Get Mystery Box with random crypto!

NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel) N
የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)
የሰርጥ አድራሻ: @nisirbroadcasting
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.71K
የሰርጥ መግለጫ

NISIR International Broadcasting Co. is an impartial and independent media agency operates as television; radio; social media & multimedia production.
Facebook: https://www.facebook.com/NISIR-International-Broadcasting-Corporation-105276671420707

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 11

2023-05-17 07:28:21
የወረዳ የዞንና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በዛሬው እለት በባህርዳር ከተማ ስብሰባ ያደርጋሉ

ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 9/2015

ዛሬ በባህር ዳር የሚደረገው አስቸካይ ስብሰባ ከታች ያሉ አመራሮች ፋኖን ለመዋጋት ፈቃደኞች አይደሉም በሚል ለመወያየት መሆኑ ታውቋል። ስብሰባውንም አቶ አገኘው ተሻገር ወይም ተመስገን ጥሩነህ እንደሚመሩት ከአብይ ትእዛዝ እንደተሰጠ ምንጮቻች አመላክተዋል። ነገር ግን የወረዳና የዞን አመራሮቹ አብዛኞቹ እስካሁን ወደ ባህር ዳር እንዳልገቡም ተመላክቷል።

==================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
1.6K viewsedited  04:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 05:29:22
አማራ ከዚህ በሓላ መታገል ያለበት ለእኩልነት ወይስ የበላይነት ክብሩን ለማስመለስ?

ኢትዮጵያ መመሰቃቀል የጀመራት የሃገር መሰረትና ዋልታ የሆነን ትልቅ ህዝብ መጤና አናሳው ዝቅ አድርጎ ለመርገጥና ለመግዛት ማሰብ ሲጀምር ነው:: ከሌሎች አለም ሃገራት ተሞክሮ መማር እንደተቻለው እድገት; ሰላም; አብሮነት; መቻቻል; ወዘተ ......የምንላቸው እሴቶች ሊኖሩ የሚችሉት የአንድ ሃገር ህዝብ አንድ መሆኑን ማሰብ ሲቻል ነው:: ይሁን እንጂ ሁሉም የራሱን የሚል ከሆነና ከሌላው መካከል እራሱን መለየት ሲጀምር አመጣጡንና የራሱን ድርሻና አቅሙን ለይቶ ማወቅ አለበት:: ከሌላው ጋር መኖር ካልፈለገ የሌላውን መመኘት; የቀደመውን አጥፍቼ እኔ ልቆጣጠር; ሁሉ የኔ ነው; ወዘተ.......የሚሉ እሳቤወች የሚመነጩት ከበታችነት ስሜትና ከአቅም ማጣት ነው:: የሚያሳዝነው ግን ይህ አይነት እሳቤ ያላቸው እነሱም የሚፈልጉትን ማስፈፀም
ብቃትም ስለማይኖራቸውና የትንሽ ልቅ መሆን ስለማይችሉ ውጤቱ የንፁሃንን ህይወት የሚቀጥፍና ሰወች ኑሮአቸውን በሰላም እንዳያስቀጥሉ ከማድረጉም አልፎ በእስርና እንግልት ንፁሃን እድሜአቸውን እንዲገፍና የኑሮን ጣእም ሳያውቁት እንዲያልፍ እያደረገ ነው::

ዛሬ በየቀኑ እየታፈኑ ደብዛቸው እየጠፋ የምናያቸው የአማራ ልጆች በበታችነት ስሜት በሚሰቃዮ ባዶወች ክብራቸው እንዲነካ ስለተፈለገ ነው:: ስለሆነም አማራ መታገል ያለበት እኩል ልሁን ብሎ በመለማመጥ ሳይሆን በከፍታ ማንነቱንና ታላቅነቱን ላረከሱት የበታቾች በሚገባቸው ቋንቋ በማናገር ብቻ ነው::
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
1.9K views02:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 21:23:59

2.2K views18:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-13 13:20:51 ፋኖ ምሬ ወዳጆ - ከአበበ በለው ጋር ካደረገው ቃለምልልስ ላይ የተወሰደ

             ንሥር ብሮድካስት
             ግንቦት 5/2015


ገና ቁስላችን ሳይደርቅ በፋኖ ላይ ጦርነት ከፍተውብናል ህዝባችን ከውድመቱ ሳያገግም ሌላ ውድመት ታውጆበታል።

አማራ በህብረት ቆሞ፣ ለውጥ ማምጣት አለበት። ፋኖን መደገፍ አለበት።

የአማራ ህዝብ ህግ ያለ እንዳይመስለው ህግ የለም እኔ በግሌ ለመሞት ነው የተነሳሁት።

የሚያሳፍረው ግን የ3 አመት ልጄ ሳይቀር ታፍኗል ይሄ የሚያሳየው በኦነጎች ዘንድ ህግም፣ ሞራልም አለመኖሩን ነው። የሚያስከብረው ሀይል ብቻ ነው የሚያዋጣው መደራጀቱ ብቻ ነው።

አሁን ላይ ኢትዮጵያን የሚወደው ትክክለኛው የመከላከያ ሰራዊት የለም አብዛኛው ሰራዊት ጥቅምት 24 በህወሃት ተረሽኗል።

የቀረው ባለፉት ሁለት አመታት አልቋል
የተወሰኑ የተረፉ ቢኖሩም ወደ አማራ ህዝብ አንተኩስም በማለታቸው እየተረሸኑ ነው።

አሁን የመከላከያን ዩኒፎርም ለብሶ ወረራ የከፈተብን በብሄር ጥላቻ ያበደው የኦሮሞ ልዩ ሀይል ነው።

ሌላው ጠላት ይበቃናል ስለዚህ የአማራን አመራር አንገድልም።

የአማራን አመራር መግደል ብንፈልግ፣ በህወሃት ወረራ ጊዜ ህዝቡን ለጅብ ሰጥተው ቀድመው የፈረጠጡ አመራሮችን ነበር የምንገድላቸው መገደል ብንፈልግ ኖሮ በክፉ ቀን የፈረጠጡት አመራሮች፣ ተመልሰው ስልጣን ሲይዙ ነበር የምንገድላቸው።

እንደ ፋኖ አስተሳሰብ ገዳዩም አማራ፣ ሟቹም አማራ እንዲሆን አንፈልግም ይሄ የእስካሁን መርሃችን ነው።

የአማራ አመራሮችም ከስህተታቸው ይወጣሉ በሚል እየጠበቅናቸው ነው።

ነገር ግን የአማራ አመራሮች ዝምታችንን ካለመቻል ቆጥረው ዛሬም እንደ ትናንቱ እየተላላክን፣ ፋኖን እያሳደድን፣ የህዝብ ጥያቄ እያፈንን እንቀጥላለን ካሉ መርሃችንን ልንቀይር እንችላለን።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
396 views10:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-13 13:20:47
383 views10:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-13 12:50:21
በአዲስ አባ ከተማ ለትግራይ ክልል መልሶ ግንባታ በሚል የገንዘብ ማሰባሰብ መመርያ መውጣቱ ተገልጿል

             ንሥር ብሮድካስት
            ግንቦት 5/2015

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወረዳ እና በቀለቤ ደረጃ ለትግራይ ክልል መልሶ ግንባታ ከባላሀብቶች፣ከደመወዝ እንዲሁም ሰራተኛውን በማወያየት የገንዘብ ማሰባሰብ ስራ እንዲሰራ መመሪያ መውረዱን የደረሰኝ መረጃ ይጠቁማል።

ለአማራ ክልል እና ለአፋር ክልልስ ተብሎ ጥያቄ የተነሳ ቢሆንም አሁን የትግራይ ክልል ነው በመልሶ ግንባታ ዕቅድ የተያዘው የሚል ምላሽ ተሰጥቶታል ሲሉ ምንጮች ጠቁመዋል።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
649 views09:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-13 11:34:51 ቦርዱ ህወሓት ያቀረበውን <<የሕጋዊነት ሥረዛ ይነሳልኝ>> ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን አስታወቀ

ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 5/2015

ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሚያዝያ 28/2015 በጻፈው ደብዳቤ ያነሳውን፤  << የፓርቲውን የሕጋዊነት ሥረዛ ይነሳልኝ>> ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።

ምርጫ ቦርድ ሃይልን መሰረት ያደረገ የአመጻ ተግባር ላይ መሳተፉን አረጋግጠናል በሚል፤ የፓርቲው ህጋዊ ሰውነት እንዲሰረዝ፣ የፓርቲው ሃላፊዎች በፓርቲው ሥም መንቀሳቀስ እንደማይችሉ እና ፓርቲው ዕዳ ካለበት የፓርቲው ንብረት ለዕዳው ሸፈኛ እንዲውል፤ ቀሪው ገንዘብና ንብረት ደግሞ ለሥነዜጋና መራጮች ትምህርት እንዲውል በማለት ጥር 10/2013 ውሳኔ አሳልፏል፡፡

ይህንንም ተከትሎ ህወሓት ሚያዝያ 28/2015 በጻፈው ደብዳቤ የተላለፈው ውሳኔ እንዲነሳለት መጠየቁን ቦርዱ ገልጿል።

ህወሓት በትግራይ ክልል የነበረው ጦርነት በሰላማዊና ሕገመንግሥታዊ መንገድ እንዲፈታ በፓርቲው እና በፌዴራል መንግሥት መካከል የጋራ ውሳኔ ላይ ስለተደረሰ እና ስምምነቱን ተከትሎ የተኩስ አቁም እርምጃ ተወስዷል በማለት ፓርቲው አመጻ ተግባር ላይ ተሰማርቷል የሚለው ድምዳ አሁን ላይ መለወጡን ታሳቢ በማድረግ ቦርዱ የፖርቲውን ህጋዊ ሰውነት ስረዛን ጨምሮ ከዚህ ቀደም ያስተላለፋቸው ውሳኔዎች እንዲነሱለት መጠየቁን ነው ቦርዱ ያስታወቀው።

ምርጫ ቦርድ ጥያቄውን መሰረት በማድረግ ትናንት ግንቦት 4/2015 በአካሄደው ስብሰባ ጉዳዩን መመርመሩን የገለጸ ሲሆን፤ በዚህም <<ምንም እንኳን በፓርቲው ደብደቤ እንደተገለጸው ለቦርዱ ውሳኔ ምክንያት የሆነው ኃይልን መሰረት ያደረው የአመጻ ተግባር አሁን ባይኖርም እንደገና ህጋዊ ሰውነቱን ለፓርቲው ለመለስ የሚያስችሉ ድንጋጌዎች በአዋጅ 1162/2011 ተደንግ አይገኝም።>> ብሏል።

በመሆኑም ቦርዱ የቀረበውን የህጋዊ ሰውነት ጥያቄ የማስመለስ ጉዳይን በህግ ተደገፈ ሆኖ ባለማግኘቱ አለመቀበሉን አስታውቋል።

ቦርዱ አክሎም <ፓርቲው ህጋዊ ሰውነት አግኝቶ ለመንቀሳቀስ የሚችለው በአዋጅ 1162/2011 አንቀጽ 66 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች መሰረት በድጋሚ የምዝገባ ጥያቄ ሲያቀርብ እና ቦርዱ ህጉን መሰረት አድርጎ ሲፈቅድ መሆኑን በተጨማሪ መወሰኑን አስታውቋል።

በተጨማሪም፤ <<የፓርቲው አመራሮች እና ንብረትን በተመለከተ የቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ፓርቲው ላይ የሰጠው የስረዛ ውሳኔ ውጤቶች በመሆናቸው እንደአዲስ ሊጠየቁ የሚችሉ ሆነው አልተገኙም፡፡>> ያለው ቦርዱ፤ ስለዚህም በዚህም በኩል የቀረበውን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን ገልጿል፡፡

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
1.1K views08:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-13 11:34:49
1.0K views08:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-13 10:07:11
ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች፤ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በአፋጣኝ እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ

ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 5/2015

የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በአፋጣኝ እንዲፈቱ ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ሲፒጄ (CPJ) ጥሪ አቀረበ።

መቀመጫውን በአሜሪካ ኒውዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ትላንት አርብ ባወጣው መግለጫ “በአገር ውስጥና በውጪ ያሉ የፕሬስ አባላትን ማዋከብ እንዲያቆሙ” ለኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጥሪ አስተላልፏል።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
1.4K views07:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-13 09:59:22

1.3K views06:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ