Get Mystery Box with random crypto!

NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel) N
የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)
የሰርጥ አድራሻ: @nisirbroadcasting
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.71K
የሰርጥ መግለጫ

NISIR International Broadcasting Co. is an impartial and independent media agency operates as television; radio; social media & multimedia production.
Facebook: https://www.facebook.com/NISIR-International-Broadcasting-Corporation-105276671420707

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2023-07-05 08:18:11 በጎጃም ደጋ ዳሞት የገባው የመንግስት አሸባሪ ሀይል አዲስ ኦፕሬሽን ለመጀመር እየተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል

ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 28/2015

ከዚህ በፊት ከፍተኛ ውርደትና ኪሳራ ተከናንቦ ጥቂቶችን ብቻ በህይወት መመለስ የቻለው የኦነግ ኃይል ድጋሚ በደጋ ዳሞት ወረዳ አረፋ ቀበሌ በባለፈው ተኩስ ከፍቶባት ከነበረችው ደነቄ ከተማ ገብቶ ምሽግ እየቆፈረ ነው ተብሏል።

የኦነግ ኃይል ህዝቡን አዘናግቶ የተዘጋውን መንገድ በመክፈት ከቢቡኝ ወረዳ ወይን ውሃ ቀበሌ ሠፍሮ የቆዬ ቢሆንም ጨለማን ተገን አድርጎ ወደ ቦታው ገብቶ ምሽግ እየቆፈረ ነው ተብሏል።

ጀግናው የዳሞትና አዋሳኝ አካባቢ ህዝብ…… በፍጥነት ተናበብና ለእራት እያሰበህ ያለን ኃይል ቁርስ አድርገው።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
1.6K views05:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-05 08:18:04
1.6K views05:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-04 22:14:59 አዲሱ ቤተመንግስት የአብይ አሕመድ የግል ንብረት እንደሆነ የገንዘብ ሚኒስትሩ ተናግረዋል

ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 27/2015

በመንግስት ቋት ውስጥ ስላሌለው የገንዘብ ሚኒስቴር ስለማያውቀው የአዲሱ ቤተመንግስት ግንባታ የገንዘብ ምንጭና የሕግ ጥሰትን በተመለክተ ጠንካራ ጥያቄዎች ተጠይቀዋል።

ፓርላማው ቢጠይቅም ሰምቶ ዝም የሚለው መንግስት አዲሱ ቤተመንግስት የአብይ አሕመድ የግል ንብረት እንደሆነ የገንዘብ ሚኒስትሩ ተናግረዋል። እኛ ስለበጀቱ አናውቅም ብለዋል።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.5K views19:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 10:35:41
የሸኔ ሽብር ቡድን አባላት በከፈቱት ትኩስ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ

                        ንሥር ብሮድካስት
                        ሰኔ 6/2015

ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ (ዝዋይ) ከተማ  ሰኔ 4/2015  ከሌሊቱ አምስት ሰዓት አካባቢ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና  ኦነግ ሸኔ  ታጣቂ ቡድን መካከል በተደረገ ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
825 views07:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 10:00:27

975 views07:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 09:53:45
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የምግብ እርዳታን ላልተፈለገ ዓላማ በማዋል ተሳትፏል መባሉን ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ አጣጥሏል

     ንሥር ብሮድካስት
     ሰኔ 6/2015

በምግብ እርዳታ ዝርፊያና ለራስ ጥቅም በማዋል የተሳተፉ የሠራዊቱ ክፍሎች ወይም ተቋማት የሉም በማለት የገለጠው መግለጫው፣ ሠራዊቱ ከተረጅዎች እርዳታ ሊነጥቅ ይቅርና ለእርዳታ ፈላጊዎች እርዳታ ለመስጠት በቂ የሎጂስቲክስ አቅርቦት ያለው ተቋም ነው ብሏል።

ሠራዊቱ በድርጊቱ በግለሰብ ደረጃ ተሳትፈው የተገኙ አባላቱ ካሉ ግን ርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።

ሠራዊቱ ይህንኑ መግለጫ ያወጣው የአሜሪካው ዓለማቀፍ ተራድዖ ድርጅት በውስጥ ምርመራው በኢትዮጵያ የምግብ እርዳታ ወታደሮችንና የቀድሞ ተዋጊዎችን ለመመገብ እንደዋለ ደርሶበታል የሚል ሪፖርት መውጣቱን ተከትሎ ነው።

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።

Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
952 views06:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 08:55:55
የብልፅግናው መንግስት ተልኮ ፈፃሚወች ትናንት በጎጃም በንፁሀን ላይ ግድያ ፈፅመዋል

       ንሥር ብሮድካስት
        ሰኔ 6/2015

በደምበጫ ከተማ የአገዛዙ ጦር የከፈተውን ተኩስ ተከትሎ የሰው ህይወት ጠፍቷል ይህን ተከትሎ ደምበጫ ጅጋ እና ፍኖተ ሰላም ላይ መንገድ በመዝጋት  ህዝባዊ ሰልፍ ተደርጓል ፍኖተ ሰላም ላይ 2 ወጣቶች ሲገደሉ ከ4 በላይ ሰዎች ቆስለዋል።

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።

Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
1.2K views05:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 07:46:31
ትግላችንን ህዝባዊ መሆን አለበት

      ንሥር ብሮድካስት
      ሰኔ 6/2015

ይህ የፋኖ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ትግል ብቻ አይደለም።

ቤተ አማራዎች ተነሱ ለመጨፍጨፍ ተራችሁን
አትጠብቁ።

ድል ለአማራ ህዝብ!!!

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።

Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
1.5K views04:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 02:39:36
እጅግ እጅግ አስቸኳይ ለደጀን ማርቆስ መስመር

የመከላከያ ዩኒፎርም ተሰጧቸው አዲስ አበባ ውለው ያደሩት የኦሮሚያ ልዩ ሀይሎች በዚህ ሰዓት ጎሃ ፂዮንን አልፈው አባይ በረሃ ገብተዋል።

በደጀን ደብረ ማርቆስ በማለፍ በጎጃም አማራ ላይ ጦርነት ለመክፈት ተልኮ የተሰጣቸው የኦሮሚያ ልዩ ሀይሎች በ11 ታታ መኪና ምሽቱን ተገን በማድረግ እየገሰገሱ ነው።

ደጀን ፣ቢቸና ፣ሞጣ፣ፍኖተ ሰላም ፣ደንበጫ አስቸኳይ እርምጃ ውሰዱ። መንገዶችም ይዘጉ!

የተቀረው የአማራ ክፍል አስፈላጊውን ድጋፍ ያድርግ!

አዲሱ ደርቤ
2.0K views23:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 18:41:10 በጎጃም ከፍተኛ ህዝባዊ እምብተኝነት ቀጥሏል

ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 5/2015

በዚህ ሰዓት ዶ/ር ይልቃል ከፋለ የዞንና የወረዳ እንዲሁም የክልል አመራሮችን በመ ሰብሰብ ጌታቸው ረዳ የሠጣቸውን አሳይመንት ይዘው እያወያዩ መሆኑ ታውቋል።

አብይ ህመድ ደግሞ በጎጃም ጦርነት አስከፍቶ ንፁሀንን እየጨፈጨፈ ይገኛል። ህዝቡም አልበገርባይነቱን በማሳየት ህዝባዊ እንቢተኝነቱን አሳይቷል።

ለዶ/ር ይልቃል የተሰጠው አሳይመንትም ከራያ እና ወልቃይት ወንጀል ሰርተው በሱዳንና በትግራይ የተደበቁትን እንዴት ወደ አማራ ክልል መመለስ ስላለባቸው ጉዳይ ሆኗል።

ሌላው የተሰጣቸው አሳይመንት ወደ ትግራይ ያለ ማንም ከልካይ እህልና ሌሎች ቁሳቁሶች እንዲገቡ: አላሳልፍም በሚል አካል ላይ ደግሞ እርምጃ እንዲወሰድ ስለመሆኑ ታውቋል።

በጎጃም በሸዋ የፋሺስት ሠራዊት በየመንደሩ ተበትኖ በከባድ መሳሪያ ያሸብራል: ይዘርፋል: ይገላል። በሌላ በኩል ደግሞ ወደ ትግራይ የሚያልፍ የጭነት መኪናዎችን አጅቦ እንዲያሳልፍ ተልዕኮ ተሰጥቷል።

ከዚህ በፊትም በእርግጥ ከአማራ ወደ ትግራይ የሚጫን እህል: ሌሎች ቁሳቁሶች እና የቁም እንስሳ : የጋማ ከብት እንጅ ከትግራይ አንድም ነገር ሲገባ ታይቶ አይታወቅም።

በተጨማሪም ከትግራይ ወደ አማራ የሚሰደድ ህዝብ እንጅ ከአማራ ወደ ትግራይ የሚሠደድ ለስራ የሚሄድም እንዲሁ ።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.9K views15:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ