አቡነ አብርሀምና አቡነ ጼጥሮስ የቤተክርስቲያን ህግ ከሚፈርስ ስልጣናችን ብንለቅ እንመርጣለን ማለታቸው ተሰማ ንሥር ብሮድካስት ግንቦት 12/2015 አቡነ አብረሃም እና አቡነ ጴጥሮስ በእኛ ዘመን የቤተክርስቲያን ህግ ከሚጣስ እና የቤተክርስቲያንን ስርዓት ያልተከተለ ሹመቶችን ከማፅደቅ ስልጣናችንን ብንለቅ ይሻላል ማለታቸውን ምንጮች ገለፁ። ሰሞኑን እየተካሄደ ያለው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የቀጠለ ሲሆን በብዙ አጨቃጫቂ ጉዳዮች ሳይቋጭ በመጪው ሰኞም ይካሄዳል። ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1 Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/ ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 1.9K views14:35