Get Mystery Box with random crypto!

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekelez
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 412.24K
የሰርጥ መግለጫ

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2024-04-22 17:04:08
• ቱቢሆነስት ምን ተሻለን…?

፩ኛ፦ ሰውየው 6 ዓመት ሥልጣን ላይ ቆይቶም፣ ከዚህ በኋላም ለመቆየት እንዳሰበ እየተናገረም በሥልጣን ዘመኑ ሁሉ አንድም ዩኒቨርስቲ እንደማይገነባም አስረግጦ ተናግሯል።

፪ኛ፦ እሺ ዩንቨርስቲ ካልገነባ ምን ሊያደርግ አስቦ ይሆን? ብለን እንዳንጨነቅም መልሱን ራሱ ይነግረናል። በዘመኑ መገንባት እና መሥራት የሚፈልገው ከመዋዕለ ህፃናትን እስከ 7 ተኛ ክፍል ድረስ ብቻ ነው። ይሞታል እንዴ?

፫ኛ፦ መልካም ህፃናት ላይ መሥራት ልክ ነው። እሺ ህፃናት ላይ እየተሠራ ነው ወይ ብለን ስንል ደግሞ የእንግሊዙ የዜና ወኪል የሆነው ቢቢሲ ለዚህ ምላሽ ይዞ ከች ይላል። "በኢትዮጵያ ከሚገኙ የሁለተኛና የሦስተኛ ክፍል ተማሪዎች ውስጥ 56% ምንም ዓይነት ቃል ማንበብ እንደማይችሉ፣ 63% አንድም ቃል ማንበብ የማይችሉ መሆናቸውን ይፋ አድርጓል። (ጄኖሳይድ በሉት)

"…በመጨረሻም ትውልድን በጠመንጃ ጥይት እና በመሃይምነት ሰይፍ በመግደል ደናቁርት የሞሉበት ሀገር በመፍጠር ለላኩት አካላት ለማስረከብ እየሠራ ያለው ሶዬ በጦርነቱ ውስጥ ከተዘጉት ዩኒቨርሲቲዎች ውጪ በሰላም ቀጠና ያሉት ለተማሪ ምግብ ማቅረብ አቅቷቸው ተማሪ ሊበትኑ መሆናቸው ተነግሯል። ተሰምቷልም።

"…በምግብ ምርት ራሷን የቻለችዋ፣ ያቺ የበለጸገችዋ የብልፅግናዎቹ ሀገር ኢትዮጵያ ግን ትርፍ ስንዴ አምርታ፣ ለእርዳታ የመጣውንም ሰርቃ ለውጭ ሀገር ገበያ በሽያጭ ማቅረቧን በበልፄ አንደበት የነገረችን ነገር ተማሪ እንኳ ማብላት ካቃታት ምንድነው የሚሻለን? የተማረ ይግደለን ስንል ቆይተን ያልተማረው እጅ ላይ ጥሎን ይፍጀን።

• ቱቢሆነስት ምን ትላላችሁ…?
62.8K views14:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 15:13:10
“…እርሱና ቡድኑ ከአባታቸው ከዲያብሎስ ናቸው። የአባታቸውንም ምኞት ሲያደርጉ ነው የኖሩት። ይሄ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ። እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና። በመጽሐፍ የተነገረለት ዘንዶ እውነተኛው ዘንዶ፣ በንፁሐን ደም የደም ባሕር የሚዋኝ ነፍሰ በላ ሰው ነው።”

"…ይሄ ልቡሰ ሥጋ ጋኔል የሆነ ሰው ከመጣ በኋላ ክቡር የሆነው የሰው ነፍስ ረከሰ፣ ኑሮ ግን ተወደደ። ሕግና ሥርዓትም ፈረሰ። ሞተ ተቀበረም። ሌብነት፣ እገታ፣ ዘረፋም ሙያ ሆነ። የኑሮ መተዳደሪያ ጭምር። አሁንማ ጭራሽ ዘረፋው ከኢትዮጵያ ባንክ አልፎ የአፍሪቃ ኅብረት ላይ ደረሰ። የኦሮሙማው ቄስ በላይን ጨምሮ ሌሎች አካላት የውጭ ምንዛሬ ማስቀመጫ የባንክ ሂሳቤን በተለያዩ ጊዜያት የማጭበርበር ድርጊት ስለተሞከረብኝ አካውንቴን ወደ ሌላ ሀገር ላዛውር እያጤንኩ ነው ብሎ አረፈው። እስከዚህ ድረስ የምናሳፍር ሆነናል።

"…እስቲ ይሄ ክፉ ኢብሊስ ቡልጉ የሐሰት አባት የሆነ ሰው መሰል ጭራቅ በኦሮሞ ስም ወደ ሥልጣን ከመጣ በኋላ ኢትዮጵያ የሆነችውንና እያሳለፈች ያለችውን ሰቆቃ፣ መከራም ጭምር ከብዙ በጥቂቱ ዘርዝራችሁ ጻፉ። እርሱ ራሱ የዚህ ፔጅ ተከታታይ ነውና እንዲያነበው ጻፉለት።

• መልአከ ሞት…
65.4K viewsedited  12:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 13:25:06
"…አስተማማኝ መረጃ እና ማስረጃ ይዘን በአሁን ሰዓት የኦነግ ሸኔውን መሪ ጃልመሮን እና የአማጺ ሠራዊቱን ከፍተኛ አመራሮች ከበባ ውስጥ አስገብተናል። በሕይወት እንያዛቸው ወይስ እንደምስሳቸው? በማለት በጋምቤላ ጃልመሮን ከበባ ውስጥ ያስገቡት ጄነራል ለአለቃቸው ለፊልድ ማረሻ ብርሃኑ ጁላ መልእክት ያስተላልፋሉ።

"…ፊልድ ማረሻውም መልሰው ከጋምቤላ ከሚደውሉት ጄነራል የደረሰውን መልእክት እንደሰማ ለጄነራሉ እንዲህ በማለት ይመልሳል። " ቆየኝማ… በከበበው እርግጠኛ ከሆናችሁ ወደ እርምጃ ከመግባታችሁ በፊት እንዲህ ያለውን ከፍ ያለ ጉዳይ መወሰን ያለባቸው ጠሚው ስለሆነ ለእሱ ልንገርና ውሳኔውን ላሳውቅህ ይለዋል።

"…ቆይቶ ራሱ አቢይ አሕመድ ወደ ጀነራሉ ደወለ። ጀነራሉንም ከፊልድ ማረሻው የሰማውን የጃልመሮን በጋምቤላ ክልል በመከላከያ ሠራዊት መከበብንም ጠይቆ አረጋገጠ። እናም ለጄነራሉም አለው። …የሚገርም አጋጣሚ ነው። ሰሞኑን ለአንድ ከፍተኛ ተልእኮ አጭተንህ ቴሌግራም ልናደርግልህ እያሰብን እያለን ሳለ ነው መልእክትህ የደረሰን። አሁን ሠራዊቱ በሰዎቹ ላይ እርምጃ እንዳይወስድ። ከበባውን ትቶም ወደ ኋላ ይመለስ። አንተ ግን አሁን ቴሌግራም ይደርስሃል። ለከፍተኛም ግዳጅ ተዘጋጅ እናም በአስቸኳይ የታዘዝከውን ፈጽም ብሎ ዘጋው።

"…ጄነራሉና ሠራዊቱ ጃልመሮን ከነሙሉ ኃይሉ አይናቸው እያየ ትተዉት። ወደ ኋላም ተመለሱ። ወደ ማረፊያ ሆቴሉ የተመለሰው ጄነራሉም ታመመ። በንዴት ደም አስመለሰው፣ ደምም አስተፋው። "ለከፍተኛ ሀገራዊ ግዳጅ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ተዘዋውረሃል።" የሚል የቴሌግራም መልእክትም ከጠሚው በፍጥነት ደረሰው። ጄነራሉም በቀናት ውስጥ ተዘዋወረ።

"…የአባ ገዳይ ልጆች በቁማሩ በገገማ ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል። በሰው ነፍስ መጫወቱም ቀጥሏል። ግን እስከመቼ የሚለው ጥያቄ መልስ ይፈልጋል።
70.6K viewsedited  10:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 11:26:02
“…ከኃጢአተኞች ኀጢአት ይወጣል።” 1ኛ ሳሙ 24፥13

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
71.8K views08:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-21 20:23:18
አላችሁ አይደል…?

"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር

• በቲዊተር፣ በራምብል እና በመረጃ የሳታላይት ቴሌቭዥን ብቻ ነው ያለነው። ዩቲዩብ ድርሽ እንዳትሉ ብሎ አባሮናል።

• ጀምረናል ገባ ገባ በሉማ

"…ሻሎም !  ሰላም !
81.3K viewsedited  17:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-21 19:48:11
"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር

"…ዘወትር እሑድ በመረጃ ተለቭዥን በቀጥታ ስርጭት የሚተላለፈው “ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር” የተሰኘው ሳምንታዊው መደበኛ የቀጥታ ስርጭት መርሀ ግብራችን ከሁለት ወራት ቆይታ በኋላ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ላይ ይጀምራል።

• ዛሬ የስልክ ውይይት ቀን ነው።

• ትዊተር https://twitter.com/MerejaMedia

• በራምብል https://rumble.com/c/Mereja/live

ዩቲዩብ…



የቲዩብ… https://youtube.com/@user-td2mo1kh1d?si=2AKGsQ7KnA5ovpGr

"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።

https://donorbox.org/zemedemedia
https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።

"…ሻሎም !  ሰላም !
78.4K viewsedited  16:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-21 16:07:23
ደሞዝህ ነው ተቀበል።

"…አባ ገዳይ ጎበና ሆላ ልጁን ፎሌ ጎበናን የኦነግ ሸኔ አባልና ወታደራዊ አመራር አድርጎ፣ በኦሮሚያ ክልልም አዝምቶ፣ ዐማራንና ኦርቶዶክሳውያን እያዘረፈ፣ እያስገደለ፣ እያሳገተ፣ እሱ ግን እንደ ሃይማኖት አባት ባላየ፣ ባልሰማ አባ ገዳ ሆኖ በጨዋ ደንብ ስለሰላም እያወራ ሲቦተልክ የሚውል ሰው ነበርእሱ ግን በልጁ በኩል የሰው ነፍስ እያስቀጠፈ ለደጋ አጋዘን፣ ለደብረዘይት አህዮች የኦሮሞን "ውኃ ሲጠየቅ እርጎ ነው የሚሰጠው" ተረት እየተረተ የርህራሄ የሚያሳያቸው አባገዳይ ነበር። ውሎ አድሮ ቆይቶ የንጹሐን ደም ወደ እግዚአብሔር ዘንድ ደረሰ። ከሥላሴም መንበር ዘንድ ደርሶ ጮኸ። እግዚአብሔርም ፈረደ።

• መሸ፣ ነጋ፣ እቡይ አህመድ በነገሠ፣ የአባገዳይ ጎበና ልጅ ዐማራን ማገት፣ መግደል እና ደም ማፍሰስ በጀመረም በ6ተኛው ዓመት በራሱ በኦሮሙማው ኃይል ፀረ ዐማራው፣ ፀረ ኦርቶዶክሱ የአባ ገዳይ ጎበና ልጅ በዚያው በኦሮሚያ ተገደለ። አባገዳይ ጎበናም አለቀሰ። አነባም። ሌሎች ቤት የገባው ኀዘን መከራም በአባገዳዩ በቤቱ ገባ። ይሄንንም ቢቢሲ የተሰኘው መከራ ጠማቂ ድርጅት ዘገበው።

"…የሌሎቹም ይቀጥላል። ደም ያፈሰሱት፣ የዘረፉት በሙሉ የኀዘን ድንኳንም በሁላቸውም ቤት ሰተት ብሎ ይገባል። አሁንም ገብቷል። እየገባም ነው። በኢትዮጵያም በኦሮሚያም ንፁሐን ብቻ እንዳለቀሱ አይቀሩም። ንጹሐን ያዩት ጭንቀት መከራም በሁሉም ጓዳ ይገባል። እንቅልፍም ታጣላችሁ። ትዋረዳላችሁም። ትራባላችሁ፣ ዘራችሁም እህል ይለምናል። ለምኖም ያጣል። በፈሰሰው የንጹሐን ደም የበቀለውን እህል የበላ ሁሉ በነቀርሳ ህመም ይሰቃያል። መንምኖ፣ ማቅቆም ይሞታል።

"…ቆይቼ እመለሳለሁ።
82.4K views13:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-21 15:05:13
ተዋሕዶን የነካ የለውም በረካ።

"…ባለሜንጫው ጃዋርን እመለስበታለሁ። አሁን በባለ ገጀራው በላይ መኮንን ላይ ልቀጥል። በዘመነ ወያኔ ፓርላማ ባልገቡት የቅንጅት አባላት ምትክ ተመርጦ የወያኔ ፓርላማ አባል የነበረ። በኦሮሚያ ፍርድ ቤቶች ዳኛ ሆኖ ዐማሮችን ደም እንባ ያስለቀሰ ሃይማኖትም እምነትም የለሽ ሰው ነበር።

"…ከወያኔ ጋር የኦህዴድ አባል ሆኖ ድጅኖ በመሆን ኢትዮጵያን የማፍረስ ፕሮጀክቱን ያፋጠነ፣ ከዘመነ ነውጥ በኋላ ደግሞ ከዋናው ፀረ ኢትዮጵያው ፈንጄ ከባለ ሜንጫው ጃዋር መሀመድ ጋር ሆኖ ኢትዮጵያን ለማፍረስ በቅድሚያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶን ማፍረስ የሚለውን የጠላት ዕቅድ ለመተግበርም የተነሣ። በኦሮሞ ምድር የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማን ያስፋቀ፣ ቅዱስ ሲኖዶስን የተፈታተነ፣ በኦሮሚያ ሺዎችን በሃይማኖታቸው ያስገደለ፣ ደማቸውንም ያስፈሰሰ አረመኔ ነበር።

"…በመስቀል በዓል ላይ የኢሬቻን በዓል የደረበ፣ ደብረዘይት ወርዶ በቢሾፍቱ ሃይቅ የከፍት ደም የተቀባ፣ ሃይማኖቱን ያዋረደ፣ ያረከሰ፣ መቅደሱን ለማቆሸሽ በብዙ የጣረ፣ በኦሮሞነቱ ተጠቅሞ ለሴት ልጁ ባመጣው ምስኪን ደሀ ወንድ በኩል በግፍ የዘረፈውን ገንዘብ ያከማቸ፣ ሆቴሎች የከፈተ፣ ቪላ ቤቶች የገነባ፣ ለነውሩ ጥግ የሌለው ባለ ጊዜ ነበር። ከኦሮሞ እስላሞች በሚጎርፍለት ገንዘብ ተዋሕዶን ዱላ አበዛባት።

"…መሸ ነጋ፣ ሁለተኛውም ቀን ሆነ። የጌታ መልአክ የበላይን ጎኑን ነካው። በላይ መኮንን ቀልቡም፣ ውቃቢውም ተገፈፈ። ለሰይጣንና ለመልእክተኞቹም ተላልፎ ተሰጠ፣ ተረኛ ነኝ፣ መብቴ ነው ብሎ ሐበሻን ዘርፎ ወደ አፍሪካውያን ዘረፋ የዞረውን ሰው ፈጣሪ በ6 ሚልዮን ዶላር ማጭበርበር አዋረደው፣ የበላይን ቅስሙንም፣ ጅስሙንም ሰበረው።

"…አዛኜን አንዳቸውም አይተርፉም። ሁሉም ያፍራሉ ይዋረዱማል።” ኢሳ 45፥16
81.3K views12:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-21 14:02:38
ትንቢቱን ከኤምሬትስ እንጀምር…!

"…ልዕለ ኃያሏ አማሪካ እና እንግሊዝ እስራኤልም አለችበት ይባላል የጦር መሣሪያና ደላር እያፈሰሱ በጣሊያን ድልድይነት በዚህ በኤምሬትሱ ሼክ በኩል የእኛኑ መሃይም ሀ ገደሉን ይዘው ኢትዮጵያን የማውደም ተልእኮም ሰጥተው እያንቀሳቀሱት ነው የሚሉ መተርጉማን አሉ።

"…በአረብ ኤምሬትስ በኩል በመጣ ዶላር ምድሪቱ ረከሰች። በአረብ ኤምሬትስ በኩል በመጣ ድሮንና እና ቦንብ ትግሬና ዐማራ ወደሙ ገዳማት፣ አድባራት ፈረሱ። ካህናት፣ መነኮሳት፣ ምእመናን እንደ ቅጠል ረገፉ፣ ተጨፈጨፉም። የኢትዮጵያ መሠረተ ልማት ወደመ። የንጹሐን ደም እንደጎርፍ ፈሰሰ። የኤምሬቱ ንጉሥ የንጉሥ ሰለሞንን የጣት ቀለበት ፍለጋ ገዳማትን አሰሰ። እስራኤል ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ ማሰነች። ምዕራባውያን ታቦትን የሚያጣጥል፣ የሚያራክስ ሃይማኖት በገፍ አስፋፉ። የኢትዮጵያን ምድር አህዛብ አስጨነቁ።

• ትንቢት…

"…የተባበሩት አረብ ኤምሬት ትጠፋለች። ሐበሻን አትንኩ የሚለውን የነቢያቸውን ቃል ተላልፈዋልና እርሷን ጨምሮ ኢትዮጵያን የነኩ ዓረቦችም ሆኑ ምዕራባውያንም ይጠፋሉ። መፈራታቸውን፣ መከበራቸውንም ያጣሉ። ግርማ ሞገስ ውበታቸው ሁሉ ይረግፋል፣ ይገፈፋልም። ክብራቸውንም ያጣሉ።

"…ኢትዮጵያ ድሮን የላትም። ቦንብም አታመርትም። የኢትዮጵያ ድሮኗ አውቶሚክ ቦንቧም ጸሎቷ ነው። አዎ ዱባይ ትፈርሳለች፣ ትግማማለች፣ ትጠነባለች። የወልቃይትን ለም መሬት እንደጓጓችም ትቀራለች። መሰረቷ ሁሉ ይናወጣል። ድሪቶአም፣ ቡቱቱአም፣ ጨርቃም ትሆናለች። ፎቅ ሕንጻዎቿ በሙሉ ዱቄት፣ ዐመድ ይሆናሉ። ትወድማለች በል በል አለኝ። ቀኝ ትከሻዬንም ሸከከኝ ያልኳችሁና ከዚህ በፊት በተለብዥንም የነገርኳችሁ ሁሉ ይፈጸማል። ኢትዮጵያን የነካ የለውም በረካ። አራት ነጥብ።

• ይሄ የእኔ ትንቢት ነው። የእናንተን ቀጥሉ።
80.4K viewsedited  11:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-20 21:07:21
ይቻላል እንዴ…?

"…በ50 ኛ የልደት በዓሌ እለት በጣቴ ምንም ሌላ ነገር ላለመቦትለክ ወስኜ ነበር። ነገር ግን ይህን የኦሮሙማዎቹን ነውር አይቼ ማለፍ ቅር ስላለኝ መዠለጡ ቢቆየኝ መጠየቁ ነውር አይሆንም ብዬ ነው።

"…ኦሮሙማው የአየር ኃይል አለቃ ኦቦ ጀነራል ይልማ መርዳሳ የሚመራው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ዓርማውን ገንጥሎ የዓለምአቀፍ ሕግን ጥሶ ወታደር በመንገደኞች አውሮጵላን ሲያመላልስ ዓይቶ ማለፍ ነውር ስለሆነብኝ ነው። ደግሞ እኮ እንደኔ ዓይነት ድልብ መሃይም የሚመራው ወታደር ስለሆነ ወንጀሉ ሁሉ በመረጃና በማስረጃ ነው። አይ ኦሮሞ አለ እብይ…

• ልጆቹን ግን ነፍስ ይማር።

• አዛኜን እኔማ እንኳንም ተወለድኩ።
37.0K viewsedited  18:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ