2 ክላሽ ከ2,146 ጥይት ጋር ተይዟል
ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 12/2015
መነሻውን ሀይቅ መዳረሻውን ደግሞ ምዕራብ ወሎ ያደረገ የጦር መሳሪያን ከገራዶ ወጣ ብሎ ይቶ በተባለ ቦታ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደሴ ዙሪያ ወረዳ ፖሊስ እወቁልኝ ብሏል።
2 ጥቁር ታጣፊ ክላሽ፣ 1 ሽህ 713 የብሬይን ጥይትና 433 የክላሽ ጥይት በድምሩ 2 ሽህ 146 ጥይት ነው በቁጥጥር የዋለው ብሏል ፖሊስ።
መረጃው የወረዳው መንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ነው።
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።