Get Mystery Box with random crypto!

NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel) N
የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)
የሰርጥ አድራሻ: @nisirbroadcasting
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.71K
የሰርጥ መግለጫ

NISIR International Broadcasting Co. is an impartial and independent media agency operates as television; radio; social media & multimedia production.
Facebook: https://www.facebook.com/NISIR-International-Broadcasting-Corporation-105276671420707

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2023-07-24 13:07:51
በደቡብ ጎንደር ገብርዬ ብርጌድ የአሳምነዉ ፅጌ ሻለቃ በአንዳቤት ወረዳ ትናንት ተመሠረተ።

ፀረ አማራዉ ብልፅጋና በትነነዋል ያለዉ ልዩ ሀይል እንኳን ሊበተን እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ በቆራጥ ለትግል ተነስቷል።
ዝርዝሩን በቻናላችነ‍እ በዜና እወጃ ይጠብቁን።
3.0K views10:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 13:01:16
በደቡብ ወሎ ሁሉም ወረዳዎች ብልፅግና ያዘጋጃቸውን የአገር ሽማግሌና የሀይማኖት መሪ ተጠቅሞ የአማራን ትግል ለማኮላሸት ዞን ላይ ኦረቴሽን ሰጥቶ በየወረዳው ድርደር እያሉ የቁርጥ ቀን ልጆቻችንን ሊያስበሏቸው ስለሆነ በአሰቸኳይ እንዲያቆሙ። ፋኖም ጥንቃቄ አድርግ። በአማራ ሳይንት አዳራዳሪ ተብለው ዞን ቆይተው የመጡት መ/ጌታቸው,ሸ/የሱፍ,አስራት አበጋዝ ,አረጋ ገሰሰ,ኩ/መኮነን ቦጋለ ስለሆኑ ልጆቻችን አንድ ነገር ቢሆኑ ሀላፊነት የሚወስዱት እነዚህ ናቸው ለመላው አማራ ህዝብ አሳውቁልን ፡፡

ከተመልካች ( Nisir Inbox)
2.5K views10:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 12:17:13 ወደ አማራ ክልል ይገባል ከተባለው ውስጥ ገና ከ1.6 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ በላይ ይቀራል ተባለ

ንሥር ብሮካስት
ሐምሌ 17/2015

ወደ አማራ ክልል ይገባል ተብሎ በፌደራል መንግስቱ ግዢ ከተፈጸመበት ውስጥ አሁንም ድረስ ከ1.6 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ በላይ ወደ ክልሉ አልገባም። የገበሬው የእርሻ ወቅት ደግሞ ቢበዛ ሁለት ሳምንታት ብቻ ይቀሩታል።

ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube :- https://www.youtube.com/channel/UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.7K views09:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 12:17:08
2.6K views09:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-24 11:33:23
የጋምቤላ ክልል በተደጋጋሚ የሚከሰተው የጸጥታ ችግር አሳሳቢ መሆኑን ኢሰመኮ አስታወቀ

ንሥር ብሮድካስት
ሐምሌ 17/2015

በጋምቤላ ክልል ያለው የጸጥታ ሁኔታ በነዋሪዎች ላይ ያደረሰው ከፍተኛ ጉዳት እና የሰብአዊ መብቶች ጥሰት፤ የመንግሥትን ተጨማሪ ትኩረት የሚሻ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳስቧል።

በጸጥታው ችግር ምክንያት ገና ወደ አካባቢዎቹ በአካል ደርሶ ምርመራ ለማድረግ አለመቻሉን የገለጸው ኮሚሽኑ፤ ነገር ግን ነዋሪዎች በአንዳንድ አካባቢዎች ያሉ መንደሮች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መውደማቸውን ነዋሪዎች ገልጸውልኛል ብሏል።

በክልሉ በተደጋጋሚ ከጎረቤት አገር ደቡብ ሱዳን በሚመጡ ታጣቂ ቡድኖች በሚደርሱ ጥቃቶች እንዲሁም፤ አልፎ አልፎ በክልሉ በሚኖሩ ብሔሮች መካከል በሚከሰቱ ግጭቶች ሳቢያ ከፍተኛ ጉዳት የሚደርስ መሆኑም በመግለጽ፤ ክልሉ ወደ 350 ሺሕ የሚጠጉ የደቡብ ሱዳን ስደተኞችን በስምንት የተለያዩ ካምፖች እንደሚያስተናግድም አስታውሷል።
-------------------------------------------------------------
ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት

Youtube :-https://www.youtube.com/channel UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja 
 
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
2.7K views08:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-05 13:01:35

241 views10:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-05 12:50:05 በአማራ ክልል ገበሬዎች የተጠየቀው የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ጥያቄ ዛሬም አልተፈታ

ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 28/2015

ከዚህ ጋር ተያይዞ በምስራቅ ጎጃም ዞን የማቻክል ወረዳ አርሶ አደር የአፈር ማዳበሪያ እጥረት ጥያቄ እንዲፈታላቸው ጠይቀዋል። የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት አለመኖሩ በአማራ ክልል አርሶ አደሮች ዘንድ በዕየለቱ ቁጣ እየቀሰቀሰ ነው።

ማቻከል ወረዳ አርሶ አደሮችም የሚመለከተው አካል ለጥያቄያችን ምላሽ ይስጠን እያሉ ነው።

ማዳበሪያ ከነጋዴ በ300 መቶ ብር ጭማሪ እየገዛን ነው። ምርጥ ዘርም ከ1500 እስከ 2000 ብር በአየር ላይ እየገዛን እና ለከፍተኛ ኪሳራ እየተጋለጥን ነው ብለዋል።

በመሆኑም መንግሥት ለአርሶ አደሩ ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ ሊሰጥ ይገባል።

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
414 views09:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-05 12:50:01
404 views09:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-05 12:27:09
የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች 12ተኛው ክልል እንዲሆን ተወሰነ

ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 28/2015

የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን ባካሄደበት በዛሬው ቀጣይ ዉሎው የስድስት ዞኖችና የአምስት ልዩ ወረዳዎች ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የተካተቱበት «የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል» በሚል ስያሜ አዲስ 12ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ውሳኔ አሳልፏል::

«የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል» በሚል በአዲስ የተደራጁት በወላይታ፣ በጋሞ፣ በጎፋ፣ በጌዲዮ፣ በደቡብ ኦሞ፣ በኮንሶ ዞኖችና በደራሼ፣ በቡርጂ፣ በአማሮ፣ በኧሌና በባስኬቶ ልዩ ወረዳዎች የሚገኙ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ናቸው፡፡    

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
587 views09:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-05 12:26:22 እስራኤል የኢትዮጵያ መንግሥት የዴር ሡልጣን ገዳም ይዞታን እንዲያስጠብቅ አሳሰበች

ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 28/2015

በግብፅ ኮፕቲክና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መካከል አለመግባባት የሚፈጥረው የዴር ሡልጣን ገዳም ይዞታ፤ የኢትዮጵያ ሆኖ እንዲዘልቅ እንደሚፈልግ የእስራኤል መንግሥት ገልጿል፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት ኢየሩሳሌም የሚገኘውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ንብረት የሆነውን የዴር ሡልጣን ገዳም ይዞታ ማስጠበቅ አለበት ሲሉ፤ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ተናግረዋል፡፡

የእስራኤል መንግሥት የዴር ሡልጣን ገዳም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ይዞታ ነው ብሎ እንደሚያምንም አምባሳደሩ ገልጸዋል ሲል አዲስ ማለዳ ዘግቧል፡፡

ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja      

Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com

Twitter:   https://twitter.com/NISIRInternati1

Instagram:  https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
594 views09:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ