Get Mystery Box with random crypto!

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekelez
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 412.24K
የሰርጥ መግለጫ

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 254

2022-10-01 23:34:00
"…የአዲስ አበባው በአል በዚህ መልኩ አልቋል። ነገ በቢሾፍቱ በዋናው ቤቱ መከበሩ ይቀጥላል። እዚያም ላይ እነ ቀውሲ በላይንና እሱን መሳይ ኦርቶዶክስን የሚያሰድብ ዘገምተኛ ቄስና መነኩሴ ካየሁ እኔም ልክ አይደለም ብዬ መንበጫበጬን እቀጥላለሁ። እኔ ከኢሬቻ ጉዳይም ጠብም የለኝም። መብቴም አይደለም። የእኔ ዋናው መልእክት ኢሬቻና ኦርቶዶክስ አባ ገዳና ቄስ በምንም አይገናኙም። እሱን ነው የምመሰክረው። እንጂ ለምን እሺ ካለህ ዲያብሎስን ከገሀነም አምጥተህ አታመልከውም። መብትህ ነው። እኔ ምን አገባኝ። ከኦርቶዶክስ ጋር፣ ከመስቀል ጋር አታነካካ፣ አታዳብል፣ ራስህን ቻል ነው እያልኩህ ያለሁት። ራስህን ችለህ ለምን ጣራ ላይ አትደንስም። መብትህ ነው። ስንት እልል የተባለለት ጠንቋይ በነፃነት በሚዘርፍበት ሃገር ላይ አይደለም ኢሬቻ ለምን የኢሬቻ አጎት አያሽቋልጥም። ጉዳዬ አይደለም።

አንዳንድ እወደድ ባዮች ልክ ኢሬቻን እንደነቀፍን፣ ኦሮሞ ለምን አከበረ እንዳልን፣ እንደቀናን አድርገው እሽኮሎሌ ሲሉ አያቸዋለሁ። ማን አታክብሩ አለ? ስታከብሩ አታነካኩን ነው ያልነው። በኢሬቻ ላይ የሚገኝ ኦርቶዶክሳዊ ምዕመንም ቄስም የተወገዘ ነው ያልነው። ለዋቃ ጉራቻና ለኢየሱስ ክርስቶስ መገዛት፣ እግዚአብሔርንና ጠቋርን ማምለክ አይቻልም ነው እኛ። ነገር አታዳቅሉ እንጂ? ሃይ። ፍቼ ጨምበላላ፣ ወዘተረፈ በሚከበርበት ሃገር መንግሥታዊውን ኢሬቻ አታክብሩ ያለ የለም። እንከባበር። እንደ ቀሲስ በላይ ያለ ቅዳሴ ቀድሶ ማቁረብ የማይችል የክብር ቄስ በየጣኦት አምልኮው ወንዝ እየተገኘ አያሰድበን ነው ያልነው። በየወንዙ ደም በተቀባበት እጁ መስቀል አያሳልመን ነው ያልነው። ይሄን ነው የጠየቅነው። ወይ ድራሽ አባቱ ይጥፋ ነው ያልነው። ይሄ ደግሞ መብታችን ነው።

ለማንኛውም እስከ ነገ… ደኅና እደሩ…
79.9K views20:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 19:51:11
የምሽት መርዶ ነው…!!

"…ሃይ ባይና የሚያስቆም። ምንድነው ነገሩ? ምን እስክንሆን ነው የምንጠብቀው የሚል ልብ ያለው፣ ምራቁን የዋጠ፣ ለትውልድ የሚያስብ አንድ ሰው ስለጠፋ እንደተለመደው ትናንት እንደነገርኳችሁ ሸገር አዲስ አበባ አፍንጫ ስር ምስራቅ ሸዋ በመተሃራ አባድር 2ተኛ ካምፕ ኦነግ ሸኔ ተብሎ ዐማራን ለማጽዳት በዐቢይ ሽመልስ በተፈጠረው አረመኔ ገዳይ የአባ ገዳ ሠራዊት የተገደሉ 12 ወጣቶች ዛሬ ከረፋዱ 5-6 ሰዓት የ11ዱ በሀሮ አዲ ከተማ በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የቀብር ሥርዓታቸው በጅምላ ተፈፅሟል።

"…የተረሸኑት ወጣቶች 12 ሲሆኑ 11 ክርስቲያኖች 1ኛው ወጣት ደግሞ እስላም መሆኑም ተነግሯል። ሟቾቹምን ከዚህ እንደሚከተለው አቀርባለሁ።

1 ረታ ስምኦን
2 ፍስሀ ደብልቀው
3 አጥናፉ ዮሐንስ
4 ሻምባል መኮንን
5 አብርሃም አዲሴ
6 ተመስገን እንየው
7 ከበደ ደሳለኝ
8 ተሾማ ሴፓ
9 ፈንታሁን
10 አለማየሁ
11 ሰሙ አልተወቀም። ማንጎ መብላት አምሮት ጓደኛው ጋር አግኝተው የገደሉት የመርቲ ነዋሪ ነው። 12ኛው ሙስሊም ወጣት ነው።

ከሞት ተርፈው ናዝሬት ሪፈር ተብለው የሄዱት ደግሞ በመርፌ ካልፈጇቸው ስም ዝርዝራቸውን እነሆ።

1 ፈንታሁን መኮንን
2 ጋሸው መለስ
3 መስረሻ ዐወቀ
4 በላይ በቡሬ
5 ነጋሽ አበራ

አጅሬ የኦሮሚያ ኦህዴድኦነጉ መንግሥት በወያኔ እያሳበበ በሸኔ ስም ያለማቋረጥ 4 ዓመት ሙሉ ዐማራው በጅምላ እየረሸነ ሬሳውን ለአፈሩ ማዳበሪያ ይከምረዋል። ጠያቂ የለም። ሁሉም የመታረጃ ቀኑን ብቻ ከመጠባበቅ በቀር ሌላ ነገር የለም። ኢህአዴግን ግን ምን አደረገ ተብሎ ነበር ተቃውሞው? ረሳሁት።

"…ወዳጄ አዲስ አበባ አላስገቡኝም ብለህ አትማረር እንዲህ በጅምላ መጨፍጨፍም አለና።

•ማነህ ባለ ሳምንት ቀጥል ተረኛው ሟች?

•እንደተለመደው ነፍስ ይማር…! እንበል…!
84.1K views16:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 19:16:50
ቀጥሎ የመርዶ ሰዓት ነው። መርዶ ለመስማት ተዘጋጁ። በመተሀራ አባድር በኦሮሞ ነፃአውጪዎቹ በጅምላ ስለተጨፈጨፉት ዐማሮች ላረዳችሁ ነውና ተዘጋጁ። ከምር ዐማራ ግን አላልቅ አላቸውሳ? …በጣም ብዙ ነው ማለት ነው? ስለ እውነት ለምን ትገድሉታላችሁ ብሎ የሚጠይቃቸው የለ፣ ለምን ትገድሉኛላችሁ ብሎ እሱም አይንፈራገጥ፣ ቢያንስ ዶሮ እንኳ ስትታረድ አስቸግራ ነው። ዐማራ ግን በኦሮሞ ሲታረድ የዶሮ ያህል የማይንፈራገጠው ነገር ይገርመኛል።

"…ደመቀ መኮንን፣ አገኘሁ ተሻገር፣ ዳግማዊት ሞገስ እንዲያድኑት ይጠብቃል። ኡኡቴ አልቀረብህም። ደመቀም ምክትልነቱን፣ አገኘሁም ኡዞ አረቄውን፣ ዳግማዊትም እንትን እስካላጡ ድረስ የዐማራ ሞት ምንተዳቸው? ለምን ፍግም አትልም። ለማንኛውም ጠብቁኝ ከመተኛታችሁ በፊት አረዳችኋለሁ።
80.2K views16:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 18:25:01
እንቀጥል…?
79.9K views15:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 17:12:11
"…ነገረ ጋላ

"…አንዳንድ ሰዎች ጋላ የሚለውን የነገድ ስም ከስድብ ጋር ሲያያዝት ይታያል። ነገር ግን ጋላ ማለት ስድብ አይደለም። ጋላ የአንድ ጥንታዊ ነገድ መጠሪያ ስም ነው። የጋላ ነገድ በምሥራቅ አፍሪካ በኢትዮጵያና በኬኒያ የሚኖርም ሰፊ ሕዝብ ነው።

"…እስከ 18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀርመናዊው ሚሽነሪ ኦሮሞ ብሎ አዲስ ስም እስከያወጣለት ድረስ ነገዱ ጋላ ተብሎ ነበር የሚጠራው። ልክ እንደ ጉራጌ፣ ሲዳማ፣ ትግሬ፣ አፋር ማለት ነው። ጀርመናዊው ፈረንጅ ባወጣለት አዲሱ ስም ኦሮሞ ተብሎ መጠራትን እንጂ ጋላ ተብሎ መጠራትን እንደ ስድብ የቆጠረውም ቆይቶ ነው። አሁን ፌስቡክ እንኳ ጋላ ብለህ ከጻፍክ 30 ቀን ነው የሚቀጣህ። ትግሬም ሰሞኑን ትግሬ መባል ደብሮኛል ተጋሩ በሉኝ እያለ ነው። ጉድ እኮ ነው። የምን ተጋሩ ባትጋሩኝ ነው። በቃ ትግሬነህ ትግሬነህ አከተመ።

"…ባህላችን ጠፍቷል እያሉ ዘወትር እሪሪ የሚሉት የዚህ ነገድ አባላት አዲስ አበባን ፊንፊኔ ለማለት የሚላላጡትን ያህል ጋላ የሚለውን የቀደመ የጥንት አባቶቻቸውን የክብር ስም ለማስመለስ ግን ጥረት ሲያደርጉ አይታይም። ይሄ ነውር ነው። ይታሰብበት።

"…በኬኒያ የነገድ ዝርዝር ውስጥ እስከአሁን ጋላ በክብር እንደተቀመጠ ነው። ጋላ መባልን በኬኒያ የሚያፍርበት ሰው የለም። ኢትዮጵያ ያሉቱ ናቸው ሲሸማቀቁ የሚታዩት። ብዙ ሰዎች ቤተሰብ ያወጣላቸው ስም ሲደብራቸው ይታያል። በጋዜጣ ጭምር አሳውጀው የሚያስቀይሩ አሉ። እናንተም የምታውቁት ይኖራል። ከቤተሰብ ስም ወደ ፈረንጅ ስም ቲቲ፣ ቢቲ፣ ቦቢ የቀየሩም ብዙዎች ናቸው። ይሄም መብታቸው ነው። ነገር ግን በስምህ ማፈር፣ መሽኮርመም፣ መደበቅ የለብህም። እና ምን ለማለት ፈልጌ ነው ጋላ የነገድ ስም እንጂ ስድብ አይደለም።

• የተከበሩ አቶ ጋሻየለህ ጋላ… ይቀጥሉ።
81.9K views14:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 15:46:43
"…አራጆቹ ዛሬ እረፍት ላይ ለዋቃም ምሥጋና በማቅረብ ላይ ናቸው። ለዋቃ ጉራቻ።

• እዚህ ደግሞ ኢሬቻ የሰላም፣ የፍቅር፣ የወንድማማችነት በአል ነው እያለ ይደሰኩርብኛል። አራጅ ሁላ…!!

"…ይሄም የቀን ጉዳይ ነው። የጊዜም ጉዳይ። ደግሞስ ከነአባባሉስ "የጊዜ እንጂ የሰው ጀግና የለውም አይደል" የሚባለው? እንደዚያ ነው። ጊዜ ጊዜ ደጉ፣ ጊዜ ፋራጅ ነው። ደግሞ ጌዜ ቂጣ ነው ይገለባበጣል።

"…ትናንት በትግሬ ስም ሲፋንን የነበረው ህወሓት እንኳ ዛሬ የለም። ይሄኛውም ነገ አይኖርም። እውነቴ ነው እንዲህ ሰልፊ እየተነሣ በሰው ደም እየታጠበ ያለልክ የሚያስካካውም ነገ አይኖርም። ጊዜም፣ ዘመን ይመጣል። አኬርም ይገለበጣል። ሁሌ ቁማር መብላት አይቻልም። በልተህ በልተህ የጠቅላይ የሚባል አለ። የጠቅላይ…!!
79.6K views12:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-29 22:51:07
"…በነገራችን ሰውየው ሥራ ላይ ነው። የማዲንጎን ነፍስ ይማር። በማዲንጎ ሞት ሽፋን ግን በወለጋ 500 ዐማራ ያለምንም ተቃውሞ እና ግርግር ጸድቷል። መቶ ያህሉን ዐማሮች የብልፅግና ሹመኞች እስርቤት አስገብተው በር ዘግተው በቁማቸው በእሳት ጠብሰው ገድለዋቸዋል። 3ቱን በጥይት እስር ቤቱ በራፍ ላይ ረሽነው አንደኛውን በሰንደቅ ዓላማ መስቀያ ብረት ላይ አስከሬኑን አንጠልጥለዋል። በወለጋ ዐማራው እምሽክ እየተደረገ ነው። ይሄን ጉዳይ ዋሽንግተን ፖስትም ዘግቦታል።

"…በትግራይ ዓዲ ዳዕሮ ከተማ ወድሟል። ንፁሐንም ተገድለዋል። ከፈረሰው ከተማ ፍርስራሽ ስርም ንፁሐን ህፃናትና እናቶች አስከሬን ተለቅሞ ወጥቷል። በዚህ ሁሉ መሃል ግን አጀንዳ ማስቀየሻ ማዲንጎ አፈወርቅ ሞቷል። ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ እንኳን ለማዲንጎ የሃዘን መግለጫ አውጥተዋል። የብልፅግና ካድሬና ባለ ሥልጣናትም ጥቁር ልብሳቸውን ዠቅ አድርገው ለማዲንጎ የሃዘን እንጉርጉሮ ሲያሰሙ ውለዋል።

"…ዐማራ አዲስ አበባ እንዳይገባ ተደርጓል። ነዳጅ በሊትር 10 ብር አካባቢ ጨምሯል። ለብልፅግና ፓርቲ የከፋ ነገር ከፊቱ እየመጣለት ነው። ሰው ከባዱን ነገር ዘንግቶ ስለ ማዲንጎ ሞት እያወራ፣ እያዘነ፣ እያለቀሰም ነው። ሚዲያዎቹ ሁሉ አቅጣጫ ተቀመጦላቸው እንዲሠሩበት ተደርገዋል። በተለይ የዐማራ ሚድያማ ጉደኛ ነው። ከ500 በላይ ዐማራ በወለጋ ታርዶ እሱ ቀንም ማታም ስለማዲንጎ ሞት ጥቁር ለብሶ ሲዘግብ ይውላል። እስከ 40ው ድረስ ዘገባው የሚቆም አይመስልም። እስከ ሰኞ ድረስ ደግሞ ከእሬቻ ውጪ ሌላ ወሬ በሚዲያው አይኖርም።

"…በዚህ መሃል ግን የትግራይ ከተሞች ከነህዝባቸው መውደማቸው፣ ዐማራና ትግሬም መዋጋቱን፣ በራያ፣ በወለጋ፣ በኦርሚያም ዐማራው መታረዱ፣ ነዳጁም መናሩ፣ ዶላርም መወደዱ፣ ብርም የመግዛት አቅሙ መፈጥፈጡ ይቀጥላል።

•ደኅና እደሩልኝ…!
11.5K views19:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-29 21:11:30
የዓዲ ዳዕሮ ውድመት…!!

"…የኤርትራ መንግሥት እና የኢትዮጵያ ጥምር ጦር በሰሜነኛው የትግራይ ክፍል የምትገኘውን የዓዲ ዳዕሮን ከተማ በዚህ በዚህ መልኩ በድሮን በተዋጊ ጀቶች መውደማቸው ተመልክቷል። በተለይ 100% ህዝቡ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ እንደሆነ የሚነገርለትና ታላቁን የመስቀል በዓል በሚያከብርበት ዕለት በመኖሪያ ቤቶች ላይ የዘነበው ቦንብ ከተማዋን ወደ ፍርስራሽነት ቀይሯታል። በዓዲግራት፣ በመቐለ፣ በሽረ እና በሽራሮ በተመሳሳይ ልክ እንደ ዓዲ ዳዕሮ በተደጋጋሚ የድሮንና የአውሮፕላን ድብደባ በኤርትራ መንግሥት እና በኢትዮጵያ መንግሥት የተፈጸመ መሆኑም ተዘግቧል። አሁን ዓዲዳዕሮ ከተማዋ እንደሚታየው ወደ ፍርስራሽነት ተቀይራለች።

"…በጦር ቀጠና ውስጥ የሚፈጸም ውድመት የሚጠበቅ ነው። ተፈጥሮአዊም ነው። ነገር ግን እንዲህ እንደሚታየው በንፁሐን ላይ የሚፈጸምን ጥቃት ተቀባይነት የለውም። ከተጣያቂነትም አያድንም። ዐማራና አፋር ክልል ገብተው ንፁሐንን የገደሉ፣ ሃብትና ንብረት የዋደሙ ህወሓቶችም ሆኑ ወደ ትግራይ ገብተው የትግራይ ህዝቡንም፣ ሃብትና ንብረቱንም የሚያወድሙ ይዘገይ ይሆናል እንጂ ለፍርድ ይቀርባሉ። ኦርቶዶክስና ዐማራ ግን ያለኮሽታ እያፀዱት ነው። ገራሚ ነው።

"…በትግራይ ትግሬው በሰመኔ ወሎ በራያ እና በወለጋ ደግሞ ዐማራው በኦሮሙማው የዐቢይ አህመድ መንግሥት ሴራ እየጸዱ ነው።

"…ያው እንደተለመደው ለዐማራና ለትግሬ ነፍስ ይማር…!! ሌላ ምን ይባላል…?
33.4K viewsedited  18:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-29 18:04:50
"…ገባ ገባ በሉማ ልንጀምረው ነው።




• https://rumble.com/v1m084y--ethiobeteseb-.html

"…በሳምንት አንድ ቀን በዕለተ ሐሙስ በእኛ ቤተሰብ ሚዲያ (ኢትዮ ቤተሰብ) በኩል የምናቀርበው መርሀ ግብር ሰዓቱ ደርሷል። ቀሲስ ሳሙኤል ግዛው ከሃገረ ማርያም (ሜሪላንድ አማሪካ) እኔም ዘመዳችሁ ከአጎት ሀገር ጀርመን ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ በጋራ እንጠብቃችኋለን።

• ያው እንደተለመደው "ነጭነጯን" ዛሬም እናወጋለን። ለወገኖቻችንም ድምጻችንን እናሰማለን።

"…እንደተለመደው የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈልጉ ወገኖች ከታች በተቀመጡት ሊንኮች አማካኝነት በልገሳ መሳተፍ ትችላችሁ።

https://donorbox.org/zemedemedia

https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB

… ሻሎም !  ሰላም !
52.8K views15:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-29 16:03:35
ዓዲ ዳዕሮ እና ወለጋ

"…ጦርነቱ ቀጥሏል። የኤርትራ መንግሥት እና የኢትዮጵያ ጥምር ጦር በሰሜነኛው የትግራይ ክፍል ከህወሓት ጋር እየተዋጉ ነው። በዚህ መሃል የትግራይ ህዝብ የድሮንና የመድፍ ሰለባ እየሆነ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ። በተለይ ሰሞኑን በመስቀል በዓል በዓዲግራት፣ በመቐለ፣ በሽረ፣ በሽራሮ እና በዓዲ ዳዕሮ ተደጋጋሚ የድሮንና የአውሮፕላን ድብደባ በኤርትራ መንግሥት እና በኢትዮጵያ መንግሥት የተፈጸመ ሲሆን የዓዲ ዳዕሮው ግን ከበድ ያለ እና በጣም ይለያል፣ ይከፋልም ነው የተባለው። አሁን ዓዲዳዕሮ ከተማዋ ወደ ፍርስራሽ ተቀይራለች።

"…ዓዲ ዳዕሮ ማለት ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ የትምህርት ዕድል (scholarship) አግኝቶ ተምሮ በመምጣት ሃገሩን በአራቱም ነገሥታት (በአጼ ቴድሮስ፣ በአጼ ተክለጊዮርጊስ፣ በአጼ ዮሐንስ እና በአጼ ምኒልክ) ያገለገለው የማኅደረ ቃል ተወልደ መድኅን የትውልድ ሃገር ናት። አጼ ቴዎድሮስ ዘመነ ክረምቱን ለማሳለፍ የሚመርጧትና ብዙጊዜም ክረምትን የሚያሳልፉባት ናትም ይባላል። ልዑል ራስ መኰንን የመጨረሻ ዘመን ሕይወታቸውን በምናኔ ያሳለፉበት እና እንደ ቤተ ቂርቆስ አቡነ ኖላዊነ ሔር ገዳማት የሚገኙባትም ናት።

"…እሺ ይሄ እንኳን የጦር ቀጠና ነው ልንል እንችላለን። አለልህ እንጂ ወለጋ ዐማራ የሆነ ሁሉ ህፃን ሽማግሌ ሳይል ተራው ዜጋ የሚታረድበት ምድር። ሰሞኑን ብቻ መቶ የሚሆኑ የመንግሥት እስረኞችን ዐማራ ናችሁ ብለው ቤት እስር ቤቱን ቆልፈው በእሳት አቃጥለው ዐመድ እንዳደረጓቸው ተሰምቷል። መስከረም ሊያልቅ 10 ቀናት እየቀሩት በ20 ቀናት ውስጥ ብቻ 500 ዐማሮች ታርደዋል። ራያም የሬሳ ክምር ነው ያለው ይባላል። በዚያም አለ በዚህ የአቢቹ መንግሥት ትግሬንና ዐማራን ምንም አይነት ተቃውሞ ሳይነሣበት እያጸዳው ነው።

"…እንደተለመደው ነፍስ ይማር እንበል።
62.9K views13:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ