የብልፅግናው መንግስት ተልኮ ፈፃሚወች ትናንት በጎጃም በንፁሀን ላይ ግድያ ፈፅመዋል ንሥር ብሮድካስት ሰኔ 6/2015 በደምበጫ ከተማ የአገዛዙ ጦር የከፈተውን ተኩስ ተከትሎ የሰው ህይወት ጠፍቷል ይህን ተከትሎ ደምበጫ ጅጋ እና ፍኖተ ሰላም ላይ መንገድ በመዝጋት ህዝባዊ ሰልፍ ተደርጓል ፍኖተ ሰላም ላይ 2 ወጣቶች ሲገደሉ ከ4 በላይ ሰዎች ቆስለዋል። ======================= ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2 YouTube 2: https://youtube.com/@nisir FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። Facebook Log in or sign up to view See posts, photos and more on Facebook. 1.2K views05:55