2023-05-20 16:51:43
በደብረ ኤልያስ ፋኖን በማገዝ የተጠረጠሩ ገዳማት በጥይት ተደበደቡ
ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 12/2015
በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤልያስ ወረዳ ‘ፋኖን ታግዛላችሁ፣ ለፋኖ ትጸልያላችሁ” የተባሉ ገዳማት በመንግሥት ታጣቂዎች በጥይት ተደብድበዋል።
ባለፈው ሰኞ ግንቦት 7 ቀን 2015 ዓ.ም. የምራተ ብፁዓን አቡነ ተክለ ኃይማኖት አንድነት ገዳም ተኩስ ተከፍቶበት ውሏል።
በተኩሱ በምህላ ላይ የነበሩ ገዳማውያን አባቶች የተረበሹና መንፈሳዊ እንቅስቃሴያቸው የተስተጓጎለ ሲሆን የሰው ሕይዎት አልጠፋም።
የተኩሱ አላማም በገዳማውያኑ እና በአካባቢው ማህበረሰብ ላይ መንግሥታዊ ሽብር መፍጠር እንደነበር የመረጃ ምንጮች አረጋግጠዋል።
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.0K views13:51