Get Mystery Box with random crypto!

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekelez
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 412.24K
የሰርጥ መግለጫ

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 9

2024-04-12 15:02:28
የቦሌው ይቆየን…!

"…በሰፊው ሌላ ቀን ስለምንሰማው ዛሬ በቦሌ መንገድ የነበረውን የዐማራ ፋኖ የአዲስ አበባ የመጀመሪያ የጨዋታ ማስጀመሪያ ተጋድሎ ይቆየንና እስቲ ወደ ናይሮቢ እንሂድና መርዶ እንስማ።

"…ታስታውሱ እንደሆነ የዛሬ ወር ገደማ እብዱ አብይ አሕመድን የኬንያው መሪ ራሱ አቶ ሮቶ ሲቀበለው የሶማሊያውን መሪ ግን በተራ የኬኒያ ባለ ሥልጣን ነበር የተቀበላው። ያዙልኝ።

"…እናም ይሄ ክስተት 1 ወር ሳይሞላው እብዱ አቢይ ደጃፉ ላይ ጥይት እየጮኸ ተሸማቅቆ ከቤተ መንግሥቱ ሳይወጣ በቤተ መንግሥቱ ደጃፍ ፈንጂ የሚፈነዳበት የሶማሊያው ፕሬዘዳን መልሶ ናይሮቢ ተከሰተ። አሁን ግን በተራ ባለሥልጣን ሳይሆን ራሱ ሩቶ ወጥቶ ተቀበለው።

"…ጥያቄው ደግመው ለምን ለምን ተገናኙ አይደለም። ጥድፊያው ምንድነው? የሚለውም እንዳለ ሆኖ ሩቶ ዛሬ ራሱ እንዲቀበለው የተደረገበት መልዕክቱ ግን ያጠያይቃል።

"…መልሱ ግልጽ ነው። ሶማሊያና ኬኒያ የመከሩት እብዱ ኢትዮጵያን ሊያፈራርሳት ስለሆነ ምን እናድርግ ብለው ለመምከር ነው አሉ የኬንያና የሱማሊያ የሚመክሩት። ማን ነግሯቸው ይሆን…?

"…ቆንጆዎቹ ግን እየመጡ ነው። በአዲስ አበባ ፖሊስ፣ በፌደራል ፖሊስ እና በመከላከያ ሠራዊቱ ውስጥ ያላችሁ ዐማሮች አስቀድሜ እየነገርኳችሁ ነው። እወቁበት፣ ፍጠኑ። የኦሮሞ ዋቄፈታ እና የኦሮሞ ክርስቲያኖችም የፅንፈኛ የኦሮሞ እስላማዊ መንግሥቱ መሪ አቢይ አሕመድ ሳይበላችሁ በቶሎ ከፋኖ ጋር መክራችሁ ዘራችሁን ከመጥፋት አድኑ።

• ተናግሬአለሁ። በኋላ አልሰማንም እንዳትሉ።
94.8K views12:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-12 14:27:50
"…ኮሬ ነጌኛው ናትናኤል መኮንን (ናቲ አንደግምም ወይ…?) ከለጠፈው በኋላ ከፌስቡክ ገፁ ላይ በዚያ ፍጥነት ለምን አጠፋው…? ጀስት ጥያቄ ነው።
91.9K viewsedited  11:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 22:36:23
ዱሬሳ አየለ ቆሮሶ

"…አድርጌ አብዝቼ የምንቀው፣ ከሰው ተራም የማልቆጥረው ከምር የምፀየፈው የሰው ግማሽ ዝተቱ ፓስተር ጋር ቀርቦ የጋሽ አየለ ልጅ ነገ ቦሌ ነኝ ወንድ የሆነ ይምጣና ፊቴ ይቁም ግንባር ግንባሩን ብዬ ነው የምደፋው ነው የሚለው። የሚጠይቀኝ የለም ነው የሚለው። እንደ ሙጂብ አሚኖ ሕጋዊ ፈቃድ ያለው አሸባሪ ይሆን እንዴ?

ማስታወሻ፦ (ይሄን ሳየው የሚያስታውከኝን ቋቅ የሚለኝን የሰው ግማሽ ፓስተር በተከበረው ፔጄ ላይ ስለለጠፍኩት አምላኬም ይቅር ይበለኝ፣ እናንተም ይቅር በሉኝ። አፉ በሉኝ)

"…የሚገርመው አቶ ቡቴን በገዛ ቀበቶው የገደለው ኦህዴድ ይሄን አልባቲ አፍ የሆነ ሰው በጀት መድቦ፣ ጠባቂ መድቦለት በኦሮሞ ስም በነፃነት ተንከባክቦ ዐማራና ትግሬን እያሰደበ ያኖረዋል።

"…የአቶ አየለ ልጅ ግን ከምር ደፋር ነው።
19.6K views19:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 21:27:13
በኦሮሚያ ነው…!

"…የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አሕመድ ኦሮሞ ነው። አውራ ፓርቲውም የኦሮሞ ነው። የኦሮሚያ ፕሬዘዳንትም ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሞ ነው። የኢትዮጵያ መከላከያ ጦር ኤታማዠር ሹምም ብራኑ ጁላ ኦሮሞ ነው። የአየር ኃይሉ አዛዥ ይልማ መርዳሳም ኦሮሞ ነው። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አዛዥም ደመላሽ ገብረ ሚካኤልም ኦሮሞ ነው። የኢትዮጵያ ደኅንነት ዋና ሓላፊው ራሱ ሬድዋን ስልጤው አሻንጉሊት ነው። ሲሳይ ቶላ ነው ፈላጭ ቆራጩ።

"…በዚህ ሁሉ መሃል የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር አቶ በቴ በተወለደበት በገዛ ቀዬው ከሌሊቱ በ6 ተኛው ሰዓት፣ 6 ፖሊሶች መጥተው ከሆቴሉ አውጥተው፣ እጆቹን የፊጥኝ አስረው፣ በ6 ጥይት ደብድበው የገደሉት።

"…አሁን ዐማራው፣ ነፍጠኛው ይሄን አደረገ ብለው እነ ጃዋር ሊሰብኩ፣ እነ ሽመልስና አብይ ሊቀሰቅሱ እግዚአብሔር እድልም አልሰጣቸው። ፋኖም፣ ኦነግ ሸኔም ነው ለማለት እንዴት ይድፈሩ? በቃ ነገሩ ተገለበጠ። የግፍ ግድያው ወደ ዐማራ የተኮሱት የሴራ ሽጉጥ ወደራሳቸው አንባረቀ።

"…የሚገርመው ሸገር ራዲዮ የኦነግን መግለጫ የሚያነበው በምን የሕግ ማዕቀፍ ነው? የፋኖን፣ የባልደራስን፣ የመኢአድን መግለጫ የማያነበው ሸገር ራዲዮ እንዴት ለኦነግ ሲሆን ደፈረ…?

• ፀረ ኦርቶዶክስ ናት የሚሏት ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ ወነግ ናት እንዴ?

• ለማንኛውም ከሕግ አግባብ፣ ከፍርድ ቤት ውሳኔ ውጪ እንዲህ የዜጎችን በግፍ መገደል አጥብቄ እቃወማለሁ።
33.2K views18:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 20:48:54
መልካም… በዳለቻ ጉዳይ ከመቀጠላችን በፊት እስቲ ሁላችሁም አንድ ጊዜ በአንድ ላይ እንዲህ ብላችሁ ድብልቅልቁን አውጡት። ለዐማራ ክልል ተዘጋጅቶ ለነበረው የደም በደም የሃይማኖት ካርድ ሙስሊም ዐማሮች በማክሸፋቸው እናመስግን።

• "…በዐማራ ሙስሊሞች ጥበብ የኦሮሙማው የጥፋት ሴራ ከሸፈ።" በሉልኝማ። ከሸፈ…!
37.2K views17:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 20:43:03
"…የኢትዮ ቤተሰብ ሚድያው የዛሬው "ከሸፈ" የሚለው መርሀ ግግብራችን እንዴት ነበር…? … ካልደከማችሁ በዚህ ደግሞ እንቀጥል እንዴ…?
37.3K viewsedited  17:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 18:49:28
• ጀምረናል ገባ ገባ በሉ…!

"…አላችሁ አይደል…?
46.5K views15:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 18:48:03
መጥተናል ገባ ገባ በሉማ…!

"…ዘወትር በየሳምንቱ በእለተ ሐሙስ በኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ የምናቀርብላችሁ ሳምንታዊ መርሀ ግብራችን አሁን ይጀምራል።

የዛሬውንም ዝግጅታችንን፦ በ

በዩቱብ /YouTube
https://www.youtube.com/live/gdi2A0yCnEk?feature=shared

በረንብል /Rumble
https://rumble.com/v4ovv03--...-ethiobeteseb.html

በፌስቡክ Facebook
facebook.com/ethiobeteseb

    በቲውተር / Twitter
https://twitter.com/EBeteseb

ቴሌግራም / Telegram
https://t.me/ethiobeteseb

• ገባ በሉ…
46.5K views15:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 17:19:51
መልካም… በመጀመሪያው ትግሬዎቹን እና ኦሮሞዎቹን በጠየቅኩበት ቪድዮ የተሰደቡት ትግሬዎችም ሆኑ በስማቸው የተሳደበላቸው ኦሮሞዎች አፍረው ፀጥ ብለዋል። ዐማሮችም ከጥቂቶች በቀር ትእዛዝ መመሪያ አክብራችሁ እጃችሁን እየበላችሁ በትእግስት ጠብቃችኋል አሳልፋችኋልም። ተመስግናችኋልም።

"…ይሄ ነውረኛ ባለጌ ስድአደግ ሰው በቅድሙ ቪድዮ ትግሬን አሁን ደግሞ ቀጥሎ በማሳያችሁ ቪድዮ ዐማራን ይሳደባል። የእኔ ጥያቄ…?

• ልጁ ማንን ቢተማመን ነው እንዲህ LIVE እየገባ በዚህ መጠን በነፃነት አላፊ አግዳሚውን የሚሳደበው?

"…ብልፅግናስ እሺ ነውር የሆነ ፓርቲ ነው ኮተታም ወሴ ሰብሳቢ ቆሮቆምቦሾ የሆነ ፓርቲ ነው። ኦሮሞዎቹ እንዴት የዚህ ልጅ ደጋፊ ሆነው አጅበውት ይዞራሉ…? በዚህ ልጅ ስድብስ የሚያሳኩት ምን ዓይነት ድልና ስኬት ነው?

• ኦሮሞ በዚህ ልጅ መወከሉስ፣ አግባብ ነው ወይ…? ኦሮሞዎችስ ዐማራና ትግሬ በዚህ በምትሳሱለት ልጃችሁ በመሰደባቸው የምታገኙት እርካታ አለ ወይ…?

"…ፖሊስ፣ የፍትሕ አካላት ሕዝብን በዚህ መጠን የሚሳደብ ነውረኛ ሰው የኦሮሚያ ክልል መንግሥት አጃቢ መድቦለት በነፃነት ማንቀሳቀሱ ምንን ለማሳካት ፈልጎ ነው?

• ልጅ ያሬድ የሚባለው አሁን ከርቸሌ የወረደው ግለሰብ ከዚህ በላይ ምን በደል አድርሶ ነው የታሰረው?

• ሁላችሁም በመልሱ መሳተፍ ትችላላችሁ።
51.0K views14:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 16:22:16
መልካም…ወደ ጥያቄዬ ልግባ…

~ ከዚያ በፊት ግን ይህን ስድ ባለጌ ቪድዮ በተከበረው ፔጄ ላይ በመለጠፌ ሁላችሁንም ይቅርታ እጠይቃለሁ። አማራጭ ስላጣሁ ነው። ህጻናት እንዳያዩት ይደረግ።

• ጥያቄ አንድ ለትግሬዎች ነው። ዐማሮች ዝም በሉ። የእናንተ ተራ ሲደርስ አውሩ። ትእዛዜን ጥሰህ በዚህ ጥያቄ ላይ የምትበጠረቅ ዐማራ ወገብ ዛላህን ቀንጥሼ ነው በብሎክ ሠይፌ የምቀስፍህ። ተናግሬአለሁ።

"…ወደ ጥያቄው ልሂድ… ይሄ ልጅ ኦሮሞዎች በጣም የሚመኩበት አክቲቪስታቸው ነው አሉ። አድናቂው ኦሮሞ ብዛቱ ለጉድ ነው። ሌንጨ ኦሮሞ ሁላ ነው የሚሉት። የኦሮሞ አንበሳ እንደማለት ነው። እናም ይሄ ነውረኛ የኦሮሞ አክቲቪስት በፊት አሜሪካ ሆኖ ነበር ተቅማጥ የሚያመጣ የጆሮ ታምቡር የሚበጥስ፣ የዓይን ብሌን የሚያፈስ ስድብ የሚሳደበው። አሁን ኢትዮጵያ ገብቷል አሉ። የሻሸመኔው ልጅ ሲሰቀል ዋነኛው ነበርም ይላሉ። የኮሬ ነጌኛ ገዳይ እስኳድም ነው። የእነ ሽመልስ አብዲሳና የኮሬው ባለ ሥልጣናት ከለላም አለው። አሁን አዲስ አበባና አሩሲ፣ ሻሸመኔም ከገባ ቆይቷል። ሁሌ ላይቭ ላይ ነው።

ጥያቄ ፩

• ከትግሬዎች ጋር ወዳጅ አልነበረም ወይ…? በምን ተጣልተው ነው አሁን የትግርኛ ሙዚቃውን "ዝጉ የእነዚህ ቁልቋላም ዘፈን በኦሮሚያ አይከፈትም የሚለው? ከትግሬዎቹ ጋር ጋር በምን ተጣልቶ ነው?

"…ኦሮሞዎቹስ እንዲህ ዓይነት ስድ አደግ ባለጌ የልጅ ያሬድ ወንድም ይወክላችኋል ወይ? ይሄ ልጅ ለኦሮሞ ትግል ጥቅሙ ምኑ ላይ ነው?

• በእውነት አጃቢ የተመደበለት፣ ኢንተርኔት የተለቀቀለትና እንዲህ ከባህልም፣ ከሃይማኖትም ያፈነገጠ ተግባር የሚፈጽም ሰው መንከባከብ ለኦሮሞ ምን ይጠቅመዋል? ትርፉስ ምን ያህል አዋጭ ነው።

• መልሱን ትግሬዎችና ኦሮሞዎች ተባብረው ቢመልሱልኝ ደስ ይለኛል። ያቐንአለይ፣ ገለቶማ
53.9K views13:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ