አዲሱ ቤተመንግስት የአብይ አሕመድ የግል ንብረት እንደሆነ የገንዘብ ሚኒስትሩ ተናግረዋል ንሥር ብሮድካስት ሰኔ 27/2015 በመንግስት ቋት ውስጥ ስላሌለው የገንዘብ ሚኒስቴር ስለማያውቀው የአዲሱ ቤተመንግስት ግንባታ የገንዘብ ምንጭና የሕግ ጥሰትን በተመለክተ ጠንካራ ጥያቄዎች ተጠይቀዋል። ፓርላማው ቢጠይቅም ሰምቶ ዝም የሚለው መንግስት አዲሱ ቤተመንግስት የአብይ አሕመድ የግል ንብረት እንደሆነ የገንዘብ ሚኒስትሩ ተናግረዋል። እኛ ስለበጀቱ አናውቅም ብለዋል። ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1 Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/ ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 2.5K views19:14