ወደ አማራ ክልል ይገባል ከተባለው ውስጥ ገና ከ1.6 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ በላይ ይቀራል ተባለ ንሥር ብሮካስት ሐምሌ 17/2015 ወደ አማራ ክልል ይገባል ተብሎ በፌደራል መንግስቱ ግዢ ከተፈጸመበት ውስጥ አሁንም ድረስ ከ1.6 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ በላይ ወደ ክልሉ አልገባም። የገበሬው የእርሻ ወቅት ደግሞ ቢበዛ ሁለት ሳምንታት ብቻ ይቀሩታል። ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት Youtube :- https://www.youtube.com/channel/UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 2.7K views09:17