የሸኔ ሽብር ቡድን አባላት በከፈቱት ትኩስ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ
ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 6/2015
ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ (ዝዋይ) ከተማ ሰኔ 4/2015 ከሌሊቱ አምስት ሰዓት አካባቢ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና ኦነግ ሸኔ ታጣቂ ቡድን መካከል በተደረገ ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡
=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2
YouTube 2: https://youtube.com/@nisir
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።