Get Mystery Box with random crypto!

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekelez
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 407.60K
የሰርጥ መግለጫ

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 12

2024-04-13 22:19:29
"…አበደን እግዚአብሔር ምስክሬ ነው በዐማራ በኩል የሚቆም፣ የሚቋረጥ፣ የሚደክም፣ የሚደበዝዝ፣ የሚበተን፣ የሚሸማቀቅ፣ የሚሸነፍ፣ እጅ የሚሰጥ ታጋይም ሕዝብም የለም።

"…የዐማራ ፋኖ የውስጥ አሠራሩም አመራሩም እየጠራ ይሄዳል። ባንዳውም ከክልሉም ከሃገሪቱም እየተወገደ፣ እየጸዳ ይቀጥላል። እንዲያውም እየቆየ ሲሄድ የዐማራ ትግል ጣፋጭ የወይን ጠጅ እየሆነ ይመጣል። ሁሉም ልጠጣው፣ ላሽትተው፣ ላሽትተው የሚል፣ ያውም ፈረንጅም፣ ዓረብም የሚደመምበት።

"…ወያኔና ብልጽግና ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ተሰብስበው ሲመክሩ ውለዋል። በዐማራ ስም የአገው ሸንጎው የወያኔ ዳይፐሩ ሰማ ጥሩነህ ተገኝቷል። በእነ ናሁሰናይ ጀብዱ ሰዎቹ የሚይዙትን፣ የሚጨብጡትን አሳጥቷቸዋል። በእውር ድንብር እቃም ሰውም መፍጀታቸው አይቀርም። የሆነው ሆኖ ከመሸነፍ በቀር ሌላ አማራጭ የላቸውም። እጅ መስጠት ብቻ።

"…የጎንደሩ ፋኖ አርበኛው ናሁሰናይን ቆስሎ ነው ቢያዝም ደሙ ፈስሶ እንዲያልቅና ተሰቃይቶ እንዲሞት ነበር የተፈረደበት። አልሞት ሲል ደግሞ የብልጽግናው ወታደሮች በሽጉጥ እንደበሳሱትና እንደገደሉት ነው የተሰማው። ጓደኞቻችንን ገድሎብናል ያሉ አንዳንዶች አስከሬኑን ለመብላት እንደ እብድ ያደርጋቸው እነደነበረም ተሰምቷል። የሆነማ ያልተለመደ አውሬ ተፈትቶ ተለቋል ነው የሚሉት የአይን እማኞች።

"…የሟች ቤተሰቦች አስከረኔን ለመቀበል ከጎንደር ድረስ ቢመጡም የአቢይና የዳንኤል አገዛዝ አስከሬኑን አልሰጥም ከማለቱም በላይ የሟቾቹን ወላጆች አስሯቸዋል። ምንአልባትም ሳይበሉት አይቀሩም ነው የሚሉኝ ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ታዛቢዎች።

"…70 ሚልዮን ዐማራ እንዴት ብለህ ታሸንፈዋለህ? በሕይወት በመኖርና ባለመኖር መካከል የሚደረግ የህልውና ጦርነት እኮ ነው። ሀገር ትርምስምሱ ይወጣል እንጂ ዐማራ ወደ ኋላ አይመለስም።

• ይኸው ነው።
45.8K views19:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 16:58:48
"…እንኳን ከፍ ላለ ግዙፍ ዓላማ ይቅርና በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ለጥፋትም ኃጢአት፣ ወንጀል ለመሥራትም እንኳ ቢሆን ጥብቅ የሆነ ዲሲፒሊን ወሳኝ ነው። ሃላስ።
73.8K views13:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 15:47:14
መልካም… ርዕሰ አንቀጹ ይህን ይመስል ነበር። ይህ የእኔና የወፎቼ ሓሳብ ነው። እናንተ ደግሞ ቀረ የምትሉት ካለ ጨነምራችሁ፣ የበዛም ከሆነ ቀንሳችሁ እስቲ ሓሳባችሁን በጨዋ ደንብ አንሸራሽሩ። ስድብ ያስቀስፋል። ከተነሣው ሓሳብም ውጪ መቀባጠር ያስቀጣል። የምትቆጡም ካላችሁ በጨዋ ደንብ ተቆጡ። ተናግሬአለሁ።

• አንድ… ለማ… ሠለስተ… ጀምሩ…
77.1K views12:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 14:24:49 "ርዕሰ አንቀጽ"

"…ከመሳይ መኮነን ጋር ከሚደዋወሉት ፋኖዎች ውስጥ በህይወት ያሉት በጣም ጥቂት ናቸው። እነርሱም ቢሆን አድራሻቸው ይታወቃል። በእርግጥ የፋኖ አመራሮች የእነ መሳይ መኮንን ሚዲያ ምርጫ ያደረጉበት ምክንያት ይታወቃል። የፋኖ አለቆቹ ለሕዝብ ማስተላለፍ የሚፈልጉትን መልእክት በነጻነት ለማስተላለፍ ከሌሎች የዐማራ ሚድያዎች የተሻለ ምቾት ስለሰጣቸው ነው። ምክንያቱም ከእንትና ጋር ስሩ፣ ይህን መንገድ ተከተሉ፣ እንትናን አትመኑት፣ እንትና ባንዳ ነው ወዘተ እያለ በትግላቸው ላይ ጣልቃ እየገባ የሚያደርቃቸው ጋዜጠኛ ስላልሆነ ነው። ይህ ደግሞ ሆን ተብሎ እንዳይጠረጠር የተደረገ ነው።

"…ጋዜጠኛ መሳይ መኮንን እንደማንኛውም ታጋይ በመርህ ላይ የተመሰረተ ሙያዊ ጥያቄ ብቻ ፋኖዎችን የሚጠይቃቸው ቢመስልም፣ ከእገሌ ጋር ሁኑ፣ እገሌን አትመኑት ባይልም በቃለ መጠይቆቹ ግን መሪ ጥያቄዎችን ማዥጎድጎዱን አልተወም። ለምሳሌ የፋኖን የሰው ኃይል ብዛት? ያሉበትን ቦታ በመስቀልኛ ጥያቄ ይጠይቃል። "አሁን በምን ሁኔታ ላይ እና የት አካባቢ ናችሁ? የሚለው የተለመደ ጥያቄው ልብ ይሏል። ፋኖዎች ከዚህ የተነሣ እንደ መሳይ በመርህ ላይ የተመሠረተ የሚመስል ነገር ግን ውስጡ አደገኛ መርዝ የሆነ ጥያቄ የሚጠይቃቸው በማጣቸው ነው ወደእነ መሳይ የሄዱት ተብሎ ይታመናል። ነገር ግን በዚያም ተባለ በዚህ እየተበሉ ነው። መንግሥትም ፋኖዎቹ መሳይን በደንብ እንዲያምኑትና ግኑኝነታቸውን እንዲያጠነክሩ ለሁለተኛ ጊዜ በሽብር ከስሶላቸዋል።

"…የየፋኖ የላይኛው መዋቅር ከደኅንነት ክንፉ ጋር ተናቦ ''ብልሃት'' የተጓደለበት የትግል አካሄድ ለይቶ ፈጥኖ ማስተካከል ካልቻለ ውሎ አድሮ መዘዙ ብዙ መሆኑ ሊታሰብበት ይገባል። የሚዲያ፣ ኮሚኒኬሽን፣ ኢንዶክትሪኔሽን፣ ፕሮፓጋንዳ ሥራዎች ማዕከላዊነቱን ብቻ ጠብቆ መሠራት አለበት። በዚህ ረገድ የሚታዩ ክፍተቶች መታረም አለባቸው። በየወረዳው ያለ ፋኖ ሁሉ ቃል አቀባይ መሆን የለበትም። የሁሉም ፋኖ ስልክ ተቀምቶ ካልተጠረነፈ በቀር ስልክ የያዙት ፋኖዎች በሙሉ የት እንዳሉ ይታወቃል። ጭራሽ ይባስ ብለው እንደ ሲሳይ ሳተናው የሚባል ፋኖ ዓይነቱ በቀጥታ የቲክቶክ ስርጭት እንደነ ሞጣ እና ዮኒ ማኛ ሲሰዳደብ መዋሉ በፋኖ በኩል በቶሎ መስተካከል ያለበት ነገር ነው። ይሄ በጊዜ ካልታረመ የኋላ ኋላ አደጋውም የከፋ ነው።

"…አሁን አሁን አገዛዙ ከመደበኛ ውጊያ ውጪ በተጠና መንገድ የፋኖ መሪዎች፣ አስተባባሪዎች እና ታዋቂ ተዋጊዎችን ከመደበኛ የውጊያ እቅድ ውጭ አታሎ፣ አዘናግቶ፣ አማልሎ ለመግደል የሚጠቀማቸው ስልቶችና በወገን በኩል ትምህርት ያልተወሰደባቸው ግድፈቶች ተበራክተዋል። ክፍተቱ በዚህ በኩል ከቀጠለ ውጤቱ ከባድ ነው የሚሆነው። አሁን እንደ አዲስ ስልት አድርጎ አገዛዙ በፋኖ ላይ የነደፈው እቅድ እንደሚከተለው ነው።

፩ኛ፦ ወታደሩ ከአለንበት ካምፕ ወይም ምሽግ መጥታችሁ ውጊያ ከፍታችሁ አውጡን ብለው ወደ ፋኖ መሪዎች ይደውላሉ ወይም መንገድ ላይ ያገኙትን ሰው መልእከተኛ አድርገው ይልካሉ። ይህ ሲሆን፦

~ በፋኖ በኩል ጠላት ስልክ ቁጥራችንን ከየት አግኝቶት ነው የደወለልን ብሎ ያለመጠርጠር፣ ምን ያመጣል ባይነት ግብዝነት፣ አጉል ጀብደኝነት፣ አላስፈላጊ መስዋእትነት፣ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ጠቀሜታ የሌላቸው ውጊያዎች ጉልበትንና አቅምን፣ የሰው ኃይልን ከመጨረስ በቀር አዋጭ ያልሆኑ ናቸው።

~ በዚህ የቴክኖሎጂ ዘመን እኔ ያለሁት ገጠር ነው። አገዛዙ የት ያገኘኛል የሚል ባዶ ፉከራ እና የመሳሰሉ ግብዝ አስተሳሶበች ስላሉ በፍጥነት መታረም አለባቸው። ፋኖዎቹ ያልገባቸው ነገር ወደ ፋኖዎቹ የሚደወለው ሲግናል ዲቴክት ለማድረግ መሆኑን ማወቅ ይኖርባቸዋል።

፪ኛ፦ ልንከዳ ነው፤ ኑ ሽፋን ሰጥታችሁ አውጡን የሚሉ መልእክቶች ከወታደሩ በብዛት ይላካሉ ወደ ፋኖ አለቆች። ይሄም ውሸት ነው። ይሄም አንዱ አገዛዙ የነደፈው ስልት ነው። ይሰመርበት።

፫ኛ፦ እኛ ልንከዳ ነበር ነገር ግን የፋኖ አመራሮች መጥተው ካልተቀበሉን በቀር እናንተን ተራ ተዋጊዎች ስለሆናችሁ አናምንም የሚሉትም ውሸት ነው። መክዳት የፈለገ መክዳት፣ ወይም እዚያው ከካምፑ መጀመር ነው እንጂ አዋጊ ጀነራሉን፣ ኮሎኔሉን ከድቶ የምን እንደገና በረሃ ወርዶ አዋጊ ጀነራል ኮሎኔሉን ልወጋ እፈልጋለሁ ማለት ነው? የእገሌ ባለሥልጣን፣ የአቢይ ጋርድ የነበረ ኮማንዶ ነው ምናምን ትክክል አይደለም። አቢይን ሲጠብቅ ከርሞ አቢይን ከድቶ ጫካ በረሃ ወርዶ ከዚያ እየተዋጋ የከዳውን መሪ ሲገድል አስባችሁታል? ይሄም መታረም አለበት።

፬ኛ፦ የያዝነውን መሳሪያ እና ተተኳሽ ጥይት መሸጥ እንፈልጋለን። እኛን ሳይገድል ገንዘብ ከፍሎ መሳሪያውን የሚረከብ ታማኝ ሰው እንፈልጋለን የሚሉትም ዐውቀው ነው። ትግሉን ደግፎ ከሆነ ዋጋ ከፍሎ ነው እንጂ እንዴት ንግድ ቁማር ይፈጽማል…?

"…ለየትኛውም የፋኖ ኦፕሬሽን ፊቱ በሁሉ ዘንድ ፕሮፋይል ያለው ሰው እንዴት ይመረጣል? በዚህ መንግሥት መታወቂያ እያየ ከምኑም የሌለበትን ዐማራ ፋኖ ነህ እያለ በሚያሰቃይበት ዘመን የፋኖ አለቃ ሆኖ በሚዲያ፣ በመገናኛ ብዙሃን፣ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚታወቅ ሰው መርጦ መላክ ትክክል አይሆንም። እነ ስዩም መስፍን ሰገራ እየተቀቡ፣ እብድ መስለው የሰለሉበት ሀገር ላይ፣ በጦርነት ወቅት ውጊያ ላይ ሲተኩስ ፎቶው፣ ቪድዮው የተበተነ ሰው ለኦፕሬሽን መላክ አግባብ አይሆንም።

"…የሆነው ሆኖ የፋኖ ከባድ ደወል በአዲስ አበባ ተደውሏል። የፋኖ ትግል አዲስ አበባ ገብቷል። የሚታረመው ታርሞ፣ የሚስተካከለው ተስተካክሎ፣ ትግሉ እንደሁ መቀጠሉ አይቀርም። ማሸነፉም እንዲሁ።

"…በፋኖ ትግል ውስጥ ወያኔ፣ ብአዴን፣ ግንቦት 7/ኢዜማ ራሱ ብልፅግና አይናቸውን መጣለቸው፣ መጎመዥተቸው አልቀረም። ትግሉ፣ ፍትጊያው ከባድ ነው። አሸናፊው ግን የዐማራ ፋኖ ነው። ብልፅግና ከዚህም በላይ ለዐማራ የደገሰው ድግስ እንዳለ ነው። የሃይማኖት ካርዱ አይደለም ለዐማራ ለምሥራቅ አፍሪካም የሚተርፍ ነው። መከላከያን ከዐማራ ክልል አውጥቶ ዐማራን በሚሊሻና በዐድማ ብተና አሰልጥኖ፣ አስታጥቆ፣ ከፋኖ ጋር እርስ በእርስ ለማጋደል ዝግጅቱንም ጨርሷል። በአድማ ብተናና በሚሊሻ ከሰለጠኑ በኋላ ከነትጥቃቸው ወደ ፋኖ የሚገቡት እንዳሉ ሆነው ይህ ያልገባቸው እና ከወንድሞቻቸው ጋር የሚተኮሱ እንዳሉም ሳይዘነጋ። እዚህ ላይም መሥራት ያስፈልጋል።

"…የፋኖ ቃልአቀባይነት ማዕከላዊነቱን ይጠብቅ። የፋኖዎቹ በሙሉ ስልካቸው ይጠርነፍ። እጅ የሚሰጡ፣ የሚከዱ ወታደሮች ፍተሻው ይጠንክር፣ ቢቻል ስልክ አለመጠቀም።

ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ።
79.3K views11:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 13:04:09
መልካም…

"…የሚጠበቀው አመስጋኝ ቁጥር ሞልቷል። ከምስጋና ቀጥሎ የሚከተለው ርዕሰ አንቀጻችን ነው።

"…የዛሬው ርዕሰ አንቀጻችን ለፋኖዎች ይደርስ ዘንድ ከወፎቼ የተላከ መልእክት ነው። ደጋግመን ብንናገርም ሰሚ በመጥፋቱ ዋጋ እያስከፈለ ስለሚገኝ ጉዳይ ላይ ነው የሚያተኩረው።

• ለማንበብ ዝግጁ…?
79.0K views10:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 11:55:50
“…አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።” ኢሳ 33፥1

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
82.6K viewsedited  08:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-12 19:31:20
…ወደ ቲክቶክ መንደር ከመግባቴ በፊት ይቺን ጥያቄ ልጠይቅ ብዬ ነው?

• የአዳነች አበቤ (ጥላሁን ጥላዬ) ቢሮ

"…ፅንፈኛው ሀብታሙ አንዳርጌ ተሰማ በተኩስ ልውውጡ መሃል ተገድሏል፡፡
"…አቤኔዘር ጋሻው አባት የተባለው የቡድኑ አባል ሳይቆስል በቁጥጥር ስር መዋሉን አዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡

• የአዲስ አበባ ፎሊስ ነፍሴ መግለጫ

"…ፅንፈኛው አቤኔዘር ጋሻው አባት በተኩስ ልውውጡ መሃል ተገድሏል፡፡ 
"…ሀብታሙ አንድአርጌ ተሰማ የተባለው የቡድኑ አባል ሳይቆስል በቁጥጥር ስር መዋሉን አዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡

"…እኔየምለው ሰዎቹ ምን ያህል ቢደነግጡ ነው እንዲህ የሚዘባርቁት? ቆይ ማነው የቆሰለው? ማነውስ የተገደለው?

• አቤኔዘር ቆስሏል ወይስ ሞቷል…?
• ሀብታሙ ቆስሏል ወይስ ሞቷል…?

• ተነጋግራችሁ አርማችሁ ቁርጡን ንገሩን…! ቶሎ አድቱት…!
105.1K views16:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-12 19:00:32
"…ዛሬ በዕለተ ዓርብ ከዐማራ ሙስሊም ወንድም እህቶች ጋር ቀጠሮ አለን አይደል? ልመጣ ነኝ…  አላችሁን…?

http://tiktok.com/@zemedkun.b
100.1K views16:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-12 18:03:55
"…አትሳቁ…!

"…ኦሮሞውን ኦሮሞዎቹ በቁሙ ቀብረውት እኮ ነው። ሃይ እንዲህስ ያለ አሟሟት አለ አይደል እንዴ…? በኦሮሚያ ምድር፣ በኦሮሞዎቹ ምድር ላይ እኮ የማይሰማ ጉድ የለም። የእነ ናሁሰናይ ሞት ሞት አይባልም።

• እደግመዋለሁ አያስቅም…
101.9K viewsedited  15:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-12 17:36:08
ተቀበል…!

የወንድ ልብ የትነው ብለሽ አትጠይቂኝ፤
ጎንደር ነይ ላሳይሽ ፋሲል ላይ ጠብቂኝ፤
አፄ ቴዎድሮስን ሞተ ያለው ሰው ማነው?
በናሁሰናይ ልብ ላይ እንደ ፈነነ ነው።

ፋኖ
𖧞𖧞𖧞

99.8K views14:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ