2022-09-02 08:21:04
ንሥር እንግዳ _ የችግራችን መፍቻ የፋኖነት ብቻ ነው።
ነሃሴ 27/2014
የችግራችን መፍቻ የፋኖነት ብቻ ነው።
ጠላት በሁሉም አቅጣጫ አማራ ጠል ስብከቱን ተያይዞታል።
ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ከሰሜን እስከ ደቡብ ያለው ተናካሺ ፀረ አማራ ሁሉ የሚከስመው በፋኖነት ብቻ ነው።
ትላንትም ዛሬም ጠላቶቻችን ያሉ እና የነበሩ ናቸው። አዲስ ፍልስፍናም የላቸውም።
ስለሆነም የችግራችን መፍቻ መንገድ ፋኖነት እና ፋኖነት ነው። አዎ የአማራ ህዝብ ችግር ከፓርቲ በላይ ነው።
በፓርቲ መዋቅር የሚፈታ የአማራ ህዝብ ችግር የለም። እውነታው ፋኖነትን በተግባር ማስረፅ ነው። ጠላትን በተግባር መፋለም ነው።
ወዳጀ አንተ ግን መሪ የለህም 45 ዓመት ሙሉ ፓለቲካ ያልገባውና አማራንና አማራነትን አሳልፎ ሲሰጥ የሚውል ግብስብስ በዙሪያህ እንዳለ ግን አውቃለሁ። ወሳኙ ነገር ግን ከበረታህ ከድል የሚከለክልህ ነገር ግን አለመኖሩን እመን።
አማራጩ መንገድ በጠላቶችህ ልክ ተዘጋጅተህ ከመጥፋት አደጋ መውጣት እና ሌላውንም ማትረፍ ነው።
ስለሆነም ከ 18 ዓመት እስከ 45 ዓመት ያለህ ወጣት አማራ ወደ ዋናው የትግል መዳረሻ ፋኖነት ትመም!!
የአማራ ህዝብ ብዙ ችግሮች ያሉበት ህዝብ ነው። የችግሩ ዋና አከፋፋይ ደግሞ ከአብራክህ የወጡት የዕፍኝት ልጆች ናቸው። ስለሆነም ነገሮችን በጥልቀት እየገመገሙ የራስን ሃይል በማደራጀት ህዝብን ሃገርን ማዳን የሚቻለው በፋኖነት እና በፋኖነት ብቻ ነው። ከአንተ በታች የሚገኙት አናሳዎች እየታገሉህ ያሉት ክፍተትህን ስላወቁ ብቻ ነው።
ስለሆነም መሰረታዊ ትግሉን አሸናፊ ለማድረግ ምርጫው ከጠላትህ በላይ አቅምህን አሟጠህ ስትሰራ ብቻ ነው።
ከዚህ ውጭ በመሬት ዘራፊዎችና ፓስቲ ጠባሺ አመራሮች ነፃ አትሆንም።
ውድ ህይዎትን እየከፈሉ በማይሆን አመራር መመራትም ይቁም!! እላለሁ።
ንሥር እንግዳ
ነሃሴ 27/2014
ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
3.5K views05:21