Get Mystery Box with random crypto!

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekelez
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 398.62K
የሰርጥ መግለጫ

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 273

2022-09-02 00:48:24
"…ነገ ጠዋት በአንደኛው የጦር ግንባር እየተፈጸመ ስላለ ዘግናኝ አፀያፊ ግፍ በአጭሩ ጀባ እላችኋለሁ።

"…መረጃው ለዐማራ ልዩ ኃይልና ለዐማራ ፈኖ እንዲሁም ለዐማራ ሚሊሻ ነው የሚጠቅመው።

• ደኅና እደሩ…!!
77.3K viewsedited  21:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 22:38:28
እንባና ሳቅ… ዋይታና ጭፈራ…!!

"…በሰሜን ኢትዮጵያ ዐማራ እና ትግሬ በእሳት ይጨፋጨፋል። በመሃል ሃገር በአዲስ አበባ ደግሞ የትግሬና የዐማራ ሴት ብብቷን እስኪያልባት ድረስ አቅሏን ስታ ትጨፍራለች። ምንአይነት የከፍት አዕምሮ እንደታደለ ህዝቡ ይገርማል። ኦሮሞዋ አዳነች አቤቤና የኦነጉ ሊቀመንበር ኦቦ ቀጀላ መርዳሳ ደሞ ሙድ ይይዙባቸዋል። ቀላል ይቀልዱባቸዋል በማርያም።

"…እየጨፈራችሁ ዐማራና ትግሬዎች…!!
"…አስጨፍሯቸው ኦሮሞዎች…!!
83.9K views19:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 22:19:19
የወግ ኽምራ መረጃ…!!

"…በዛሬው የውጊያ ውሎ በኮረም አቅጣጫ የህውሀት ኃይሎች የተወሰኑ ሾልከው በመግባት የላበላን ዋናውን መንገድ ለመዝጋት መክረው እንደነበር ተነግሯል። ሐሙሲት ከሚባል ቀበሌ በደቡብ በኩል ውጊያ ነበር። አብዛኛው የህወሓት ጠንካራ ምሽጎች በሃገር መከላከያ፣ በዐማራ ፋኖና፣ በዐማራ ልዩ ኃይል ፍርስርሳቸው መውጣቱም ተነግሯል።

"…ከእኛም ወገን በውጊያው ላይ ቆሰሉ የመከላከያ አባላት ሰቆጣ ሆስፒታል እየገቡ ነው። የህወሓት ጦር አሁን ተመትተው ወደኋላ ማፈግፈጋቸውም ተነግሯል።

"…እነ አሜሪካ ለህዝቡ የለገሱት የእርዳታ ስንዴም በየምሽጎቹ ተበትኖ መገኘቱም ተመልክቷል። አቤቱ ጌታ ሆይ ትግሬ ግን ከምድር ላይ አለቀ። ተዉ የሚልም ጠፍቷል። ከእልቂት ምን እንደሚያተርፉ መድኃኔዓለም ይወቅ። ምን እንደሚሻልም መድኃኔዓለም ይወቅ።

"…እየሞታችሁ…!!
84.2K views19:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 22:16:46
ዋግ ኽምራ የጦር ውሎ…!!

"…ንጋት 12:00 ሰዓት ጀምሮ ህወሓት ወደ ዋግ ኽምራ ሰቆጣ ለመግባት ከሰቆጣ ፋጥዝጊ ከሚባል ተራራ ላይ ሁና ወደ ዝቋላ ወረዳ ቀዳሚት ቀበሌ ከባድ መድፍ በመተኮስ የተለመደ ትንኮሳዋን ትጀምራለች። ነገር ግን እንደ ቆቦው ግንባር በርግጎ የሚሸሽ፣ የሚፈረጥጥ፣ የማይናበብ የኢትዮጵያ ሠራዊት በዚህኛው ግንባር አልገጠማትም። እንዲያውም አጸፋውን አከበዱባት።

"…በውጊያው ያ ድሮ ኢትዮጵያ በምታውቀው፣ መሸነፍ፣ መበርገግ፣ መሮጥ በማያውቀው ጀግና ስንለው በኩራት ደረታችንን ነፍተን በምንመሰክርለት በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዎትና ጀግኖቹ በዐማራ ልዩ ኃይል፣ በዐማራ ፋኖ እና በዐማራ ሚኒሻዎች ጽኑ ተጋድሎ ህወሓትን በመመከት እስከ ቀኑ 10 ሰዓት ድረስ ውጊያው መቆየቱም ተነግሯል። ከ10ሰአት በኋላ ግን በሰቆጣ የከባድ መሣሪያ ድምፅ አልተሰማም።

"…ህወሓት በ3 አቅጣጫዎች ነበር መድፍ ስትተኩስ የዋለችው። 1ኛ ወደ ዝቋላ ቀዳሚት ቀበሌ። 2ኛ አበርገሌ ወረዳ፣ 3ኛ ፃግብጂ ወረዳ። የፃግብጅ ድልድዩን ሰብረውት የነበረ ቢሆንም ያ ድሮ የምናውቀው መመኪያችን የምንለው፣ የሃገር ኩራት የሃገር መከላከያ ሰራዊታችን ጊዜያዊ ድልድይ በአስቸኳይ በመሥራት ጥራሪን ተሻግሮ ወደ ኮረም መስመርም አልፏል። ገስግሷልም።

"…ጥምር ጦሩ ማታ አበርገሌ ጠዋት መቀሌ ነው የምገኘው እያለ ሲሆን ወደ ኮረም ከገሰገሰና ኮረም ከገባ ግን ወልድያን እይዛለሁ ብሎ በወጥመድ ውስጥ የተቀረቀረው የህወሓት ሰራዊት የመማረክ ዕድል ካልገጠመው በቀር ለወሬ ነጋሪም መትረፉን እንጃ ነው የሚሉት የመረጃ ምንጮቼ። በአፋር በኩል ደግሞ መቀሌ 50 ኪሎሜትር ነው የሚርቀው።

"…ይህ የእኔ የዘመዴ መረጃ ነው።

• ድል ለኢትዮጵያ ሠራዊት…!!
• ለዐማራ ልዩ ኃይል…!!
• ድል ለዐማራ ፋኖ…!!
44.9K views19:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 20:43:02
የትግሬዎች የእስር ዜና

"…በወጡበት በዚያው ይቀራሉ ተብለው ይጠበቁ የነበሩትና ወደ ሃገር ቤት የመመለስ ዜናቸው መሰማት ከጀመረ በኋላ ከላይ በወረደ መመሪያ ነው በሚል ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ታስረው የተፈቱ በዘር ትግሬ የሆኑ በሙሉ እንዲታሰሩ መወሰኑ ተነግሯል።

"…በዚህም መሠረት በትናንትናው እለት ከዚህ በፊት ምንም ክስ ያልነበረበት ሊቀ ጠበብት ኤልያስ ተጫነ እና እስክንድር ወደ ማዕከላዊ ተወስደወ መታሰራቸው ተነግሯል። ትናንትም ዛሬም የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤትም በብልፅግ የፖሊስ ኃይል ተከቦ መዋሉም ተሰምቷል።

"…ከመንግሥት አካባቢ ባገኘሁት መረጃ ይታሠሩ ዘንድ ውሳኔ ከተላለፈባቸው መካከል አዲስ አበባ የመሳለሚያ ልጅ የሆኑትና የብፁዕ ወቅዱስ ልዩ ጽ/ቤት ቤት ሓላፊ
መልአከ ሕይወት አባ ኃይለገብርኤል ነጋሽ (ቆሞስ) መልአከ ገነት አባ ኪዳነ ማርያም ደስታ(አቡነ ቀሲስ) መምህር ሙሴ ኃይሉ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ተጠሪ ፕሮቶኮላቸው፣ መምህር ልሳነ ወርቅ ደስታ ገብረሕይወት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትሪያርክ ልዩ ጽ/ቤት ጉዳይ አስፈፃሚ፣ መልአከ ሰላም አባ ኪሮስ ወልደ አብ፣ አባ ተስፋሥላሴ ዘርአይና ሌሎችም ትግሬዎች እንደሆኑ ተነግሯል።

"…የእስሩ ምክንያት በዋነኝነት ከሃገር ለህክምና ሲወጡ በቦሌ ያዋረዳቸው መንግሥት ፓትርያርኩ ተናደው በዚያው ይቀራሉ ብሎ አስቦ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ቅዱስነታቸው መንበሬን ጥዬማ የትም አልሄድም ብለው ለመመለስ መወሰናቸው ስላበሳጨው ነው የሚሉም አሉ። ዛሬም እስሩ ቀጥሎ ምክንያቱ ባይታወቅም ጎጃሜው ሊቀ ማዕምራን ፋንታሁን ሙጬም በዛሬው ዕለት ከረፋዱ 5ሰዓት ላይ ከቢሮው ውስደው እንዳሰሩት ተሰምቷል። በዚህ አካሄዳቸው በንዴት ፓትርያርኩን እንዳይተናኮሏቸውም እሰጋለሁ። እያመመው መጣ አለ አዝማሪው።

"…ትግሬዎች አይዟችሁ። እየታሰራችሁ…!!
64.1K views17:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 19:45:08
"…በመጨረሻም ሶዬው ሶዬውን አሽቶ፣ አሻሽቶ፣ በአፉ ገብቶ፣ አደንዝዞ፣ አስብቶ፣ አስብቶ አደልቦት ሲያበቃ ሲወፍርለት ጊዜ ለመብል እንደረሰ ባወቀ ጊዜና ሌሎችን ባሰወገደበት መንገድ እንደለመደው ሊበላው ነው አሉ። ስማንጂ አንተው የማን ልጅ መሰለህ? …የአይተ የመለስ ዜናዊ የጡት ልጅ እኮ ነው። ሃኣ…! ይኸው ነው።

•…አሁን በዕቅዱ መሰረት ወሎ ከላይም ከታችም በደንብ እየጸዳ ነው? ማን ቀረ…? …የሚቀር የለም። ብአዴን ቢማርም ባይማርም አገልግሎቱ እንደ ኮንዶም ነው። ብአዴን መጠቀሚያ ነው። ብአዴን እንደሸንኮራ ያለ ነው። ትመጠጣለህ መጨረሻህ መጣል ነው። ብአዴን ፈረስ ነው። ያውም የጋሪ ፈረስ፣ ሲያገለግል ኖሮ መጨረሻ ላይ ለጅብ ይጣላል።

"…እንደ ግርማ የጅብጥላ በቤተሰብ መንዝንና ሸዋን ካልጠነፈርክና ካልመራህ በስተቀር ትጎዳለህ። የሆነው ሆኖ ብአዴን መጨረሻው ውርደት ነው። እንደ ለማ መገርሳ በቃኝ ሲል አይጦርም። እንጦሮጦስ ይወርዳታል እንጂ።

"…ዐማራ አሁን በግድ እየመከተ አይደል ኦሮሞዎቹ ጭር ሲል አይወዱም አይደል? አዎ ወሎዬውን አዋርደው ወሎዬዎችን አንገት ሊያስደፉ ነው።

"…እየተዋረዳችሁ…!!
18.0K viewsedited  16:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 18:52:47 Zemedkun Bekele (ዘመዴ) pinned «"…የወሎ ዐማራ ለዘመናት ጠላት ይመጠባኛል፣ ክፉ ያገኘኛል ብሎ ሳያስብ፣ ሳይጠረጥር ሃሳቡን ጥሎ ዝርፍጥ ብሎ ለሽ ብሎ እንደ እከ ለጥ ብሎም የኖረ ነው። ለዚህ ነው አምና ከወሎ እስከ ደብረ ብርሃን ቤቱን፣ ቀዬውን፣ መንደሩን ጥሎ የሸሸው፣ የተሰደደው፣ የተፈናቀለው። ይበላል፣ ይጠጣል፣ ያገባል፣ ይጋባል፣ ይወልዳል፣ ይዋለዳል፣ ይጨፍራል ሃገር አማንብ ብሎ በቃ አለቀ ለሽ ነው። "…የወሎ ዐማራ መሬቴ ማንወሰደብኝ?…»
15:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 18:24:28 "…የወሎ ዐማራ ለዘመናት ጠላት ይመጠባኛል፣ ክፉ ያገኘኛል ብሎ ሳያስብ፣ ሳይጠረጥር ሃሳቡን ጥሎ ዝርፍጥ ብሎ ለሽ ብሎ እንደ እከ ለጥ ብሎም የኖረ ነው። ለዚህ ነው አምና ከወሎ እስከ ደብረ ብርሃን ቤቱን፣ ቀዬውን፣ መንደሩን ጥሎ የሸሸው፣ የተሰደደው፣ የተፈናቀለው። ይበላል፣ ይጠጣል፣ ያገባል፣ ይጋባል፣ ይወልዳል፣ ይዋለዳል፣ ይጨፍራል ሃገር አማንብ ብሎ በቃ አለቀ ለሽ ነው።

"…የወሎ ዐማራ መሬቴ ማንወሰደብኝ? አይልም። ሲደኸይ በምን ምክንያት ደኸየሁ አይልም። ተነሥቶ ይሰደዳል። በባህር በየብስ እግሩ ወደመራው ይጓዛል። ስደት ደግሞ ክፉ ነው። ከበረሃ ቢያመልጥ ባህር ገብቶ ይሞታል። ከባህር ቢያመልጥ በየመን ይሰቃያል። ከየመን ሳዑዲ፣ በሊቢያ፣ በሱዳን፣ በጅቡቲ ፍዳውን ይበላል። እዚህ እንኳን በገዛ አገሩ በወለጋ እንደ ከብት አጋድመው ያርዱታል።

"…እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የወሎ ዐማራ ዳተኛ ነበር፣ ጥቂት እንደነምሬ ወዳጆ፣ እንደ ሃሰነ ከረሙ አይነት ቀድመው የነቁ ሰዎች ቀድመው ቢነቁም ደጋፊ ግን አልነበራቸውም። እነ ብሩክ አበጋዝ፣ እነ መንግሥቱ ዘገየ፣ እና የወሎ ኅበረት የሚባል የኦነግ ፖፖ የሆነ ጉድ ሲቦረቡረው ኖሯል። ወሎዬን አፅድተው ወሎን መሬቱን ብቻ ለሚፈልጉ ኃይሎች ሲያመቻቹት ኖረዋል። አምና ቦሩ ሥላሴ ሜዳ ላይ ከጎንደር፣ ከጎጃም፣ ከሸዋ ፋኖ መጥቶ ከህወሓት ጋር ሲዋደቅ ከጥቂቶች በቀር አብዛኛው የደሴ ወጣት ደሴ ላይ ቁጭ ብሎ፣ ደብረ ብርሃንም ተሰዶ፣ አዲስ አበባና ናዝቴርት ፈርጥጥጦ ( ብሩክ አበጋዝና ባለ ዛሩ ባለውቃቢው የጠንቋይ ልጅ መንገሥቱ ዘገየ)  ጫቱን የቅም ነበር።

"…ዘንድሮ ግን ከአምናው ተሽሏል። የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ፣ የደሴ ዐማራ ፋኖ፣ የደቡብ ወሎ ዐማራ ፋኖ፣ ወርቄዎች ዳዴ ብለው እየዳኹ በእግራቸው መቆም ጀምረዋል። መከላከያ ቢበተንም እንኳ ከዐማራ ልዩ ኃይል ጋር ቆመው ወራሪውን ኃይል ገትረው እንዳይንቀሳቀስ አድርገው መልሰዋል። ባለበትም አቁመዋል። የወሎ ዐማራ በዚሁ ከቀጠለ በቅርቡ ነፃነቱን ያስመልሳል። በኮምቦልቻና በደሴ የተሰገሰገውን የኦነግንም ክንፍ ያጸዳል። ጠላት አለብኝ ብሎ ተዘጋጅቶም ይጠብቃል። ዘሩ ሲሰደድ፣ የማንም ክፍት አፍ አክቲቪስት መሳቂያ፣ መሳለቂ ከመሆን ይድናል። የናትናኤል እና ቶማስ ጃጀው የማይቀልዱበት ይሆናል።

ጎንደር ወልቃይትን እንመልከት።

"…እድሜ ዘላለማቸውን በህወሓት ሲቀጠቀጡ፣ ዘራቸው ሲጠፋ፣ ሲሰደዱ ኖሩ፣ ሲዋጉ ኖሩ፣ እነ ጎቤ፣ ሌሎች ጀግኖች ሲዋደቁ ኖሩ። እነ ኮሎኔል ደመቀ በጎንደር የለኮሱት የድል ችቦ ተቀጣጥሎ ወልቃይት የነፃነት ቀንዲሏን አበራች።

"…ወልቃይቴ ጠላት እንዳለበት ያውቃል። የሚመጣው ጠላት ተመልሶ ከመጣ ለዘር እንደማያስተርፈውም ያውቃል። ስለዚህ ሁሌ ዝግጁ ነው። ህጻን ወንድ ሴት አዛውንት ሳይል ዳግማዊ ማይካድራ እንዳይፈጸምበት ጠንክሮ ይሠራል። ለዚህ ነው ወያኔ በወልቃይት በኩል ብርድ ብርድ የሚላት።

"…ወሎ ህወሓት ስትመጣ የሸሸው መዋቅሩ ራሱ ህወሓት ስለነበረ ነው። ስላልተደራጀ ነው። ስላልተዘጋጀ ነው። ወልቃይት ይኸው ጠላት መጣ ሲባል ድግስ የተጠራ ይመስል የሚፈነጥዘው አስቀድሞ ስለተዘጋጀ ነው። የተዘጋጀ፣ አስቀድሞ የታጠቀ ሚሊዮኖችን ይነዳል። ያልተዘጋጀ፣ ያልተጠነቀቀ ደግሞ በፍልጥ ይነዳል። የወሎ ዐማራና የወልቃይት ዐማራው ልዩነቱ ይሄው ነው። ወልቃይት ተዘጋጅቷል። ወሎዬው ገና ሺ ፍላጎቶችን በማጥራት ላይ ነው። እሱ ሲስተካከል የወሎ ዐማራም አይሸሽም። አይፈናቀልምም።

"…ኢትዮጵያን ማሸነፍ አይቻልም። በሴራም፣ በስሪያም ኢትዮጵያን ማሸነፍ አይቻልም። በኢትዮጵያ ምድር አሸነፊው አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማን የያዘ፣ የተሸከመ ብቻ ነው። ሌላህ በአናትህ ተተከል፣ በአፍጢምህ ተደፋ። ኦነግ በለው፣ ህወሓት በለው፣ ብአዴን በለው፣ ኦህዴድ በለው ምድረ ቅራሪ ቀሬታሞች በሙሉ ይወገዳሉ። ኢትዮጵያና ኢትዮጵያኖች ብቻ ያሸንፋሉ።

"…ይሄ የእኔ ጦማር የኢህአዴግ ካድሬ ለነበረው ኦሮሞን ኢትዮጵያዊነት መስበክ ፈርቶ፣ ተንቦቅቡቆ ዐማራን ኢትዮጵያዊነትን ልስበክ በማለት ለእናት ምጥን ለማስተማር ለሚዳዳው ለአቶ ታዬ ቦጋለ አይገባውም። ለግንቦቴው ለብርሃኑ ነጋ ካልሲ አጣቢ፣ ለዐቢይ አህመድ ገሌ አሽከር ለናትናኤል መኮንን አይገባውም። ለተብታባው መስፍን ፈይሳ፣ ለፓስተር መሃል ሜዳ፣ ለኮሮና ዳዊትም ይከብዳቸዋል። ለሉጢው ጌትነት አልማው፣ ለጫቶ ቶማስ ጃጃው፣ ለዲቃላው፣ የፋኖ አስመቺ፣ ገንዘባቸውን ሰብስቦ ቀርጥፎ ለበላባቸው እኔ ለምኜ ያቋቋሙኩትን አሥራት ሚዲያን የመሰለ የዐማራ ልሳን የሆነ ሚዲያ ላፈረሰው፣ እንኩትኩቱንም ላወጣው ፊቱ እንደ ሊማሊሞ ገደል ለረዘመው በጅምር የቀረ የጎንደር ዐማራ አስወቃሽ ለግንቦት 7ቱ ተላላኪ ለዓምደማርያም እዝራ አይገባውም።

"…ወጥር ዘመዴ…!!
41.9K viewsedited  15:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 18:22:31
ህወሓት ዐማራን ስትተነኩስ ጎንደሬ ወደ ወልቃይት፣ ወለዬ ወደ ስደት የሚነኩት ለምንድነው? ከታች ሚጥሚጣ በቃሪያ የሆነች ጦማሬን ተጋበዙልኝ።

• ወጥር ዘመዴ…!!
40.3K views15:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 16:42:12
ስማማ ልንገርህ…!

"…የኢትዮጵያ ወታደር ማለት ይሄ ነው። አምቡላንስ፣ ሃኪም፣ መኪና በሌለበት የተጎዳ ወንድሙን ተሸክሞ ነፍስ ለማዳን ዋጋ የሚከፍል። የማይሮጥ፣ በፈንጅ ላይ የሚንጎማለል፣ ሻማ ሆኖ ቀልጦ ለሌሎች የሚያበራ ፀሐይ ማለት ነው። ዓድዋ ትመስክር።

"…ኢትዮጵያን ሲኦል ድረስም ቢሆን ሄጄ አፈርሳታለሁ ለሚል ኃይል እንዴት ይሮጣል? እንዴት ይሸሻል? የኢትዮጵያ ወታደር ሆኖ፣ የአሸናፊዋ ሃገርን ማሊያ ለብሶ እንዴት ጦሩን ሙሉ ለጠላት እጃችንን እንስጥ ብሎ ይቀሰቅሳል? ምን አይነት አሰልጣኝ ቢያሠለጥነው ነው። ከየት ያገኘው ባህል ነው?

"…የምትሮጥለት ጠላት እኮ አለ። የምትሸሽለት፣ ትንሽም እንኳ አፈግፍጌ ጮቤ ላስረግጠው የምትለው ጠላት አለ። እንዴት ሰው ለወያኔ ይሮጣል? እንዴት ለህወሓት ይሮጣል? ይሄ በእውነት ነውር ነው።

"…በውጊያ መሃል መሞት፣ መማረክ፣ መግደል፣ መማረክም አለ። እሱ ተፈጥሮአዊ ነው። ጥይት ስትጨርስ፣ ግኑኝነት ሲቋረጥ፣ መሪህ ሲመታ፣ ሲሰዋ፣ በቆረጣም፣ በፈለጣም፣ አቅጣጫም ጠፍቶብህ ልትማረክ ትችላለህ። ነገር ግን ለመማረክ መሰለጠን እሱ ገገማነት፣ መቶ ኪሎ ሰገጤነት ነው።

"…ሴራም ይኑር ስሪያ… ኢትዮጵያ ግን ታሸንፋለች…!! አከተመ።
56.6K viewsedited  13:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ