሞራልም ይሆናቸው ዘንድ እስቲ ዝግጁነታችሁን ጻፉላቸው።

"…አሃ ወገን… ዝግጁ…?
69.9K viewsedited  11:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 13:20:31
ለትግራይ አክቲቪስቶች…!!

"…ሰሞኑን በዚህ በዳያስጶራ ያሉ የትግራይ ተወላጅ ነን የሚሉ ጉዶች ከወትሮው በተለየ መልኩ የሌለ እየቀወጡት የሚመቱትን ከበሮ፣ የሚዘሉትን ዝላይ ባየሁ በተመለከትኩም ጊዜ ይህችን ማስታወሻ ጻፍኩ።  ገና ለገና ቆቦ ገባን ተብሎ እንዲህ የሌለ መፎከርና መዝለል የጤናም አይመስለኝም።

"…የምትዋጋው ከወንድምህ ጋር ነው። የሚፈሰው የሁለታችሁም ደም ነው። እንዲሁ ስትተጋተግ ትናራለህ እንጂ የፈለገ መንግሥታዊ ሸፍጥ ቢኖር፣ የፈለገ ሴራ ቢጎነጎን፣ የምትመጡበት ዐማራ ዘላለሙን እንደማይፋታችሁ ልታውቁ ይገባል። ያውም እየወረራችሁት። ያውም እየዘረፋችሁ እየገደላችሁት በሰላም ረግጠነው እንደ ድሮው እንኖራለን ባትሉ መልካም ነው። የምትወሩት፣ የምትዘርፉት ዐማራ አይፋታችሁም። እንኳን በአደባባይ ዐማራ የሚባል የለም እያላችሁ እየፎከራችሁ፣ ከእርሻው፣ ከቤቱ፣ ከቀዬው፣ ከመንደሩ፣ ከደብሩ አፈናቅላችሁት፣ በገዛ ሃገሩ ተንከራታች፣ ስደተኛ አድርጋችሁት፣ በእናንተው የነፃ አውጪ ተብዬዎች የጥላቻ ፖለቲካ ትርክት ምክንያት ስሙን አስጠፍታችሁት ልታጠፉት አልቻላችሁም።

"…ይሄ የምታዩት የምታዩት የሬሳ ክምር የትግራይ ወንድሞቻችን አስከሬን ነው። ለእናንተ ደግሞ የወንድሞቻችሁ፣ የእህቶቻችሁ፣ የልጆቻችሁ፣ የዘመዶቻችሁ አስከሬን ። ተገደውም ይሁን ወደው ፈቅደው ለሚገቡበት ጦርነት የሚጠብቃቸው እንዲህ መርገፍ ነው። ወደ ዐማራም፣ ወደ አፋርም ምድር በኃይል በገባችሁ ቁጥር የሚጠብቃችሁ እንዲህ ያለ ሞት ነው። ጦርነት አትራፊ አይደለም። ከበሮ ይዞ መጨፈር፣ በለው፣ በለው ማለት አይጠቅማችሁም። ኢትዮጵያ ደግሞ ሁለቱንም ታክማለች። ሁለቱም ልጆቿን ታክማለች። የሞቱትም ወደ አፈሯ መኅፀን ይገባሉ። ታዲያ በዚህም ወገን ሰው አልሞተም። አልቆሰለም ማለት አይደለም። ግን ማሸነፍ አይታሰብም። እልቂት ብቻ እንጂ…!!
72.6K views10:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 12:43:27
"…አርበኛ ፋኖ ምሬ ወዳጆን ድውዬ አገኘሁት። በስልክም ብዙ አውራን። ስለ መከላከያው ስለ ዐማራ ልዩኃይል እና ስለ ምሥራቅ ዐማራም ፋኖም ተጋድሎ ጀግናው በቃሉ መስክሮልኛል። "…ዘመዴ ከሁሉም እኮ ጥቂት ጥቂት በጥባጭ ሊኖር ይችላል። ነገር ግን ሁላቸውም መከላከያም፣ ልዩኃይሉና ፋኖው በዐማራ ምድር እየተዋደቀ ነው። ደሙንም እያፈሰሰ ነው። ሌላ ሌላውን ትተን በአንድነቱ ላይ እናተኩር። የውስጥም የውጪም ጠላት ማሸነፊያው አንድነት ብቻ ነው። ብሔርብሔረሰቦች ናቸው እየተዋደቁ ያሉት። ከድል በኋላ ስህተት ነው የምንለውን ብናጠራ ይሻለናልም ደግሞም አትጠራጠሩ እናሸንፋለንም ብሎኛል። ንግግሩ ልብያሞቃል።

"…ምሬ ትክክለኛውን ስንቅ የሚያገኙበትን የባንክ አካውንትም በራሱ አንደበት ሰጥቶኛል። እዚህ ርቀት ድረስ የሄድኩት ለዚሁ ነው። ዘመዴ እኛ የምንበላው ባጣን ጊዜ ከመከላከያውና ከልዩ ኃይሉ ተካፍለን ነው የምንበላው። እነሱም እንደዚያው። ወደሞት የምንሄድ እኛ አንድ ነን። በሰጠሁህ የባንክ አካውንት ላክልን። ኮሚቴዎች ከደሴና ከኮምቦልቻ አውጥተው ኮቾሮ ገዝተው ይልኩልናል። አመሰግናለሁ። ብዬው ተለያይተናል።

"…እናንተ ተዘጋጁ። አምስትም አስርም ሳንቲም ለማዋጣት ተዘጋጁ። ስንቅ መግዣ የሚሆን ለማዋጣት ተዘጋጁ። ቆይቼ እለጥፍላችኋለሁ። የምሥራቅ ዐማራ ፋኖን ካገዝን በኋላ ደግሞ ሌሎች እንዲህ በበረሃ ለሚዋደቁም እጅን መዘርጋት ያስፈልጋል።

"…ከዚያ በፊት ግን በውጭ ሃገር ሆነው ህወሓትን በመደገፍ በሎም ለሚሉት እንዴት የትግራይ ልጆች በዐማራ ምድር እየረገፉ እንዳሉ አይተው ወደ ቀልባቸው ይመለሱ ዘንድ ዘግናኝ ፎቶ እለጥፍላቸዋለሁ። አደብ ግዙ። እልቂት እንጂ ድል አይኖርም።

"…እመለሳለሁ። ጠብቁኝ…!!
73.1K views09:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ