Get Mystery Box with random crypto!

NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel) N
የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)
የሰርጥ አድራሻ: @nisirbroadcasting
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.71K
የሰርጥ መግለጫ

NISIR International Broadcasting Co. is an impartial and independent media agency operates as television; radio; social media & multimedia production.
Facebook: https://www.facebook.com/NISIR-International-Broadcasting-Corporation-105276671420707

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 250

2022-08-27 14:07:50
የንሥር ብሮድካስት የጦር ሜዳ መረጃወች ፟ _ራያ ግንባር
***********************

ነሃሴ 21/2014

ቀዮ ጋራ _ ቀዮ ጋራ በነበረው ከፍተኛ ውጊያ ከፋኖ፤ ከመከላከያና ከሌሎች ሃይሎች በወገን በኩል መስዋትነት ተከፍሏል። በጠላት ላይም ብዙ ጉዳት እንደደረሰ የንሥር መረጃወች ጠቁመዋል።
ባለፉት ቀናቶች መስዋትነትን ለከፈሉልን ጀግኖች ክብር ይግባቸው!

አሁናዊ ሁኔታ!
ራያ ግንባር_ አራዱን ላይ ውጊያው ቀጥሏል
በአፋር _ ፎኪሳ ላይ ውጊያው አለ

የታዮ ስጋቶች
• ጦርነቱ የትግሬና የአማራ ተደርጎ የመወሰድ አዝማሚያ እየተስተዋለ ነው።
• ህውሃት ከዚህ በፊት በመጣችበት መስመር ተከትላ ድጋሚ እየሞከረች ነው። መንግስት ግን ጦርነቱን በአጭሩ ለምቅጨት የሚያስችል ሃይል አላሰማራም።
• ከመክላከያ ውስጥ ተሰለፎ የኦነግ አባል መገኘቱን የመከላከያ ምንጮቻችን ተቁመውናል። በመከላከያ ውስጥም ጥርትጣሬ መፍጠሩ ተሰምቷል
• የትግራይ ተፈናቃዮች _ በቂ ምርመራ ሳይደረግባቸው እየገቡ ነው።
• ማህበረሰቡ ትናንት ከተለያዮ የጦርነት ቦታወች ለቆ ወደ ቆቦ ሲሰደድ ነበር ፤ ዛሬ ደግሞ ራያ ቆቦንም እየለቀቀ እየተሰደደ ነው።
• የራያ ቆቦ አመራሮች _በመኪና እራሳቸውን ከአካባቢው ሲያሸሹ መታየታቸውና ለማህበረሰቡ ያደረጉት እገዛ አለመኖሩ
• ሌሎችም ይገኙበታል።
ማስታወሻ
የወሎ ህዝብ ብሎም አማራ ለዳግም ስደት እየተዳአረገ ነው። ************ የአማራም ሆነ የፌደራል መንግስት ከፕሮፓጋንዳ ወሬአቸው እንዲወጡና በቂ ያህል በራያ ግንባር አሰማርተው ጦርነቱ በአስቸኳይ እንዲቋጩ ህዝቡ ጥሪ እያደረገ ነው።

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
4.1K views11:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 11:56:32
ጀርመኖች አሁንም ድምፃቸውን ማሰማት ቀለዋል::
በአማራ ደም መነገድ አይቻልም! ትጠየቃላችሁ ብለዋል::
ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
3.8K views08:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 09:52:43
ለመላው የአማራ ህዝብ
******************

የፕሮፓጋንዳ ጥቃትን ወደ ጎን በማድረግ ትኩረታችን ትግሉ ላይ ይሁን! የአማራ ህዝብ ጦርነት ላይ መሆኑ ለማይሰማው ጊዜ አናጥፋ። የአማራ ህዝብ ድጋሚ በሴራ እንዳይታለል ተጨባጭ መረጃወች ላይ በመወሰን ትግሉ የሚጠይቀውን እናድርግ።

እናሸንፋለን!

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
3.8K viewsedited  06:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 09:05:24
የህውሃት 3ኛ ዙር ጦርነት መጀመር አለም አቀፍ ውግዘትን እያስተናገደ ይገኛል። የጀርመንም መንግስትም እንዳሳዘነዉ ገለፃል።
ንሥር ብሮድካስት
ነሃሴ 21/2014

የጀርመን መንግሥት በሰሜን ኢትዮጵያ ለአምስት ወራት የዘለቀዉ የተኩስ አቁም ተጥሶ ጦርነቱ እንደገና መቀጠሉ እጅግ እንዳሳዘነዉ ገለፀ። የጀርመን የዉጭ ጉዳይ ምኒስቴር ይፋ ባደረገዉ መግለጫ በኢትዮጵያ በግጭት ዉስጥ የሚገኙት ሁለቱ ወገኖች መሳርያዎቻቸዉን አስቀምጠዉ ወደ ሰላም መመለስ አለባቸው ሲልም አሳስቧል።

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
3.5K views06:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 08:55:59
መንግሥት የተመረጡ የህወሓት ወታደራዊ ሃይል አቅምን ዒላማ ያደረገ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቋል ተፈፃሚነቱን በቅርበት የምንከታተል ይሆናል።

ንሥር ብሮድካስት
ነሃሴ 21/2014

ትናንት አርብ ነሐሴ 20 የፌደራሉ መንግሥት የተመረጡ የህወሓት ወታደራዊ ቦታወችን ዒላማ ያደረገ እርምጃ እንደሚወስድ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቋል።
መንግሥት እስከ ለሰላም ድርድር ቢጠብቅም ህወሓት ጥቃቱን እንደቀጠለበት ነው ሲልም ገልጿል።
በመሆኑም የፌዴራል መንግሥት ያለ ቅድመ ሁኔታ ለመነጋገር የገለጸው ዝግጁነት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ለህወሓት ቡድን ፀረ ሰላም ዕብሪት ምንጭ የሆኑ ወታደራዊ ቦታወች ዒላማ ያደረገ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።
ስለሆነም የትግራይ የምትኖሩ በተለይም ወታደራዊ መሣሪያዎች እና ማሠልጠኛዎች ካሉባቸው አካባቢዎች እራሳችሁን እንድታርቁ እንመክራለን ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል።

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
3.4K views05:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 22:55:03 ሃገራችንን ለማስከበር እኛም ቆርጠን ተነስተናል! ፋኖ አዛዥ ምሬ ወዳጆ _ ከራያ ግንባር መልክት Aug 26/2022

3.7K views19:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 15:08:48
ወያኔ በአየር ተደበደብኩ እያለች ነው::
4.1K viewsedited  12:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 14:52:58 አዲስ_አበባ_የሁሉምና_ለሁሉም_እንጂ_የጥቂት_ግለሰቦች_ፍላጎት_ማስፈፀሚያ_አይደለችም!

3.9K views11:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 14:21:25
በአዲስ አበባ አፋን ኦሮሞ ለማስተማር በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተሰማ ።

ንሥር ብሮድካስ
ነሃሴ 20/2014

በአዲስ አበባ አፋን ኦሮሞ ለማስተማር በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ።

"በአፍ መፍቻ ቋንቋ መማር አለማቀፋዊ መብት ነው፤ ዜጎች በቋንቋቸው የመማርና የመዳኝት መብት አላቸው" ያሉት የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ ናቸው።

ይህን የሚጠይቁ አካላት በማንኛውም መልኩ ለማስተናገድ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ዝግጁ መሆኑንም ገልፀዋል።

የት/ት ቢሮ ኃላፊው እንዳረጋገጡትም በቀጣዩ የትምህርት ዘመን አፋን ኦሮሞ በአዲሱ የትምህርት ስርዓት ውስጥ ተጠቃሎ ለማስተማር በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዝግጅት እየተደረገ ነው።

በዘንድሮው የትምህርት ዘመን በአንዳንድ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች የአፍ መፍቻ ቋንቋቸው በሆነው ፤ በኦሮምኛ እየተማሩ እንደሚገኝ ጠቅሰው ይህንን ሂደት አንዳንድ አካላት ሌላ መልክ ለመስጠት እየሞከሩ ይገኛል ብለዋል።

ይሁን እንጂ "ሂደቱ በጥሩ ሁኔታ ያለምንም ችግር እየሄደ ነው። " ሲሉም የስራ ኃላፊው አክለዋል።

በጉዳዩ ላይ ያለው ብዥታም ቀስ በቀስ ይጠራል ሲሉ ተደምጠዋል።

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
3.7K views11:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 11:34:40
ላለፉት 5 ወራት በኢትዮጵያ የነበረው የጦርነት መርገብ
ለUSAID እና አጋሮች በአፋር፣ አማራ እና ትግራይ ላሉ ሰዎች የሚደረገውን ሰብአዊ ድጋፍ ለማሳደግ እረድቶ ነበር። እንደገና ወደ ጦርነት መገባቱ ይህንን ሥራ ለማከናወን ይከለክላል። የኢትዮጵያ መንግስት እና ህውሃት ጦርነቱን አቁመው ወደ ድርድር ጠረጴዛ እንዲመለሱ እናሳስባለን።

የ USAID ድርጅቱ ኃላፊ፤ ሳማንታ ፓወር

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
3.6K views08:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ