Get Mystery Box with random crypto!

NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)

የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel) N
የቴሌግራም ቻናል አርማ nisirbroadcasting — NiSiR Int. Broadcasting Co. (Official Telegram Channel)
የሰርጥ አድራሻ: @nisirbroadcasting
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.71K
የሰርጥ መግለጫ

NISIR International Broadcasting Co. is an impartial and independent media agency operates as television; radio; social media & multimedia production.
Facebook: https://www.facebook.com/NISIR-International-Broadcasting-Corporation-105276671420707

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2023-06-10 09:38:21
የእስር ማዘዣ ወጣባት

       ንሥር ብሮድካስት
       ሰኔ 3/2015

የቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጇ እጩ ዶ/ር ፍላጎት አብርሃም (የልጅ ማኛ) ከዚህ ምስል ጋር በተያያዘ የእስር ማዘዣ ወጥቶባታል።

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።

Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
2.3K views06:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 09:04:06
ገንዘብ ሚንስትር አሕመድ ሽዴ መንግሥት በቀጣዩ በጀት ዓመት አዲስ የመንግሥት ሠራተኞች ቅጥር እንደማይፈጽም አስታውቀዋል

         ንሥር ብሮድካስት
         ሰኔ 3/2015

አሕመድ ይህን የገለጡት፣ የቀጣዩን ዓመት በጀት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት ነው።

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።

Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
2.2K viewsedited  06:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 08:31:50
የጉማ አዋርድ አዘጋጁ ዮናስ ብርሃነ ታፈነ

        ንሥር ብሮድካስት
        ሰኔ 3/2015

የ ጉማ አዋርድ አዘጋጅ ዮናስ ብርሃነ ትናንት ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል ከተካሄደው የሽልማት ስነ ስርአት በኋላ ለእስር ተዳርጓል።

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።

Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
2.2K views05:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 08:18:08
ደሴ እና ኮምቦልቻ ዛሬ ቅዳሜ ከማለዳው 1:00 ጀምሮ ስልክ ተቋርጧል

       ንሥር ብሮድካስት
       ሰኔ 3/2015

የተቋረጠው የድምፅ አገልግሎት ሲሆን የፅሁፍ መልዕክትና ኢንተርኔት አልተቋረጠም።

ዛሬ ደሴ ከተማ ሠልፍ  ይካሄዳል ከስልኩ መቋረጡ ጋር ምን እንዳገናኘው አይታወቅ።

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።

Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
2.4K viewsedited  05:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 20:01:17 ከ፩ ዐማራ ፋኖ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
ሰኔ 2/2015

 ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች ውብ ባህላት እና የእምነት ብዝኻነት የነበራት ከመሆኗም በላይ ሁሉም ተቻችለው፣ ተፈቃቅደውና በፈርሃ አምላክ ተዋደው የሚኖርባት የነበረች መሆኗን ሁሉም በኩራት ሲተርከው የኖረ መሆኑ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ ሃገራችን ኢትዮጵያ ስሪቷ ፀንታ የኖረችው በሁሉም ኢትዮጵያውያን ክቡር ተጋድሎና ሰማዕትነት መሆኑን ለማስታወስ ብዙ የውጪ ወረራዎችን ያከሸፉበት ብሎም አሳፍረውና አዋርደው የመለሷቸው ታሪካዊ ጠላቶቻችን ህያው ምስክሮቻችን ናቸው።

ታሪካዊ እና ሀገራዊ የውጪ ጠላቶቻችን በወረራና በጦርነት ያልተሳካላቸውን የማንበርከክ፣ ሀገራዊና ስነ ልቦናዊ ውቅራችንን ለመፈታተን የመረጡት መንገድ "የሀገሩን ሰርዶ በሀገሩ በሬ" የሚለውን ብሒል ሲሆን፦ በተለያዩ ጊዚያትም ሀገር  በቀል ባንዳዎችን በመመልመል፣ በመደገፍ፣ በማሰልጠን፣ ብሎም ለሀገራዊ በትረ ስልጣን በማብቃት የኖረውን እና ፅኑውን የሀገር ፍቅር ስሜቶቻችንን ሲፈታተኑ መቆየታቸው ማሳያው  ዘርፈ ብዙ ቢሆንም አሁናዊ የምንመለከታቸው ነባራዊ ሁኔታች ህያው ምስክራችን ናቸው! አስተርጋሚም እያሻውም::


ይባስ ብሎም በስመ መንግስት  የመንግስት ስም ያለው ስብስብ ከፕሪቶሪያው ስምምነት ማግስት ዐማራ ክልልን ህግና ስርዐት አልባ በማስመሰል፣ ክልሉንና መላው የዐማራ ህዝብን በማዳከም ሴራ ተቀኝቶ በጦርነት ; በማፈናቀል; በግድያ; በአፈና እና እስር የአማራን ህዝብና ክልል ላለፍት ዐመታት በፍዳና ሰቆቃ እንዲቀጥል አድርጋል::

በክልሉ ውስጥና ከክልሉ ውጪ ያሉ የንፁኻን ዜጎች በደል፣ ስደት መፈናቀል፣ የጅምላ ፍጅትና መንግስታዊ ሽብር በመፈጸም ላይ መሆኑ የአደባባይ ሚስጥር ቢሆንም ምንም ዓይነት የመገናኛ ብዙኻን ሽፋን እንዳያገኝ እያደረገ ያለበት ሁኔታ እብሪቱንና ማናለብኝነቱን ያስመሰከረበት ሁኔታን ታዝበናል:: ይባስ ብሎም ከሚያዚያ/ 2015 ዓ.ም ጀምሮ እየወሰደ ባለው በስመ 'ህግ ማስከበር' ስም ሀገሪቱ ያላትን ውስን የሰለጠነ የሠው ሃይል፣ ቁሳዊ ሃብት; ተቋማዊ መዋቅር እንድታጣ እያደረጋት ነው:: የነቁ እና ህዝብን የሚያነቁ አማራወችን አፍኖ በመሰወር፣ ኢ ሰብኣዊ ድርጊት በመፈፀም ትክክለኛውን የህዝብን ጥያቄዎችን ለማፈንና ዝም ለማስባል እየሰራ እንደሆነ በግልጽ ታይቷል። ይህ እብሪተኛ መንግስት ትግላችንን ለማፈንና ለማዳከም የወሰደው የሃይል እርምጃ እኛን ከማዳከም ይልቅ እያጠናከረን፤ የበተነን ሲመስለው ደግሞ በተሻለ አስተሳሰብ እያሰባሰበን እንደሆነ ወራት ያስቆጠረው ትግል ምስክራችን ነው:: የአማራ ትግል ደረጃውን በማሻሻል ህዝባዊ ከመደረጉም በላይ በንፁሓንና ሀገር ወዳድ ብሔር ብሔረሰቦችም ዘንድ ለምን እንዲሉ በማድረጉ የማዕከላዊ መንግስቱን ቀጣይነት ጥያቄ ውስጥ አስገብቶታል።

ከዚህም ጋር በተያያዘ 'መንግስት ነኝ' ባዩ የወንበዴዎች ስብስብ "ካፈርኩ አይመልሰኝ" በሚል የወራዶች ሀሳብ የሀይል ጥቃቱን በማጠናከር በንጹሓን ዜጎች፣ በእምነት ተቋማትና ምንም ዓይነት ዐላማ እና ተሳትፎ በሌላቸው የገዳማት ላይ እየፈጸመው ያለው እኩይና ዘግናኝ ተግባርን ከክልሉ ነዋሪዎችም ባሻገር በ'መንግስት' ይደግፉኛል በሚላቸው ስብስቦቹም ጭምር እየተወገዘ መሆኑን ታዝበናል።በታላቁ ገዳም ደብረ ኤልያስ እና አንዋረ መስጊድ ላይ ያደረሰው ጥቃት ማሳያ ነው ።

ስለሆነም፦
፩ኛ/ ውድ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት; እንቁ የተቋሙ ወታደራዊ መኮንኖችና ኢትዮጵያዊ ስሜቱ ያላችሁ ሓላፊዎች አሁን ላይ ኢትዮጵያ የገጠማት ሁለንተናዊ ችግር መነሻው ፖለቲካዊ መሆኑን ታውቃላችሁ፤
የእናንተ ተቀዳሚው ተግባራችሁም ሀገርን ከውጪ ወራሪ መከላከልና የመላው ኢትዮጵያውያንን ሠላምና ደህንነትን ከማረጋገጥ በመለስ በወረዳና በጎጥ ደረጃ ከሚገኙ ወጣቶች ጋር ግብግብ ስትገጥሙ ላስተዋለ የትልቁን ሀገራዊ ተቋምነት ትዝብት ውስጥ ጥሎታል፤ አልፎ ተርፎም ታላቁን የሀገር መከላከያ ተቋሙን ተራ የፓርቲና የግለሰብ ፖለቲከኞች መጠቀሚያ አስመስሏችሗል። እናም እየተሰራባችሁ ያለውን ፖለቲካዊ ሸፍጥና ሴራን በውል በመረዳት ወደ ታላቁ እና ሀገራዊ ተልኳችሁ ዘንድ በማተኮር የጀመራችሁትን የመንደር ሚሊሻና የቀበሌ ፖሊስ ተግባራችሁን ለሚመለከታቸው ባለድርሻዎች በመተው ከታሪካዊ ስህተታችሁ እንድትታቀቡ እንጠይቃለን! በተጨማሪም ህዝብ ላይ ከመተኮስ ይልቅ ባለውለታ ህዝብን ከችግርና ወረራ በመታደግ ተግባራችሁ ላይ በማተኮር ከፍታችሁን አስጠብቁ።

፪ኛ/ በየአካባቢያችሁ የምትገኙ የፀጥታ መዋቅር አባላት በፖለቲካዊ ፍላጎት የተበላሸውን ዘመቻ በመቀልበስና በመጠቆም፤ በመምራት፤ በተኩስ በመግጠም በጋራ የምንከፍለውን አላስፈላጊ ውድሙትን በማቆም ታሪካዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ እያሳወቅን ከዚህ እኩይና ፀረ ግብ ከሆነው ድርጊታችሁ እማትቆጠቡ ከሆነ ግን ለሚደርስባችሁ ማንኛውም ዓይነት ማህበራዊም ይሁን ሠዋዊ ኪሳራ ሓላፊነቱን እንደምትወስዱ ልናሳስባችሁ እንወዳለን።

፫/ ወቅቱ አመቸን፤ ጊዜ ዘመመባቸው ብላችሁ ከፍ ሲልም እነሱ እስካሉ ድረስ የ'እኛ ህልውና' አደጋ ላይ እንወድቃለን በሚል ሰንካላ ፍርሃት የ'ፋኖ' አባላትን፣ አስተባባሪዎችን፣ ባለ ሀብቶችን እና ማህበረሰብ አንቂዎችን በስመ "ህግ ማስከበር" ስም እያደረሳችሁብን  ያለውን ማሳደድ በአፋጣኝ አቁሙ፤ አስቁሙም!
ለመከላከያ ባልተገባ መልኩ ስምሪት ከመስጠት እንድትቆጠቡ ጥሪያችንን እያስተላለፍን፤ ከዚህ በሗላ ግን በሚደርስብን ማናቸውም ዓይነት  ጥቃትና በደል እዳውን እንደምታወራርዱት ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን።

፬ኛ/ ውድ የዐማራ ክልል ማህበረሰብና መላው ኢትዮጵያን አሁን ላይ እየደረሰብን ላለው መሳደድ፣ መገደል፣ መታሰር; ታፍኖ መሰወር እና እንደ ህዝብ መጥፋት የታወጀውን በማውገዝ ለገጠሙን ችግሮች በጋራ በመጋፈጥ እና ለአለም ማህበርሰብ በማሳወቅ ከጎናችን እንድትሰለፉ ጥሪያችንን እናቀረባለን ።

 ፭ ኛ / ታላቁ እስክንድር የመሰረተውን የአማራ ህዝባዊ ግንባር የምንቀበል እና በጋራ የምንታገል መሆኑን እየገለፅን ታላቁ መሪያችን ላይ የታቀደውን ሴራ በጋራ እንታገለዋለን ይህንንም የግብረሶደም መንግስት እናሰወግዛለን።

፮ ኛ አርበኛ ዘመነ ካሴ እንኳን ከማይገባህ ወህኒ ቤት በሰላም ወጣህ እያልን ወደፊት አንተን ይዘን የአማራን እና የኢትዮጲያን ጠላቶች እናሸንፋቸዋለን።

በመጨረሻም መላው የአማራ ወጣት ሁልህም በመክሊትህ ታግለህ እራስህን ነፃ ለማድረግ በሰፈርህ ባለው የፋኖ አደረጃጀት ተቀላቀል:: ይህ ካልሆነ በባረነት እንኳን የምትኖረባት ሃገር አትኖረህም ።



ድል ለአማራ ህዝብ
ድል ለኢትዮጲያ
ድል ለፋኖ
አንድነት ሃይል ነው !!!
ሠኔ/ 02/2015 ዓ . ም.
3.0K views17:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 19:02:56

2.9K views16:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 18:56:03
#ልዮመረጃ:- ደሴ እና ኮምቦልቻ በድንገት ነገ ስልፋ ውጡ መባላቸው ተሰማ። ምን አስበው ይሆን?
ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 2/2015

የደሴን እና ኮምቦልቻን ህዝ በድንገት ነገ ስልፋ ውጡ እያሉ ቤት ለቤት ማህበረሰቡን እያስቸገሩ ነው ሲሉ ነዋሪወች ተናገሩ። የመንግስት ታጣቂወችን ለምን ብለን ስንላቸው ወልቃይት እና እራያን በተመለከተ ህውሃት እየተዘጋጀች ስለሆነ ለጦረነት የሚል መልስ ይሰጣሉ ብለዋል። ማህበረሰቡም የእናንተ ጉድ አያልቅም በማለት ትጥቅ ፈቷል ብላችሁን የኛን ልዩሃይል ከበተናችሁ ቡሃላ እና ፋኖን እያሳደዳችሁ ምን ለማለት ፈልጋችሁ ነው የሚል ጥያቄ ማንሳቱ ተሰምቷል። እርዳታ እና ሴፉትኔት ተጠቃሚውን ካልወጣህ ትሰረዛለህ እያሉት ነው ብለዋል ።ማህበረሰቡም በሰተው ምላሽ እንደተመላከተው “የራሳችሁን ልጆች አሰልጥናችሁ ተዋጉ እኛ በእረስታችን ባንደራደርም ግን ከእናንተ ጋር ሁነን አንዋጋም፤ እናተም ያው ናችሁ የሚል ቁጣ መሆኑን የንሥር ብሮድካስት ምንቾች ባደረሱን መረጃ ገልጸዋል።
ደሴ በአሁኑ ስአት ህዝቡ እምቢ ሲላቸው ስሜቱን ሲያዩት ሌላ ማስገደጃ አቅጣጫ ለማስቀመጥ አመራሩ ስብሰባ ላይ ነውውም ተብሏል። አክለውም እንዳሉት ህዝቡን በወልቃይትና በራያ አሳበው ከወጣ በኋላ የመንግስት ድጋፋ ለማድረግ ባነሮችም ተዘጋጂተዋልም ተብሏል ።
መቼም ቢሆን የአብይ ጉድ አያልቅም

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2
YouTube 2: https://youtube.com/@nisir
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
3.2K viewsedited  15:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 16:50:48

2.8K views13:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 15:58:30
ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ አስፋው ከእስር እንዲፈታ ተወስኗል

     ንሥር ብሮድካስት
     ሰኔ 2/2015

ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ አስፋው በ15,000 ሺህ ብር ዋስትና በዛሬው ዕለት ከእስር እንዲፈታ ተወስኗል።

=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።

Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
2.9K views12:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 13:45:04
በሱሉልታ ከተማ በሸኔ ታጣቂዎች ቁጥራቸው በውል ያልታውቁ ሰዎች ታፍነው መወሰዳቸው ተነገረ

ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 2/2015

ነዋሪዎቹ እንደገለጹት፤ በሱሉልታ ክፍለ ከተማ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በማለት በሚጠራው እና በመንግሥት “ኦነግ ሸኔ” በመባል በአሸባሪነት በተፈረጀው ታጣቂ ቡድን የሚፈጸሙ መሰል ድርጊቶች እየተበራከቱ መምጣታቸውን አስረድተዋል፡፡

በዚህም ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች በሽብር ቡድኑ ታፍነው መወሰዳቸን ተናግረዋል::
=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት

YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2

YouTube 2: https://youtube.com/@nisir

FaceBook Page 1 :    https://www.facebook.com/Nisirbroadcast

FaceBook Page 2:  https://www.facebook.com/Nisirmereja    
  
Telegram:    https://t.me/nisirbroadcasting

Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።
3.0K views10:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ