2022-05-20 11:59:12
#Fake_News_Alert
በ2015 ዓ.ም የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ባሉበት የትምህርት ደረጃ እንዲቀጥሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ተናገሩ በሚል በማኅበራዊ የትስስር ገጾች የሚዘዋወረው መረጃ #ሐሰት መሆኑን እንገልጻለን።
ቲክቫህ እንደዚህ አይነት ዘገባ አለመስራቱንም ልናረጋግጥ እንወዳለን።
ሀሰተኛ፣ የተዛቡ እና ያልተረጋገጡ መረጃ ከሚያሰራጩ የማኅበራዊ ሚዲያ አካውንቶች ራስዎን ይጠብቁ፡፡
ትክክለኛው የትምህርት ሚኒስቴር አድራሻ፦
https://www.facebook.com/fdremoe
ትክክለኛው የቲክቫህ ኢትዮጵያ አድራሻ፦
https://t.me/tikvahethiopia
ትክክለኛው የቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አድራሻ፦
https://t.me/TikvahUniversity
@tikvahuniversity
22.8K viewsedited 08:59