Get Mystery Box with random crypto!

NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel) N
የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)
የሰርጥ አድራሻ: @nisirbroadcasting
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.71K
የሰርጥ መግለጫ

NISIR International Broadcasting Co. is an impartial and independent media agency operates as television; radio; social media & multimedia production.
Facebook: https://www.facebook.com/NISIR-International-Broadcasting-Corporation-105276671420707

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-07-24 20:54:13
#አስቸኳይ መረጃ

ሐምሌ 17/2015 ከቀኑ 11፡00

አምባሰል አካባቢ ያለውን የአማራ ህዝባዊ ሀይል ለማፈን 2ት አይሱዙ፣3FSR ፣ 3ኦራልና 1ፓትሮል የአብይ አህመድ የኦህዴድ መከላከያ በአምባሰል እና በሐብሩ ወረዳ መካከል ባለችው ውርጌሳ ከተማ ወርዶ ወደ ተራራማው አቅጣጫ ሰለልኩላ ተብላ በምትጠራው አካባቢ እያመራ እንደሚገኝ የዓይን እማኞች መረጃ አድርሰውናል። ይህ ቦታ ወደ ጠዶትና ወደ ጎርባ ገበያ የሚወስድ መንገድ ነው። መረጃውን በፍጥነት ለአካባቢው ህዝብ ሸር አድጉ።

ድል ለህዝብ ልጅ ፋኖ!
1.9K views17:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 20:28:12
በባሱሊበን ወረዳ ለ 16 አመት የHIV ክበብ አባል የሆኑት ከብቶችን እያራቡ ሕይወታቸውን ይመሩበት የነበርን ቦታ አፈናቅለው ለዱቂት ፋብሪካ ለሰጡት ነው። የወረዳ አስተዳሪ ማስተዋል አንመው፥ መዘጋጀው አሰስ ከሚባል የዱቂት ፋብሪካው ሙስና ተቀበለው ነው ይህን የሚፈጽሙት ብለዋል።

በማስፋፊያ ስም የለፍቶ አደሮችን በሙስና ሊሰጡ ነው ድምፅ ሑኑ ሲሉ የአካባቢው ማህበረሰብ ጥቆማ አድርሰውናል።
1.8K views17:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 19:08:21
የብልጸግና አገዛዝ ጋዜጠኞች እናት ሀገራቸውን ጥለው እንዲሰደዱ አስገድዷል

ንሥር ብሮድካስት
ሐምሌ 17/2015

በርካታ ጋዜጠኞች በብልጸግና አገዛዝ የሚደርስባቸው እስራት ወከባና እንግልት ሀገራቸውን ጥለው እንዲሰደዱ አስገዳጅ ሁኖባቸዋል።

የኢትዮ 251 ሚዲያ ባለቤት ጋዜጠኛ ሙሉጌታ  አንበርብር እና የዘ-አማራ ሚዲያ ባለቤት ጋዜጠኛ አዲሱ ደርብ ሀገር ጥለው መሰደዳቸው ታውቋል።

ለህዝብ የሚታገሉ በርካታ ጋዜጠኞች አገዛዙ ሙያቸውን በነጻነት እንዲያራምዱ ከመገደቡም በላይ በጋዜጠኞች ላይ ጅምላ እስር ድብደባና ስቃይ እየፈጠረ ቀጥሏል።
-------------------------------------------------------------
ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት

Youtube :-https://www.youtube.com/channel UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja 
 
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.2K views16:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 17:30:20
ከሳምንታት በፊት በጅግጅጋ ታይዋን ገበያ ማዕከል በደረሰው የእሳት አደጋ ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ወድሟል

ንሥር ብሮድካስት
ሐምሌ 17/2015

በጅግጅጋ ከተማ ታይዋን ገቢያ ተብሎ በሚጠራው የገቢያ ማዕከል ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ንብረት መውደሙን በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ፅ/ቤት የሚመራው ኮሚቴ አስታውቋል።

እስካሁን ኮሚቴው ከተለያዩ አጋር አካላት ወደ 102 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን ገልጿል።
-------------------------------------------------------------
ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት

Youtube :-https://www.youtube.com/channel UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja 
 
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.4K views14:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 17:00:31
በሱዳን በደረሰ የአውሮፕላን መከስከስ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አለፈ

ንሥር ብሮድካስት
ሐምሌ 17/2015

የሱዳን ጦር በፖርት ሱዳን አውሮፕላን ማረፊያ ላይ በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት ማለፉን አስታውቋል።

የሲቪል አንቶኖቭ አውሮፕላኑ በመብረር ላይ እያለ የቴክኒክ ችግር አጋጥሞት ነበር።

ከሟቾቹ መካከል አራት ወታደራዊ አባላት እንደሚገኙበት ተጠቁሟል። አንዲት ወጣት ልጅ ከአደጋው እንደተረፈች ተነግሯል።

በሚያዝያ ወር አጋማሽ በጦር ሠራዊቱ እና በአርኤስኤፍ ታጣቂዎች መካከል የተቀሰቀሰው ጦርነት ከሶስት ሚሊዮን በላይ ሰዎች እንዲፈናቀሉ ያደረገ ሲሆን እስካሁን ለግጭቱ ማብቃት የመፍትሄ ምልክት አላሳየም።

-------------------------------------------------------------
ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት

Youtube :-https://www.youtube.com/channel UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja 
 
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.3K views14:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 15:56:09

2.4K views12:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 15:45:01
ፌደራል መንግስቱን ጨምሮ የትግራይና የኦሮሚያ ክልል መንግስታት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን እያፈረሱ ነው

ንሥር ብሮድካስት
ሐምሌ 17/2015

የፌዴራል መንግሥት፣ የትግራይና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥታት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለማፍረስ የሚያደርጉት ግልጽና ስውር እንቅስቃሴ ይቅርታ የማያሰጥ ሀገር የማፍረስ ተልዕኮ ነው ሲል እናት ፓርቲ ገልጿል።

ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube :- https://www.youtube.com/channel/UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.5K views12:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 14:03:59 በጎንጂ ቆለላ ታሪክ ተሰራ

ንሥር ብሮድካስት
ሐምሌ 17/2018

ፋኖዎችን ለማፈን የሄደው የሚሊሻ ሀላፊው ተማርኳል። በተጨማሪም የሰላም እና ደህንነት ሀላፊው ቆስሎ ባህርዳር ሆስፒታል እንደገባ መረጃዎች እየወጡ ነው።

ከዚሁ ጋር ተያይዞ ምንጮች ከትላንት በስትያ በጎንጂ ቆለላ ወረዳ፣  ህዝብ እናወያያለን ብለው፣ ወደ ሊቃውንቱ ስፍራ ዋሸራ ቀበሌ ከዘለቁ የብአዴን አመራሮች መካከል፥ የሚሊሻ ሀላፊው አውለው አላምር ሲማረክ፤ የሰላም እና ደህንነት ሀላፊው ደግሞ በፋኖ ጥይት ቆስሎ ወደ ባህርዳር ሆስፒታል ተልኳል ሲሉ አረጋግጠውልናል።

ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube :- https://www.youtube.com/channel/UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.7K views11:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 14:03:50
2.6K views11:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 13:22:04

2.6K views10:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ