Get Mystery Box with random crypto!

Getachew shiferaw

የሰርጥ አድራሻ: @getachewshiferaw
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 44.49K

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 133

2022-08-02 12:41:46 ለአማራ ሕዝብ አስባለሁ ለሚል ሁሉ!

ከወራት በፊት አንድ ሴራ ከሽፏል። ሴራው የሶማሊ ክልል ወጣቶችን በሱዳን ሊቢያ ወደ አውሮፓ እንወስዳችኋለን በሚል አማራ ክልል ሲደርሱ አሰቃቂ ግድያ በመፈፀም አማራና ሶማሊ ሕዝብ መካከል ግጭት ማስነሳት ነበር። ለዚህ አላማ የተመለመሉ ሰዎች ሶማሊ ክልል ላይ ተይዘው የማን አላማ እንደሆነ ግልፅ አድርገዋል።

የሶማሊ ክልል አስተዳደር በርካታ ችግር ይኖርበታል። ቢያወግዙት፣ ቢወቅሱት የሚከላከሉለት የራሱ ሰዎች ይኖሩታል። ይሁንና ከባለፈው ሴራዎች የቀጠሉ የክፉዎች አጀንዳ አሁንም ብቅ እያሉ ነው። የትህነግ አጀንዳ ሰጭ የሆነው ርዕዮት ሚዲያ ሰሞኑን እነ ሙስጦፌን አልሸባብ አድርጎ አቅርቧቸዋል። ራሳቸውን የመከላከል የራሳቸው ስራ ይሆናል። ጉዳዩ ግን በእነ ሙስጦፌ የሚቆም አይደለም። ክልል ተሻጋሪ ነው።

ሶማሊ ክልል ላይ በአማራ ሕዝብ ላይ ይፈፀመው የነበረው ማፈናቀልና ግድያ በዚህ ወቅት ስለቆመ ሌላ ችግር እንዲፈጠር የሚፈልጉ አካላት አሉ። አንዳንዶቹ ከወለጋ ጋር ተመሳሳይ ሆኖ "እኛ ጋር ብቻ ሳይሆን ችግሩ ሌላም ቦታ አለ" ብለው የእነሱ ተጠያቂነት እንዲቀንስላቸው የሚፈልጉ አሉ። አማራ በየቦታው ሲሰቃይ የግጭት ቀጠና ፈጥሮ የራሱን ፖለቲካ መስራት የሚፈልግም ሞልቷል። አንደኛው እነ ርዕዮት የሚሰሩበት አጀንዳ ነው።

እነ ርዕዮት እየሰሩ ያሉት ራጆ ከተሰኘ ገፅን ከሚያንቀሳቅሱ ፅንፈኞች ጋር ነው። አብዛኛው መረጃ የሚደርሳቸው በእሱ በኩል ነው። እነ ኤርሚያስም የእነ ርዕዮትን አጀንዳ ተቀብለው አብረው እየሰሩ ነው። እነ ኤርሚያስ ለአማራ የሚያስቡ የሚመስለው የዋህ ካለ ሲገለጡለት ወይኔ ብሎ አይወጣለትም። ዛሬ ከእነ ኤርሚያስ ጋር አጀንዳ እየተጋራ የሚገኘው ራጆ የሚባል ገፅ ሶማሊ ክልል ያሉ አማራዎች እንዲጠቁ ተግቶ ሲሰራ የቆየ ነው። በሀሰት ሶማሊ ክልል ውስጥ ፋኖ ገብቶ እየሰራ እንደሆነ አድርጎ ሲዘግብ የከረመ ነው። ዛሬ የእነ ርዕዮ ሚዲያና የእነ ኤርሚያስ መረጃ ምንጭ ይህ አካል ነው። አላማቸው ተመሳሳይ ነው።

በአንድ በኩል እነ ኤርሚያስ የአማራ ብሔርተኛ ድምፅ አድርገው ስለሚወስዱ ሙስጦፌ በአማራ ብሔርተኞች ተወገዘ እያሉ ነው። የአማራ ብሔርተኛ ሙስጦፌን የማወደስን የማውገዝም ተልዕኮ ሊኖረው አይችልም። ስለ አማራ ሕዝብ ይመለከተኛል የሚል ግን ከዚህም ከዛም እያሉ የህወሃትን አጀንዳ ሲያስፈፅሙ ከሚውሉ ሰዎች ቢጠነቀቅ ለሕዝብ ይጠቅመዋል። እነ ኤርሚያስ በአማራ ስም የዪቱዩብ ገንዘብ ከመሰብሰብ ውጭ ወኪልም እንዳልሆኑ መታወቅ አለበት።
18.2K views09:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-25 17:25:53
17.1K views14:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-25 17:25:49 ደራርቱን በዘር ፍጅት ከሰሷት!

ደራርቱ ቱሉ ለአሁኑ የአትሌቲክስ ውጤት መምጣት እየተወደሱ ካሉት መካከል ነች። እነ ለተሰንበትም ሆነ ሌሎቹ እንዲያሸንፉ ትልቅ ሚና ተወጥታለች። የትህነግ አክቲቪስቶች ግን በዘር ፍጅት ክስ እየከሰሷት ነው። እነሱ ለምንም አይመለሱም።


ንፁሃንን ሲከስሱ ስለመኖራቸው ይህ ማሳያ ነው።
17.1K viewsedited  14:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-24 16:10:37
6.7K views13:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-24 16:10:21 የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ የክልሉን ልዩ ኀይል አበረታቱ።

በባሕር ዳር፡ ሐምሌ 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ ከክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ጋር በመኾን፤ በአፍዴር ዞን ቆህሌ ወረዳ በሁልሁል ንዑስ ቀበሌ ላይ ሰርጎ በገባው አሸባሪው አልሸባብ ቡድን ላይ በተደረገው ኦፕሬሽን ድል ያደረገውን የክልሉ ልዩ ኃይል አበረታተዋል።

ርእሰ መስተደዳድሩ በኦፕሬሽኑ ድል አድርጎ ለተመለሰው ሰራዊት ወደ ሀገሪቱ ድንበር ሽኝት አደርገዋል ።

በሽንኝት ሥነ ሥርዓቱ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ሙበሽር ድባድ ራጌ፣ የክልሉ ልዩ ኃይል አመራሮችና ሌሎች የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራር አካላት ተገኝተዋል።
6.8K views13:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-22 21:25:34
1.1K views18:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-22 21:25:22 ሌሎችም ከሙስጦፌ ይማሩ!


አሸባሪው አልሻባብ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ ጥቃት አድርሷል። ይሁንና የሶማሊ ክልል መንግስት ፈጣን እርምጃ ወስዶ አሸባሪውን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ላይ ይገኛል። አሸባሪ ላይ እንዲህ ያለ እርምጃ ነው የሚወሰደው። የሶማሊ ልዩ ኃይልና የክልሉ ልዩ ኃይል በራሱ አቅም የወሰደው እርምጃ የሚደነቅ ነው። ኦሮሚያ ውስጥ ንፁሃንን የሚጨፈጭፍ ኃይል ላይ በአጭር ቀናት እንዲህ ያለ እርምጃ ሲወሰድ አይስተዋልም። የእነ ሙስጦፌ እርምጃ ለሌሎች አርዓያ ሊሆን ይገባል።
1.1K views18:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-22 20:10:32
5.9K views17:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-22 20:10:18 በጀት የሌለው ወልቃይት ጠገዴ እየሰራው ያለ ልማት!


በጀት የተሰጠው ካድሬ በጀቱን እንክት አድርጎ እየበላው ከተሞች እንደ ሀይቅ ውሃ ያጥለቀለቃቸው ሆነዋል። ወልቃይት ጠገዴ ደግሞ በጀት ሳይመደብለትም ከሕዝብ ገንዘብ አሰባስቦም ልማት ይሰራል።


ይህን የወልቃይት ልማት ለማገዝ የምትፈልጉ የኮሚቴው የባንክ ቁጥር 1000 483 972 001 ነው።
5.9K viewsedited  17:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-21 20:26:19 የትግሬ ወራሪ ወልቃይት ጠገዴ ላይ የፈፀመው የዘር ጭፍጨፋ ምስክር ናቸው። ከስር ያለውን ቪዲዮ ተመልከቱት!



15.4K viewsedited  17:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ