በጎጃም ደጋ ዳሞት የገባው የመንግስት አሸባሪ ሀይል አዲስ ኦፕሬሽን ለመጀመር እየተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል ንሥር ብሮድካስት ሰኔ 28/2015 ከዚህ በፊት ከፍተኛ ውርደትና ኪሳራ ተከናንቦ ጥቂቶችን ብቻ በህይወት መመለስ የቻለው የኦነግ ኃይል ድጋሚ በደጋ ዳሞት ወረዳ አረፋ ቀበሌ በባለፈው ተኩስ ከፍቶባት ከነበረችው ደነቄ ከተማ ገብቶ ምሽግ እየቆፈረ ነው ተብሏል። የኦነግ ኃይል ህዝቡን አዘናግቶ የተዘጋውን መንገድ በመክፈት ከቢቡኝ ወረዳ ወይን ውሃ ቀበሌ ሠፍሮ የቆዬ ቢሆንም ጨለማን ተገን አድርጎ ወደ ቦታው ገብቶ ምሽግ እየቆፈረ ነው ተብሏል። ጀግናው የዳሞትና አዋሳኝ አካባቢ ህዝብ…… በፍጥነት ተናበብና ለእራት እያሰበህ ያለን ኃይል ቁርስ አድርገው። ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1 Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/ ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 1.6K views05:18