፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የአማራ ፋኖ በጎጃም በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክ/ጦር የስናን አባ ጅሜ ብርጌድ በትናንትናው እለት በ20/01/2017ዓ.ምየብርሃኑ ጁላ ጨፍጫፊ ቡድን ምሽጉን ለቆ ወለቄ ወደሚባል ቦታ ሲወጣላቸው በመክበብ ከ28 በላይ ሙት ፣እጅግ ብዙ ቁስለኛ አንስቶ እንዲሄድ አድርገዋል።
በዚህም የዲሽቃና ብሬን ተተኳሽን መማረክ ተችላል።
በዚህ ውጊያም የደነገጠው ጨፍጫፊው ቡድን ሬሳውን ሳያነሳ በሩጫ ወደ ምሽጉ ገብቷል።ህዝብንመጨፍጨፍ የማይሰለቸው ብርሃኑ ጁላ ሰራዊት በዙ -23 የንፁሃንን ቤት አቃጥሏል።
ድል ለአማራ ህዝብ!!
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ።
ፋኖ እስቲበል አለሙ
ድል ለአማራ ፋኖ!
ድል ለአማራ ህዝብ!
ንሥር ብሮድካስት መረጃ
ማክሰኞ መስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም
=====================
ቤተሰብ ይሁኑ! ትግላችን በጋራ!
ትዊተር: twitter.com/NISIRInternati1
ዮቱብ፣ https://youtube.com/@nibcnewsethiopia?si=foDJkyntC0aOpEU8
ቴሌግራም: https://t.me/nisirbroadcasting
ቲክታክ:- tiktok.com/@nisirbroadcas…
ዌብሳይት : https://nisirbroadcasting.com/
WhatsApp: +1 (252) 574‑6084
Telegram: +1 (252) 574‑6084