Get Mystery Box with random crypto!

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekelez
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 407.60K
የሰርጥ መግለጫ

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 11

2024-04-15 21:03:27
"…ለገሰ ቱሉ አሁን ብቅ ይልና…

"…በፕሪቶሪያው ስምምነት መሠረት ሕወሓት አፍርሺ የተባለችውን ጦር ሳታፈርስ ዳግሞ ጦሯን ወደ ዐማራ ክልል አስገብታለች። ይሄን ዓለም ሁሉ እየተመለከተው ነው። እነ ጌታቸው ረዳም ሆኑ እነ ደብረ ጽዮን ስምምነቱን ከሚያደፈርሱ ፀብ አጫሪ ድርጊቶች መቆጠብ አለባቸው።

"…ይህ ሁሉ በእንዲህ እያለ አስታዋዩ፣ አርቆ አሳቢው የሀገር መከላከያ ሰራዊታችንም በአካባቢው ተአማሪ ደም መፋሰስ እንዳይከሰት በማለት የዐማራ ብልጽግና ካድሬና መዋቅር፣ የዐማራ አድማ ብተናና የዐማራ ሚሊሻ ወደ ራያ ቆቦና ወደ ወልድያ ደጀን ወደ ሆነው ሕዝባችን አፈግፍገዋል።

"…ደግሞ እኮ ህወሓት ወረራ የፈጸመው የዐማራ ክልል ካቢኔ በርዕሰ መስተዳድሩ በአቶ አረጋ ከበደ የሚመራ ልኡክ ወደ አሜሪካዋ ምድራዊ ሲኦል ወደ ኃጢአት ከተማ ወደሆነችው ላስቬጋስ ለሥራ ጉብኝት መሄዳቸውን ተከትሎ እግራቸው ወጣ እንዳለ መሆኑ ነው ባይል ቱ… ምን አለ በሉኝ።

"…ወዳጄ ከ4 ኪሎ ላይ አይን አለማንሣት ነው።
70.7K views18:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 20:27:09
"…የሚገርመው እስከ አሁን ድረስ በንዴት ምግብ ያልበሉ፣ የደም ግፊታቸው ጨምሮ ሆስፒታል የገቡ ሁላ አሉ አሉኝ።

"…ማርያምን እነ ፋኖ ናሁሰናይን የመሳሰሉ ትንታግ ወጣትነታቸውን ለትውልድ ያለ ስስት የሚሰጡ ታማኝ ጀግኖችን እያየሁ ተስፋ ስለማልቆርጥ ፋኖ ምናምን እያልኩ የማላዝነው እንጂ ፒፕሉማ አስቂኝ ፕራንካም እና ቲክቶካም እኮ ነው።

"…ራብና ጠኔ እየቆላው አርሰናል ይባልልኛል። አርሰናልን ትበላው እንደሁ እናያለን። ደግሞ እኮ አርሰናልን እየደገፈ "እየመጡ ነው" ይባልልኛል አሉ። ምጣት ይምጣብህ አቦ አለ አሉ አጎቴ ሌኒን።
71.9K viewsedited  17:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 19:42:26
የትግሬ ነገር…!

"…እነ ዶር አምባቸውን ለመግደል ደመቀ መኮንንን አሜሪካ፣ ገዱ አንዳርጋቸውን ጀርመን ፍራንክፈርት ላከ አቢይ አህመድ። ከዚያ የሚገደሉት ተገድለው ሲያበቁ ይዟቸው በሄደው አውሮጵላን ሁለቱም ተመልሰው ቀበሯቸው። ዛሬም ህወሓትን ራያ ለለማስገባት መጀመሪያ እነ አረጋ ከበደንና የዐማራ ብልፅግና ብአዴኖችን አሜሪካ ቪዛ ሰጥታ ጠራቻቸው። እነርሱ ላስ ቬጋስ ከሴተኛ አዳሪ ጋር በሸነና ሲሉ ህወሓት ራያ አላማጣ ገባች። የሆነው ይኸው ነው።

"…ትግሬዎቹ ብልጦች ናቸው። ለዓላማቸው ቆራጦች፣ ታማኞችም ናቸው። ዐማራው የጦር ወታደር፣ የጦር መሪ ዋጋ ከፍሎ ከወኅኒ ቤት አስፈትቶ በወልድያ፣ በአላማጣ ተንከባክቦ መቀሌ ያስገባል። የጎጃም ፋኖ፣ እነ ማርሸት ይሄንን እንደታላቅ ጀብዱ፣ እነ አስረስ ዳምጤ ሲናገሩት ቅሽሽም አይላቸው። ይኸው እነ ማርሸት፣ የጎጃም ፋኖዎች የዐማራ ፋኖ ገብረው ያስፈቷቸው የትግሬ የጦር መሪዎች በቀጥታ የትግሬን ጦር እየመሩ፣ ከኦሮሙማው መከላከያ ጋር ተመሳጥረው አላማጣን አስወረሩ።

"…እነ ሂዊ እባብ ለመደ ተብሎ በኪስ አይያዝም ነገር ናቸው። የፈለገ ቢሆን ለዐማራው አይተኙለትም። ከምድር ላይ ያልቋታል እንጂ አይተኙለትም። ዐማራውን በአማርኛ ቋንቋ ሲያጃጅሉትና ሲያዝጉት ከቆዩት ተላላቆቹ ዓሣዎች መካከል ከእነ እስታሊን፣ ከእነ አሉላ ሰሎሞን እና ከነቴዲ ርዕዮት በቀር ሚጢጢ ቁጫጭ ውርጋጥ የኦነግ አሽከር የሆኑት የትግሬ አክቲቪስቶች በሙሉ ዛሬ ህወሓት አላማጣ ገባች በማለት ጮቤ ሲረግጡ ነው የዋሉት።

"…ሲነገረው ያልሰማን፣ ያልተዘጋጀውን ከብልፅግና ጋር አሽኮለሌ ሲል የከረመውን
ዐማራ አይደለም አላማጣ ለምን ደሴን አልፈው አዲስ አበባ ገብተው አይረግጡትም። ሁ ኬርስ አለ ሱሬ። ትግሬና ዐማራ ሲጨፋጨፍ ኦሮሙማ እረፍት ያገኛል። ዐማራም ብልጥ ከሆነ…

• አዙረኝ አታዙረኝ…
75.4K views16:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 16:56:45
"…መልካም

"…ከርዕሰ አንቀጹ ንባብ በኋላ የሚከተለው የእናንተ የበሰለ አስተያየት ነው። አስተያየት ለመጻፍ አቅምም፣ እውቀትም የሌላችሁ ግን አትገደዱም።  ለመሳደብ የሚመጣን ነውረኛ የወሬ ጠኔ ያለህ ብሎ እንዲቀር ነው የማደርገው። ከስድብ በቀር ተቃውሞም ቢሆን ሓሳብን በጨዋ ደንብ የመግለፅ መብት በእኔ ቤት በሽበሽ ነው። ቤቴ ለሓሳብ ነፃነት ክፍት ነው። የሰው ዓይን የሚያቆሽሽ ስድብ ብቻ ነው ክልክሉ።

"…በተለይ ፋኖን ይመጣል ብላችሁ በቲክቶከሮች ቀደዳ፣ በፕራንክ ሙድ ተከይፋችሁ… ደጅ ደጁን የምትጠብቁ አዲስ አበቤዎችም እስቲ ሓሳብ ስጡ። እንወያይ። ጀግኖቹን እናድንቅ። እናወድስ።

• አንድ… ክልኧተ… ሰዲ… ጀምሩ…!
77.5K views13:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 14:32:00 …ከላይኛው ይቀጠለ… "…አሁን ፋኖ አዲስ አበባ ነው። ዐማራ ሁሉ ፋኖ ነው። ፋኖ በፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ ፋኖ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ፋኖ በመከላከያ፣ በፌደራል ፖሊስ፣ በኢንሣ፣ በደኅንነት መሥሪያ ቤቱ፣ በሚንስትሮች ምክር ቤት፣ በሁሉም ቦታ ነው ያለው። የዐማራ ፋኖ ማለት የዐማራ ሕዝብ በሙሉ ማለት ነው። የንግድ ባንክን፣ ቴሌን ወዘተረፈ ኤልፓን ጭምር በአንድ ጀምበር በተኖችን በመነካካት ብቻ ውድመት ሳያስከትል ሀገር ማጨለም፣ ሽባ ማድረግ የሚቻለው ነው ፋኖ ማለት። ፋኖ ማለት እየተታኮሰ ያለው ብቻ አይደለም። ስሙ ቶሎሳ፣ ገመቺስ ስለሆነ ኦሮሞ ነው ማለት አይደለም። ለምሳሌ የኢንሳን ልጆች የሚጠረጥሯቸውን በሙሉ ከፋኖ ኦፕሬሽን አስወጥተዋቸው ሙሉ በሙሉ በኦሮሞ ተክተዋቸዋል። አሁንም ግን የኢንሳ መረጃ በእጄ ነው። የኦሮሞ ስም መያዙ፣ የደቡብ ተወላጅ በቦታው መተካቱ፣ ለእኔ መረጃ ከመስጠት፣ ደማዊ ዐማራነቱን ያውም እልል ያለ ፋኖ ከመሆንም አያግደውም።

"…ይሄ እኔ በራሴ ጥረት የደረስኩበት መረጃ ነው። አሁን ከዛሬ ጀምሮ ትረካው ይቀየራል። ስሜን ሳይጠቅሱ እነ መሳይ መኮንንም፣ እነ ኢኤምኤስም፣ እነ ደረጄ ሀብተወልድም፣ እነ ሞጣ ቀራንዮም፣ ቲክቶከሩ ሁላ፣ ዩቲዩበሩም ትንተና ውስጥ ይገባል። ግርም እኮ ነው የሚሉኝ። እንዴት ሰው በጨበጣ ዜና ይሠራል? እንዴት ለቪው ብሎ የባጥ የቆጡን ይቀባጥራል? እኔ ግን ጋዜጠኛ አይደለሁም ግን ጋዜጠኛ ምን ሆን እንዴት ሙያውን አክብሮ መሥራት እንዳለበት አንብቤአለሁ። ከቃሌ ሐሰት ቢገኝ የሚገስጸኝ የጎንደር ፋኖ ነው። ሌላህን አልሰማህም። ይኸው ነው። ነጋዴዎች የመረጃ ምንጫችሁ እኔን ሳትጠቅሱ በሉ ሸቅሉ። በራሳቸው ትክክል ናቸውና ሌሎቹ የዘገቡትን ዘገባም አልቃወምም። ለትግሉ እስከጠቀመ ድረስ ምን ክፋት አለው?

• ድል ለዐማራ ፋኖ…!
• ድል ለተገፋው ለዐማራ ሕዝብ…!

• ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ…!
79.4K views11:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 14:31:46 "ርዕሰ አንቀጽ"

"…ለምን ሳይጯጯህ፣ ግርግርም፣ ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብም ሳይደነብር፣ ጫናም፣ የዲፕሎማሲ ኪሳራም ሳይፈጠርብን ልጆቹን በሕይወት አልያዛችሁም? ለምን ያን ያህል ሰዓት ድረስ በመሃል አዲስ አበባ ያውም በቦሌ አየር መንገዱ አጠገብ ተኩስ እስኪከፈት፣ ጦርነት የተጀመረ እስኪመስል ድረስ ተዘናጋችሁ? ግማሽ ቀን ሙሉ መንገድ ተዘግቶ ደካማነታችን እስኪታይ እስኪጋለጥ ድረስ ምን ስትጠብቁ ነበር? ይሄ ድርጅት (ኢንሳን ማለቱ ነው) እንደ አዲስ ፈርሶ በድጋሚ መሠራት አለበት በማለት አቢይ አሕመድ የኢንሳ ሓላፊዎች ላይ እስከ ዛሬ ድረስ እንደ እብድ እያንባረቀ የሚጮህባቸው በእነ ፋኖ ናሁሰናይ እና አቤኔዘር የአዲስ አበባ ኦፕሬሽን ተበሳጭቶም፣ ደንግጦም ነው። አሁን ቆስሎ ተያዘ የተባለው ልጅ የሚያውቀው ነገር የለም። ዋናው የሚሽኑ ባለቤት ፋኖ ናሁሰናይ ነው።

"…ፋኖ ናሁሰናይ የዐማራ ፋኖ በጎንደር የአጼዎቹ ክፍለ ጦር የቀጠና ዘመቻ መምሪያ ሓላፊ ነበር። ፋኖ ናሁሰናይ የታወቀ የጦር መሪ ሆኖ ሳለ ወደ አዲስ አበባ የተላከው የታሰበውን ሓሳብ፣ የታቀደውን ዕቅድ ያለእሱ ሊፈጸም የሚችል ሌላ ሰው ስላልነበረ ብቻ ነበር ናሁሰናይ ወደ አዱ ገነት የሄደው። ናሁሰናይ በትምህርቱ የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ምሩቅ ስለነበረ በኢንጂነሪንጉ በኩል ደግሞ ሀገር ለመምራት ጣጣውን ጨርሶ የተቀመጠው ፋኖ ከዚያ በፊት አሁን በራሱ አቅም እያመረተ ስላለው የጦር መሣሪያ የሚያስፈልገውን የቴክኖሎጂ ሽግግር በማምጣት ከፍ ላለሌላ ጉዳይ የሚረዳውን ተግባር ለመፈጸም ነበር ልጁ የተላከው። እናም ልጁ የተሰጠውን ግዳጅ እና ተልእኮ ለማሳካት ቁጥሩ የማይታወቅ የሰው ኃይል ይዞ ነበር ወደ አዲስ አበባ የሄደው። በዚያም የከተመው። አደገኛም የሆነ ሪስክ ነበር የወሰደው።

"…እነ ናሁሰናይ ምንም ሳይነቃባቸው እየተዝናኑም፣ እየጨፈሩም፣ በእውቀት፣ በምርምር ላይ ለሚፈለገው የቴክኖሎጂ ጉዳይ የተሰጣቸውን ተልእኮ በሚገባ ፈጽመው፣ ጨርሰውም፣ እነርሱ ያልነበሩበት ነገር ግን ልክ በዛሬው እለት ሚያዚያ 7/2016 ዓም በእለተ ሰኞ በአዲስ አበባ ከተማ በዓይነቱ ከባድ ነው የተባለ አስደናቂ የፋኖ ኦፕሬሽን እንዲፈጸም መመሪያም ሰጥቶ እሱና የተወሰኑቱ ባለፈው አርብ ሚያዝያ 4/2016 ዓም መጀመሪያ ወደ ሸዋ ከዚያም ወደ ጎንደር ለመመለስ አቅደው ጨርሰው ነበር በመሃል ይሄ ያልተጠበቀ ድንገተኛ ክስተት የተፈጸመው።

"…ከየት እንደሆነ ለጊዜው ባይታወቅም የአገዛዙ የስለላ ድርጅት መረጃው ዘግይቶ እንደደረሰው ይገመታል። ልጆቹ አዲስ አበባ እንደመጡ እንጂ ለምን እንደመጡ አገዛዙ አልደረሰበትም። በዚያ ሰዓት ቦሌ ምን እየሠሩ እንደነበረም አላወቀም። ነገር ግን ለሆነ ኦፕሬሽን ወይም ለራሳቸው ጉዳይ በዚያ እንደተገኙ ግን ገምግሟል። ታዛቢዎች የሚሉት በዚህ መጠን ታዋቂ የሆኑ ልጆች ይሄን አደገኛ ተልእኮ ወስደው ሳለ ለምን ክትትል እየተደረገባቸው እንደሆነ ታሳቢ አድርገው በፍጥነት ቦታ ስለመልቀቅ አላሰቡም ብለው በመጠየቅ ይቆጫሉ። ነገር ግን እነ ናሁሰናይን በላካቸውና ሚሽኑን በሰጣቸው አካል በኩል ደግሞ ይኸው ጥያቄ ሲነሣባቸው የሚመልሱት መልስ "ልጆቹ የተሠጣቸውን የጊዜ ሰሌዳ በአግባቡ ተጠቅመዋል። ድንገት ቢነቃ ተብሎም ይወስዱ ዘንድ የተሰጣቸውንም መመሪያ በጀግንነት ፈጽመዋል። እንደ ጀነራል ክንፈ አብርሃ፣ እንደ ስብሃት ነጋ፣ በካቴና ታስረው ዐማራን አላወረዱም። ይህ ድንገተኛ ሁነት ባይከሰት ኖሮም ይሄኔ ተልእኮአቸውን ፈጽመው ጎንደር ነበሩ። የሆነው ሆኖ ሚሽኑን 100% አሳክተዋል። አሳክተነዋልም። ቀጣዩን የአዲስ አበባ ተልእኮ ደግሞ መጠበቅ ነው የሚሉት ፋኖዎቹ። ይሄንኑ ለእኔ ያረጋገጡልኝን ቃል ባለፈው ሳምንት ከሮይተርስ የዜና ወኪል ጋር ሁለት ሰዓት ሙሉ በፈጀው ውይይታቸው ወቅት እንደረጋገጡለትም ነግረውኛል። አቢይ ከነግሳንግሱ ይወድቃል። ድርድር የሚባል ነገር የለም። አገዛዙ ይገረሰሳል። ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ይቀጥላሉ ነው የሚሉት ፋኖዎቹ። 

"…በወፎቼ በኩል ደግሞ አሰማርቼ ያስጠየቅዃቸው የአገዛዙ ባለ ሥልጣናት አሉ ብለው የሚነግሩኝ ነገር እንደሚከተለው አቀርበዋለሁ። "ይሄ ለእኛ ለብልፅግናዎች ከባድ አደጋም፣ ኪሳራም ነው። ታዋቂ የፋኖ መሪ ሆኖ በዚህ ሰዓት ያውም በዚህ መልክ በዋና ከተማዋ ላይ በነፃነት ለብዙ ወራት ደብረዘይት፣ ናዝሬት፣ አምቦና ጅማ ድረስ መንቀሳቀስ ምን ዓይነት ድፍረት፣ ምን ያህል የተፈጥሮ ጀግንነት ቢኖረው ነው? ያውም በጠራራ ፀሐይ ከተማ ውስጥ በድፍረት መንቀሳቀሱ ያስደንቃል ነው የሚሉት አሉኝ። ወያኔ እንኳ በዚያ አቅሟ ያልሞከረችውን ከባድ እና አደገኛ ሚሽን ፋኖ በዚህ መልኩ መፈጸሙ የፋኖን አቅምና ጉልበት፣ ድርጅታዊ ጥንካሬም ነው የሚያሳየው። አሁን የመንግሥት ባለ ሥልጣናትን ለመጠበቅ የተመደበው የመከላከያና የፖሊስ ኃይሉን ራሱ መተማመን አይቻልም። በዘር ፖለቲካ በምትመራ ሀገር ኦሮሞ ነው ብለህ የቀጠርከው ሰው ዐማራ ላለመሆኑ ምን ዓይነት ማረጋገጫ የለንም። ቋንቋና ስም፣ የትውልድ ቦታ እየታየ ነው እንጂ የሚቀጠረው ወታደሩ የኦሮሞ፣ የደቡብም ሰው ስም ይዞ የዐማራ ፋኖ አለመሆኑን በምን እናውቃለን። ሁላችንም አደጋ ላይ ነን እያሉ እንደሆነም ነው የሚነግሩኝ ወፎቼ። እውነት ነው ብዙ ዐማሮች ኦሮሞ መስለው መገርሳና ቶሎሳ ተብለው እየተጠሩ ወሳኝ ቦታ ላይ አሉ።

"…ልጆቹ የተሰጣቸውን ተልእኮ አጠናቀዋል። በዚህ መሃል ግን የፖሊስ ክትትል በዛባቸው። እነርሱም አንድ ነገር ሊፈጠር እንደሚችል ዘግይቶ ገብቷቸዋል። መረጃዎቻቸውን በሙሉ ወደሚፈለገው ስፍራ አስቀድመው በመላክ አድርሰዋል። አብሮት የተሰዋው ሰው ጎንደር ደርሶ ተመልሶ ናሁሰናይን ይዞ ለመመለስ የገባ ታጋይ ነው። የዚያን የተሰዉ እለት ግን ከክትትሉ የተነሣ እንደሚያዙ ሲገባቸው በፍጥነት ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ጀመሩ። ከቦሌ መድኃኔዓለም በሚሊኒየም አዳራሽ በ3ኛው በር በዚህ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመሠረት ደፋር ቅርንጫፍ በኩል ሲወጡ ይከታተላቸው የነበረው የፖሊስ ኃይል እንዲቆሙ ይጠይቃቸዋል። እጃችሁን ስጡ ነው ፖሊስ የሚለው። የአጼ ቴዎድሮስ ልጆች ደግሞ እንደ እጅህን ስጥ የሚቀፋቸው፣ የሚጸየፉት ነገር የለም። ሞታቸውን ነው የሚመርጡት። እነርሱም ሳይቆሙ ወደፊት መንዳት ይቀጥላሉ። ፖሊሶቹም እነ ናሁሰናይ ያሉበትን መኪና ከፊትና ከኋላ መጥተው ገጭተው በኃይል ገጭተው በአደጋ ያስቆማቸዋል።  ከዚያስ…? ከዚያማ…

"…ይቀጥላል…

"…መኪናው እንደቆመ ሮጦ አምልጦ ለ25 ደቂቃ ተታኩሶ ለግማሽ ቀን ሙሉ መንገድ አዘግቶ፣ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡን አስደንግጦ፣ አገዛዙን አሸብሮ፣ አየር መንገዱ በሪፐብሊካን ጋርድ እንዲወረር፣ እንዲጠበቅ አድርጎ ኋላ ላይ በጀግንነት የተሰዋው ማነው? የተሰዋው ልጅ አቤኔዘር ነው ወይስ ናሁሰናይ? ፖሊሶቹ ከመኪናው አስወጥተው መሬት ላይ ያስተኙት መኪናዋን ያሽከረክር የነበረው ልጅ ማነው? ከመኪናዋ ውረድ ብለው ካስወረዱት በኋላ ወርዶ ቁም ብሎ ኋላ ላይ ከወደቀበት ቆይቶ ቢነሣም መሣሪያ የደገነበትን ፖሊስ ተኩሶ መሬት ላይ የጣለው ማነው? ከዚያ እዚያው መኪናዋን ከለላ አድርጎ እየተታኮሰ ሳለ የተመታውና የወደቀው ፋኖ ማነው? የሚለውንና ተጨማሪ መረጃዎችን መረጃዎቹን ቃርሜ እንደጨረስኩ እመለሳለሁ። … ከታች ይቀጥላል…
76.1K views11:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 13:36:46
መልካም…

"…የሚጠበቀው 1ሺ አመስጋኝ ሞልቶ ሌላ ተጨማሪ 1ሺ አመስጋኝ ተገኝቷል። 2ሺ ሰው ዛሬ በእለተ ሥላሴ አመስግኗል። እግዚአብሔር ይመስገን እንደማለት እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘው፣ ሰይጣን ዲያብሎስን የሚያቃጥለው ሌላ ምንነገር አለ? ከምስጋና ቀጥሎ የምንሄደው ወደ ርዕሰ አንቀጻችን ነው።

"…በትግራይ ሙሉ ለሙሉ፣ በኦሮሚያ በከፊል፣ ሀገር ማስተዳደርን የተቀማው የብልጽግና አገዛዝ በዐማራ ክልል ደግሞ 85-90 % ቱን በፋኖ ተቀምቶ ባዶ እጁን ቀርቷል። የዐማራ ፋኖ አንድን መንግሥት መንግሥት የሚያሰኘውን የቀበሌ፣ የወረዳና የዞን ከተሞችን በሙሉ ተቆጣጥሯል። ፋኖ የዐማራ ክልልን የቀበሌና የወረዳ መዋቅር በጥንቃቄ ሠርቶ ጨርሶ የዐማራን ክልል በስፋት እያስተዳደረ ነው። ከዚህ ታላቅ ተግባር በኋላ ነው የዐማራ ፋኖ ከቀበሌ የሚጀምረውን የመንግሥት አስተዳደር ጨርሶ ዓይኑን ወደ ዋና መናገሻ ከተማዋ ጣል ማድረግ መጀመሩን እያየን ያለነው።

"…አርበኞቹ እነ ፋኖ ናሁሰናይ እና አቤኔዘር አዲስ አበባ ድረስ ምንዓይነት ተልእኮ ሊፈጽሙ ነው የተላኩት? ማንስ ነው ሰማእታቱን የላካቸው? እንደ አሸባሪ ከኪሳቸው የጸሎት መጻሕፍት የተገኘባቸው መንፈሳውያኑ ሰማእታት አብሪ ከዋክብቶቹ የዐማራ ቀንዲሎች እንዴት ተሰዉ? መረጃዎቹን በራሴ መንገድና አቅም አጣርቼ መጥቻለሁ። እናንተስ ለማንበብ ዝግጁ ናችሁ…?

"…አንድ 100 ሰው እስኪ…
77.0K viewsedited  10:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 09:48:52
“…የመንግሥት ልጆች ግን በውጭ ወደ አለው ጨለማ ይጣላሉ፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።” ማቴ 8፥12

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
82.9K views06:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 23:19:37
"…እስከዚያው ይህቺን ባለ ሻኛ ድልብ መሃይም እየሰማችኋት እደሩልኝ…!
88.5K views20:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 23:05:02
ለጎንደሮችም ለዐማሮች ሁሉ አሳዩአቸው…!

"…ሟች ናሁሰናይ ተኩሱ አልቆ፣ የኢቲቪ፣ የፋናና የዋልታ ጋዜጠኞች ካሜራ ይዘው መጥተው እስኪቀርጹት ድረስ በዚህ መልኩ ነበር ሲሰቃይ የነበረው። እነ አቢይ አሕመድ፣ እንዲህ ነበር አሰቃይተው ደሙን አፍስሰው፣ ሆስፒታል ሳይወስዱት በጥይት ደብድበው የገደሉት።

"…ይሄን የናሁሰናይን አሟሟት ለዐማራ ህጻናት አሳዩአቸው። የዓለም አቀፍ የወንጀለኛ አያያዝ በኢትዮጵያ በኦሮሞ ብልጽግና እንዴት እንደከረፋም አሳዩ። እንዲህ ዓይነት አሟሟት ሁሉም የብልፅግና አባል እንዲቀምሰው በማድረግ ጣፋጭ በቀል ያስፈልጋል።

"…ይሄ ወንድነት አይደለም። ዛሬ የኦሮሞና የትግሬ አክቲቪስቶች በዚህ ጀግና ሲሳለቁ ሳይ ውዬ እኔ ስስቅባቸው ነው የዋልኩት። ባለታንኳ፣ በለ ሮኬቷ፣ ባለ ቢኤሟ ወያኔ ያልሞከረችውን ባለ ክላሹ ፋኖ አዲስ አበባ ገብቶ አቅሙን አሳይቷል። ፈረንጅ አረቡንም አስደንግጧል።

"…በፋኖ ውስጥ ሆኖ ለወያኔ የሚሠራውን፣ ለብልጽግና በሆዱ የሚገዛውን፣ ትግል ለማስጠለፍ የሚሞከረውን ሁላ ይሄን የናሁሰናይን ሲቃና ስቃይ እያሳያችሁ አደብ እንዲገዛ አድርጉት።

"…እነ አቢይ አህመድ እና እነ ሽመልስ አብዲሳ ኦነጉን አቶ በቴ ኡርጌሳን አዋርደው ገድለው አስከሬኑን በቴሌቭዥን አላሳዩም። ናሁሰናይ እና አቤኔዘር ጋሻው ግን ዐማራ ስለሆኑ በአስከሬናቸው ተሳለቁ። ተሳሳቁ። አላገጡ። ዐማራ ለልጅህ ይሄን ቪድዮ አሳይ። ቂመኛ እና ተበቃይ የማይራራ ትውልድም ፍጠሩበት።

"…ፊልሙን የቀረጸው መንግሥት ነው። ያስቀረሁት እኔ ነኝ። እኔ ዘመድኩን። ዘመድኩን በቀለ። ወጣት ዐማሮች ሞታችሁን በአቤኔዘር እዩ። ባንዳውን አትማሩት። ለብአዴንና ለብአዴን ቤተሰቦችም ይሄን ቪድዮ በስልካቸው ላኩላቸው።

“…ጻድቅ በቀልን ባየ ጊዜ ደስ ይለዋል፤ በኃጢአተኛው ደምም እጁን ይታጠባል።” መዝ 58፥10
38.7K views20:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ