ከኦሮሚያ እና ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልሎች ተፈናቅለው ቀበሮ ሜዳ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ተፈናቃዮች ሕይወት እየጠፋ መሆኑ ተገለጸ
ንሥር ብሮድካስት
ግንቦት 12/2015
በኦሮሚያ ክልል ወለጋ ዞኖች እንዲሁም ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በተደጋጋሚ በተከሰቱ ግጭቶች ተፈናቅለው በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን፣ በጎንደር ከተማ አቅራቢያ ቀበሮ ሜዳ መጠለያ ጣቢያ ተጠልለው የሚገኙ ዜጎች በሕክምና እና በምግብ እጦት ሕይወታቸው እየጠፋ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1
Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።