#Ethiopian_Civil_Service_University
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራም በመደበኛ፣ በክረምት፣ በማታ እና በቅዳሜና እሁድ መእሃ ግብሮች ለመማር የተመዘገባችሁ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ግንቦት 20 እና 21/2014 ዓ.ም እንደሚሰጥ አሳውቋል።
(የትምህርት ክፍሎች እና ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity