Get Mystery Box with random crypto!

NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel) N
የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)
የሰርጥ አድራሻ: @nisirbroadcasting
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.71K
የሰርጥ መግለጫ

NISIR International Broadcasting Co. is an impartial and independent media agency operates as television; radio; social media & multimedia production.
Facebook: https://www.facebook.com/NISIR-International-Broadcasting-Corporation-105276671420707

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 249

2022-08-28 15:10:49
ወያኔ የምስራቅ አማራ ፋኖን ዮኒፎርም በ 40 ሺህ ብር ልግዛችሁ አለች

ንሥር ብሮድካስት
ነሃሴ 22/2014

ወይ ፍንክች! የአባቱ ልጅ!

ወያኔ ዛሬ ራያ ቆቦ ላይ ቤት ለቤት እየዞረች አሰሳ እያደረገች መሆኗ ተሰምቷል። ታዲያ አንዱ እየፈለገች ያለችው የምስራቅ አማራ ፋኖን ዮኒፎርም ልብስ የያዘ ካለ እያለች እስከ 40 ሺህ ብር ልግዛችሁ እያለች መሆኑን የንሥር መረጃ ምንጮች ጠቁመዋል።
ስለሆነም ወያኔ ዮኒፎርሙን ለመግዛት ሳይሆን ለመሰለያና ለመንጠቅ ስለሆነ ማህበረሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደር ለማሳሰብ እንወዳለን።

ወይ ፍንክች! የአባቱ ልጅ!

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
1.8K views12:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 13:41:32
ከንሥር እንግዳ ፦ ፋኖን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ፍቱ !!
ነሃሴ 22/2014
*********************

ፋኖን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ፍቱ !! እኛም ለምንሞትለት ህዝብ ሲባል እኩይ ድርጊታችሁን እናስቆማለን።

የክልሉ ህዝብ እና መንግስት የተለያዩ ናቸው።
የክልሉን መንግስት የሚዘውሩት ስነ ልቦናቸው ተንበርካኪ እና የስልጣን ጥመኞች ናቸው።

የተላላኪነት መንፈሳቸው፣ዕውቀት ጠልነታቸው ፣ አድርባይነታቸው እና አማራን አሳልፎ በመስጠት ፓለቲካውን ለማበላሸት በኦህደድ በኩል ውክልና የተሰጣቸው ናቸው።

የአማራ ህዝብ ደግሞ በሃገረ መንግስት ያለውን ድርሻ ተነጥቆ የአምባገነኖች እና የአሸባሪ ሃይሎች መጫወቻ ከሆነ ሰነባብቷል።

ስለሆነም የህዝባችን ጠላቶች ቀዳማይም ድሃራይም ቅጥረኛ ብአደኖች ናቸው።

ስለሆነም ህዝባችንን እያስወረሩ በስልጣን መቀጠል ተገቢነት የሌለው አካሄድ በመሆኑ በሁሉም አቅጣጫ ያሰራችኋቸውን እውነተኛ የህዝብ ልጆች ፍቷቸው።

ፋኖን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ፍቱ ።
በሁሉም ዘርፍ እየተባላን የግፈኞችን ስልጣን የምናስቀጥልበት መሰረታዊ ምክንያት መቆም አለበት!!

አማራነት /ሞት በማለት ሲልከስከስ የነበረው ሃይል ጭምርም በፋኖወቻችን ላይ ያደረገውን ክህደት አንረሳውም።

በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወድህ የሚታዩት መጓተቶች መሰረታዊ ምክንያታቸው የብልፅግና መዋቅር ቢሆንም በተለይ የአማራን የህልውና አደጋ በውል ያልተረዳው ቅጥረኛ ሃይል በጊዜ ከድርጊቱ እንድያቆም ብንወተውትም ሁኔታዎች ግን የበሳ መቀጠላቸው ዕረፍት ሊሰጠን አልቻለም።

የአማራ ህዝብ የቅጥረኞች መናሃሪያ በመሆን እውነተኛ የህዝብ ታጋዮችን ጭምር ሲያስበላ መኖሩ ሳያንስ አሁንም ለህወሓታዊ ወረራ ምክንያት በመሆን ታጋዮቻችን አሳስሮ ተጨማሪም ጥቃት እነሰዲፈፀምብን አንሻም።

ስለሆነም ከሰሜን እስከ ደቡብ እና ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ባሉ አካባቢዎች የታሰሩ እና የተሳደዱ የፋኖ አመራር እና አባላቶች በይቅርታ ተፈትተው ለህልውናችን ተግዳሮት የሆነውን አሸባሪ ሃይልና ግብረ አበሮቹን በጋራ ልንታገል ይገባል።

የአማራ ህዝብ በታሪክ ከስህተቱ እንዳይማር ያደረጋችሁ የፓርቲ ብር ተከፋፋዮች ሁሉ አሁንም ከፋኖ ላይ ያላችሁን የተዛባ አረዳድ በጊዜ ለማስተማር ያባከነውን ጊዜ ሁሉ እንድንፀፀትበት አታድርጉን።

ጀግኖቹ የአማራ ልጆችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ፍቱ!!
ወንድሞቻችን የታሰሩት የግፈኞችን ስልጣን ለማስቀጠል በዱር በገደል አሸባሪን የታገሉ እንጅ የስልጣን ጥመኞች በሚፈብረኩት የብልፅግና አጀንዳ አይደለም።

የአማራ ታጋዮችን በፓለቲካዊ መንገድ ማሰር የተለመደ ቢሆንም የአሁናዊ ዕስር ግን የሚለየው ህዝቡ በተለየ ሁኔታ የጥቃት ተጋላጭ እንድሆን መደረጉ ነው።

ፋኖን ካለምንም ቅድመ ሁኔታ መፍታት የክልሉን ህዝብ እና መንግስት ተቀራርቦ የተቃጠበትን ጥቃት ለመመከት ወሳኝ ተግባር በመሆኑም ጭምር ነው።

ፋኖን አታሳዱት!!
የትርክት ሰለባ አታድርጉት!!ክድ

ከንሥር እንግዳ
ነሃሴ 22/2014
ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.2K viewsedited  10:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 13:31:53
የዚህ ድረገፅ ባለቤት ሰውየው የለየለት የህውሐት ሰላይ ነው የሚል መረጃ ደርሶናል። ለማንኛውም ሁሉም ጥንቃቄ ያድረግ። የወያኔን ፕሮፖጋንዳ መቼም አንረሳውምና።
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
ትኩረት ለደህንነት!
2.1K viewsedited  10:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 13:20:29
#ንሥር መረጃ
ወያኔ መድፍ ጠምዳባቸው የነበሩ የዋጃና አካባቢው ቦታወች የጠመዷቸው በቁጥርና በቦታ ዝርዝር እነዚህ ነበሩ። በመከላከያ አልመከኑም ነበር።

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.2K views10:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 12:52:32
በወለጋ ዘግናኝ ዘር ማጥፋት እንደገና ሊካሄድ ይችላል የሚል ስጋት አለ ሲሉ በነዋሪወች ለንሥር ብሮድካስት ገለፁ

ንሥር ብሮድካስት
ነሃሴ 22/2014

ዛሬ ነሃሴ 22/2014 በምእራብ ወለጋ በቶሌ በጊምቢ ደምቢደሎ በከመሽ በደበሶ በጉይ በኖሎ ካባ እና በምስራ ወለጋ ደግሞ በበሬዳ በአቤል በፏፏቴ በሀሮ በዲምቱ በአርጆ ጉደቱ በጨዋቃ በዲጋ በጨርገጎ በነቀምትና በሌሎችም ከተሞች እና የገጠር ከተሞች ሁሉ በመከላከያ ጥበቃ ስር የነበሩ አሁን ግን መከላከያ በነቂስ እየወጣ ነው ሲሉ ነዋሪወች ነግረውንናል። ነዋሪወቹ አክለውም የተፈናቀለው ህዝብም የሚገባበት አጥቷል። ኦነግ ከሁለት ቀን በሁዋላ እን ደሚቆጣጠር በኦሮሞ ህብረተሰብ እየተናገረ ነውም ብለዋል።

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.3K views09:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 10:46:47
#መረጃ
ከትግራይ ተሰደው ወደ አማራ ክልል የገቡትና ቆቦ ውስጥ በመንግስት ካምፕ ውስጥ ሲኖሩ የነበሩት የትግራይ ስደተኞች ሆን ተብሎ ከሳምንት በፊት ከካምፕ እዲለቀቁ ተደርገው ነበር። ስደተኞችም ከካምፕ እየወጡ ህዝቡን እዲሰልሉ እየተደረገ ነበር።

ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.8K viewsedited  07:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 09:33:03
ከንሥር እንግዳ _ የአማራ ህዝብ ደመኛ ጠላት ቅጥረኛው የስልጣን ጥመኛ እና ተጋሪዎቻቸው የአማራ ባለሀብቶች ናቸው።
ነሃሴ 22/2014
*********************************************

የአማራ ህዝብ በእነዚህ ሁለት ቡድኖች ሲዋረድ ኗሯል።
ወጣቱ ለሃገርና ለህዝቡ ታማኝ ነው። ሃገሩን እና ህዝቡን ለማዳን በሁሉም አቅጣጫ እየተዋጋ የህይዎት መስዋአትነት ከፍሏል።
አሁንም ውድ ህይዎቱን ለማጣት ከየአቅጣጫው እየተመመ ይገኛል። ትላንት ወያኔ ሶስተኛውን ወረራ በጀመረበት ጊዜ እንኳን ከመቅፅበት ውድ ህይወታቸውን ያጡት እልፍ የአማራ ወጣቶች ናቸው። ስለሆነም የአማራ ወጣቶች የህይዎት መስዋአትነት በምንና እንደት ባለ የትግል ስትራቴጅ ሃገሩንና ህዝቡን ሊያድን እንደሚገባ በደንብ ቆም ብሎ ማሰብ ያስፈልጋል።

ከአሸባሪው ሃይል በላይ ክልሉን ለጠላት አሳልፎ የሰጠው የአማራው ቅጥረኛ ሁሉ #የሎሌነት እሺቅድድሙ የት እንደሚያደርሰው ባይታወቅም የክልሉን ህዝብ ግን ዳግመኛ ከማስወረር አላዳነም።

ሶስት ጊዜ ሙሉ በቅጥረኛ ተላላኪዎች እና በሆዳሞች የክልሉ ህዝብ ተደፍሯል። የነቁ አማራዎችንና ነበልባሉ ፋኖን ሲያሳድድ የከረመው ቅጥረኛ የክልሉን ህዝብ ድጋሜ አስወረሮታል።አሁንም ተላላኪዎች ክልሉን ባልተገባ መንገድ ከማተራመስ ውጭ በጦርነቱ ላይ አበርክቶም አቅምም የላቸውም።

ስለሆነም የአማራ ልሂቃንን፣የአማራ ፋኖን እና የአማራ አክቲቪስቶችን ሲያሳድድ እና ሲያስገድል የነበረውን የአምባገነኖች ስልጣን አስቀጣይ ቅጥረኛ ሁሉ ከህዝቡ ላይ እጁን ያነሳ ዘንድ እጠይቃለሁ።


ቆሞ ቀር የፓለቲካ አካሄድ እና የሎሌነት እሺቅድድም የተራ ግለሰቦች ፍላጎት እና ጥቅመኝነት ቢሆንም በአማራው ህዝብ ዘንድ የጣሉትን ጠባሳ በታሪክ የምንረሳው አይደለም።

ስለሆነም ወገኔ ሆይ ከቅጥረኞች ጋር የምናደርገውን ትግል ከጠላት እኩል ልንዋጋቸው መቻል ይኖርብናል።
ህዝባችንን ከወረራ እና ከጠላት ለማዳን ሁነኛው መፍትሔ ሎሌዎችን ከህዝብ ትከሻ ላይ እንዲወርዱ ማድረግ ነው።

5ዐ ሚሊዮን ህዝብን በተራ ሎሌዎች እያስወረሪ መቀጠል ተቀባይነት የለውም።

የአማራን ህዝብ ጠላት ከሎሌዎቹ በላይ አልገደለውም።

ህዝብ የተደራጀ ሲመስለው እና መብቱን ለመጠየቅ ከድብታው በወጣ ጊዜ በጭካኔ የሚያስደበድበው ሃይል ወያኔም /ኦነግም አለመሆናቸው እየታወቀ ስለምን ቅጥረኞችንስ በሚገባቸው ልክ መናገር አቃተን።

ስለሆነም ጠላትን ለመፋለም ነፃ እና ምቹ ሁኔታ መፈጠር አለባቸው ብለን እናስባለን።
የምቹ ሁኔታዎች አንዱ መንገድ ደግሞ የቅጥረኞች እና የንዋይ ፍላጎታቸውን በአማራ ህዝብ ስም ያደረጉ አካላተን ሁሉ ማስወገድ ተቀዳሚ ሃላፊነታችን መሆኑን አንዘንጋ!!

የአማራ ህዝብን ለሶስተኛ ጊዜ ያለቅድመ ሁኔታ ያስወረሩ ሃይሎች ሁሉ በአማራ ህዝብ ዘንድ ተቀባይነት የሌላቸው እና እንዲመሩት ጭምር ይሁንታ ያልስጣቸው ናቸው።

በሎሌነት እሺቅድድም ህዝብን ከወረራ ማዳን አይቻልም።

ከንሥር እንግዳ
ነሃሴ 22/2014



ንሥር ብሮድካስት የሁላችንም ድምፅ!
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube:https: https://bit.ly/3No0s7x
FaceBook:https://www.facebook.com/Nisirbroadcasting
Telegram:https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter:https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram:https://www.instagram.com/nisirbroadcasting
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
3.0K views06:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 08:42:24
አሁን እናንተ ዝመቱ!
2.9K views05:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 08:41:18 https://fb.watch/faKo5-fhMQ/
2.9K views05:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 23:54:47
3ኛው የሴራ ጦርነት
ነሃሴ 21 ምሽት Update……………………………
የቆቦ አመራር ቆቦን አስረክቦ ፈርጥጧል! *******
ይህ ጦርነት አሁንም በሴራ ተሸፍኖ እያየነው ነው። ለእውነት እየተዋደቁና መስዋትነት እየከሉ የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት እንዳሉ ሁሉ በጦርነቱ የሚያሾፉ መላከያው እንዲበተን እያደረጉ ያሉ እንዳሉም ለመረዳት ችለናል። በወገን ጦር ሜዳ ላይ ከመከላከያ ጋር የተቀላቀሉ የኦነግ አባላት እንዳሉ ለማወቅ ችለናል። ይህም ለወያኔ የሰራዊቱን እንቅስቃሴ ለማወቅ ቀላል እያደረገላት ነው። በአሁኑ ሰአት ወያኔ ያለምንም ችግር መረጃ እያገኘች ነው። የፋኖ ጉዳይ ግን አሁንም ወያኔን ግራ እንዳጋባት ነው።
በአጠቃላይ ወያኔም ሆነ ባንዳወቹ ስጋታቸው ብለው ያስቀመጡት ፋኖ ብቻ እንደሆነ መግለፃቸውን ለማወቅ ችለናል። ፍኖወችን ቀለበት ውስጥ እንዴት ማስገባት እንደሚችሉ የቤት ስራ ሆኗል። ፋኖን ለማስበላት የቋመጡ ሃይሎች ተሰልፈዋል።
በፕሮፓጋንዳ የወሎ ህዝብ አሁንም ለቆ ስደት ላይ ነው። በሴራው የወሎ ህዝብ መደራደሪያ ሊሆን ነው።
ስለሆነም ይህን የሴራ ጦርነት የአማራ ህዝብ እንዴት ማሸነፍ እንዳለበት ፋኖ እንደገና ምከር።

በሴራ ጦርነት አላስፈላጊ መስዋትነት እንዳይከፈል ፋኖ ምከር! አማራ ምከር!
3.7K viewsedited  20:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ