Get Mystery Box with random crypto!

NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel) N
የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)
የሰርጥ አድራሻ: @nisirbroadcasting
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.71K
የሰርጥ መግለጫ

NISIR International Broadcasting Co. is an impartial and independent media agency operates as television; radio; social media & multimedia production.
Facebook: https://www.facebook.com/NISIR-International-Broadcasting-Corporation-105276671420707

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 9

2023-05-20 11:00:23
በትራፊክ አደጋ የ15 መምህራን ህይወታቸው አለፈ

ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 12/2015

15 የመደወላቡ ዩንቨርሲቲ መምህራን ዛሬ ማለዳ ለማስተማር ወደ ሻሸመኔ ካምፓስ በመጓዝ ላይ እያሉ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ሊያልፍ  ችሏል፡፡

የሮቤ ከተማ ከንቲባ አቶ ንጋቱ ሞቱማ ተሸከርካሪው መንገድ በመሳት በተፈጠረው አደጋ እስካሁን 15 የዩንቨርሲቲው መምህራን ህይወት ማለፉ ተዘግቧል።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.3K views08:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-20 09:57:07

2.2K views06:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-20 09:54:17
በወለጋ ሆሮ ጉደሮ የተኩስ ልውውጥ መኖሩን ነዋሪዎች ገለጹ

ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 12/2015

ወለጋ ሆሮ ጉደሮ ዞን ነዋሪዎች በፀጥታ ስጋት ውስጥ ነን ብለዋል።
ከሚኖሩበት በቅርብ ርቀት "ከፍተኛ" የተኩስ ልውውጥ እየተካሄደ ነው ሲሉ ተናግረዋል።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.1K views06:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-20 09:15:25
በሸገር ከተማ በአማራዎች ላይ የግፍ ግፍ እየተፈፀመ ነው

       ንሥር ብሮድካስት
      ግንቦት 12/2015

የኦህዴድ አመራሮች አማራን የማጥፋት እቅድ ይዘው ከፍተኛ ግፍ እየፈፀሙ ነው።

ይህ ግፍ በተለይም ሸገር ከተማ ተብሎ በተከለለው አካባቢ ተጠናክሮ ቀጥሏል።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.4K views06:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-20 07:47:45
2 ክላሽ  ከ2,146 ጥይት ጋር ተይዟል

        ንሥር ብሮድካስት
        ግንቦት 12/2015

መነሻውን ሀይቅ መዳረሻውን ደግሞ ምዕራብ ወሎ ያደረገ የጦር መሳሪያን ከገራዶ ወጣ ብሎ ይቶ በተባለ ቦታ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደሴ ዙሪያ ወረዳ ፖሊስ እወቁልኝ ብሏል።

2 ጥቁር ታጣፊ ክላሽ፣ 1 ሽህ 713 የብሬይን ጥይትና 433 የክላሽ ጥይት በድምሩ 2 ሽህ 146 ጥይት ነው በቁጥጥር የዋለው ብሏል ፖሊስ።

መረጃው የወረዳው መንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ነው።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.3K views04:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-20 06:58:33
በስመ መከላከያ ውስጥ የሚገኙ የአማራ ተወላጅ አባላት ምን ያድርጉ?
*****

መከላከያና ኦነግ በጥምረት በተመሳሳይ አዛዦች እየተመሩ የአገር እለኝታ የሆነውን ፋኖ ለማጥፍት በሚል በአራት ኪሎ ትእዛዝ የአማራን ክልል ከወረሩ እነሆ ሳምንታትና ወራት እየተቆጠሩ ነው:: በየቀኑ የሰው ህይወት እየጠፋ ነው ነገር ግን ባለስልጣናቱ የሚጠፋውን ነፍስ የዝንብ ነፍስ ካደረጉት እመታትን አስቆጥረዋል::

መከላከያ የሃገር መሆኑ ቀርቶ የፓርቲ ስልጣን አስጠባቂነቱን ካስመሰከረ ሰነባብታል:: አሉ የሚባሉትን የድሮ የመከላከያ አባላት በሰሜኑ ጦርነት አስጨርሰዋል:: አሁን ኦነግም ሆነ መከላከያ የሚባለው ሃይል አንዱ ከአንዱ የሚለይ አይደለም:: ተመሳሳይ ዮኒፎርሞችን እንዲለብሱ እየተደረገ መከላከያና የሽመልስ ኦነግ ቡድን አብሮ በጣምራ አማራን በመጨፍጨፍ ላይ ይገኛል::

ጥያቄው ግን የአማራ ብልፅግና አማራን ለመምራት ምን ሞራል አለው? የህዝቡን ብሶት የሚያውቀው የአማራ ብልፅግና የታችኛው ካድሬስ እንደተለመደው አመራሩን ወንበር እያስጠበቀና አማራን እያዋረደ ሊቀጥል ነው?

በመጨረሻም በስመ መከላከያ ውስጥ የሚገኙ የአማራ ተወላጅ አባላት አሁን ላይ ምን ማድረግ አለባቸው? ሃሳበወን ያጋሩ::
2.4K views03:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-20 02:40:53
መጨረሻውን!
2.5K viewsedited  23:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-19 19:59:37
የኢትዮጵያ የነበረው መከላከያ ሰራዊት አሁን የማን ነው? መልሱን እናንተ ስለምታውቁት እናንተ መልሱት ።
2.9K views16:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 12:57:30

827 views09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 11:45:52 NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel) pinned «

»
08:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ