Get Mystery Box with random crypto!

TIKVAH-MAGAZINE

የቴሌግራም ቻናል አርማ tikvahethmagazine — TIKVAH-MAGAZINE
ርዕሶች ከሰርጥ:
Silver
Platinum
Golden
Naturaldisaster
Alert
Update
All tags
የሰርጥ አድራሻ: @tikvahethmagazine
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 196.59K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
#ኢትዮጵያ
ያግኙን 251913134524

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 232

2022-06-09 16:41:43
የስራ ማግኛ ኦንላይን ፕላትፎርም /ሊንኮችህ/ ዝርዝር ለማግኘት

Join our telegram

https://t.me/+Zhm6yWqPh7U0N2E0
19.4K views13:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 16:41:07
“በሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎችና እንዲሁም በደቡበ ወሎ ዞን አካባቢ ማህበረሰብ ውስጥ ብዙ ሰላማዊ የግጭት አፈታት መንገዶች እና የእርቅ ባህሎች አሉ። በመሆኑም እነዚህን ባህላዊ የግጭት መፍቻ መንገዶች አሁን ባለው ሁኔታ መተግበር የህብረተሰቡን አብሮነት ወደ ነበረበት ለመመለስ ይረዳል።”

በደሴ ከተማ ባለድርሻ አካላት ምክክር መድረክ ላይ የተነሳ

For English

° Website ° Facebook ° Twitter ° Telegram
17.7K views13:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 14:58:28
በድሬዳዋ የጎርፍ አደጋ ስጋት በመኖሩ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎች ላይ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራ አየተሰራ ነው ተባለ።

ከሐምሌ ወር አጋማሽ እስከ ነሀሴ መጨረሻ ድረስ ባሉት ሳምንታት ከፍተኛ ዝናብ እንደሚጥል ከሜትሮሎጂ ኤጀንሲ የተገኘው መረጃ ያሳያል። በዚህም በድሬዳዋ ከተማ የጎርፍ አደጋ እንደሚያሰጋት ተገልጿል፡፡

የድሬዳዋ ከተማ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሀለኒ ሀሰን በከተማው ያሉ ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን በመለየት በተለይ በሶስት ወንዞች አካባቢ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልጸዋል።

በወንዞ ዳርቻ አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች አስቀድመው ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እና በተለይም የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ቤቶችን በመለየት ጥናት እየተደረገባቸው እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡

ድሬዳዋ በተደጋጋሚ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ እንደመሆኗ በተለዩ አካበቢዎች መጠነ ሰፊ የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ኮሚሽነር አቶ ሀለኒ ሀሰን ተናግረዋል፡፡

ተዳፋት የመሬት አቀማመጥና ተፋሰስ አካባቢዎች በክረምቱ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ በመሆናቸው ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የሚያስችል በከተማዋ ግብረሀይል ተቋቁሞ እየተሰራ ይገኛል፡፡በድሬዳዋ ከተማ ከ16 ዓመታት በፊት በ1998 ዓ.ም ባጋጠመ ከባድ የጎርፍ አደጋ ከ250 በላይ ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል፡፡

Credit : Bisrat FM 101.1

@tikvahethmagazine @tikvahmagbot
20.9K viewsedited  11:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 12:16:50
#ጥቆማ

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ሁለት የካሜራ ባለሞያዎች መቅጠር እንደሚፈልግ ገልጿል።

ደሞዝ 15,014 ብር ሲሆን የትምህርት አይነት በቪድዮና በቪድዮ ፎቶግራፍ ወይም በስነ ጥበብ ትምህርት /ግራፊክስ አርት ፤ ቅጥሩ ኮንትራት ነው።

(ተጨማሪ ከላይ አንብቡ)

@tikvahethiopia
22.3K views09:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 11:49:32
የገዛ ልጆቻቸውን የደፈሩ .....

ከፍትህ ሚኒስቴር በተገኘው መረጃ፥ በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ የነበረው ተመስገን ገረመው ወሩ እና ሰዓቱ በውል በማይታወቅ በ2004 ዓ.ም ልዩ ቦታው ኡራኤል ሰፈር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ የራሱ ልጅ የሆነችውን የ10 ዓመት ህጻን ጋር የግብረ ስጋ ግንኙነት ፈጽሟል፡፡

ይህ ድርጊቱ አልበቃም ብሎ ከላይ በተጠቀሰው ቦታ ቀኑ፣ ወሩ እና ሰዓቱ በልታወቀ በ2006 ዓ.ም የግል ተበዳይ እናት ለስራ ወደ አረብ ሀገር ስትሄድ ሰክሮ በመምጣት በድጋሚ አስገድዶ ደፍሯታል፡፡

ተከሳሽ በችሎት ፊት ቀርቦ ቃሉን ሲጠየቅ ”እኔ ድርጊቱን አልፈፀምኩም በማለቱ ዐቃቤ ህግ የተከሳሽን ጥፋተኝነት ያስረዱልኛል ያላቸውን ምስክሮችን እና የሰነድ ማስረጃዎችን ለችሎቱ አቅርቦ ተከሳሹ እንዲከላከል ብይን ቢሰጥም ተከሳሽ ማስተባበል ባለመቻሉ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎበታል።

ተከሳሽ ከዚህ በፊት የጥፋተኝነት ሪከርድ የሌለበት߹ የቤተሰብ አስተዳዳሪ߹ዝቅተኛ የትምህርት ደረጃ እና የጤና እክል ያለበት መሆኑ በድምሩ አራት የቅጣት ማቅለያዎች ተይዘውለት በ15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል።

የአዊ ብሔረሰብ ዞን ፍትሕ መምሪያ የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው ደግም፥ ተከሳሽ ታደለ መለሰ የተባለው ግለሰብ በቀን 28/06/2014 ዓ.ም ከምሽቱ 4:00በ ሚሆንበት ጊዜ አሳቻ ጊዜን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም የገዛ እንጀራ ልጁን አስገድዶ ደፍሯል።

የዐቃቤ ሕግን የክስ መዝገቡን አጠናክሮ ለአየሁ ጓጉሳ ወረዳ ፍርድ ቤት ያቀረበ ሲሆን መርምሮ በቀን 01/10/2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሳሹንም ሌሎችንም ያስተምራል ያለውን የ9 አመት ጽኑ እስራት ቅጣት አስተላልፏል።

@tikvahethmagazine @tikvahmagbot
22.6K viewsedited  08:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 11:49:14
የ4 ቀናት ጉዞ ወደ ውቢቷ ዱባይ በድጋሚ ይዘንልዎ መጣን!

ከ 39,799 ብር ጀምሮ!

ቪዛ እና የደርሶ መልስ ቲኬት
ባለ 4 ወይም 5 ኮከብ ሆቴል የ4 ምሽቶች ቆይታ (ማረፊያ) ከጣፋጭ ቁርስ ጋር

ጥቅሉን ይግዙ እና ለ4 ቀናት አስገራሚ ጊዜ ያሳልፉ!

ለበለጠ መረጃ 0115621010 / 0115583058 / 0111575052 ደውለው ሊያገኙን ይችላሉ!

CLICK HERE TO DOWNLOAD OUR APP AND EASILY BOOK YOUR TICKETS

በየጊዜው የምናዘጋጃቸውን ልዩ እና በቅናሽ የቀረቡ የጉብኝት ጥቅሎችን እና የበረራ ትኬቶችን የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ያግኙ!

@fourwindstravel
20.2K views08:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 11:49:14
ምን ለመግዛት ወይ ለመሸጥ አስበዋል?

ቤት ፡ መኪና ፡ አፓርትመንት ፡ መሬት ፡ የባንክ ሼር እና የመሳሰሉትን ንብረትዎን በፍጥነት እናሻሸጣለን።

ማይደላላን የመጀመርያ ምርጫዎ ያድርጉ!
ለግዢ፣ ለሽያጭ፣ እና ለኪራይ እኛ ጋር ይደውሉ።

አብረውን መስራት ለሚፈልጉ በራችን ክፍት ነው!
Telegram: https://t.me/MyDelala
: 0903429999
21.0K views08:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-08 23:25:31 #የዛሬ ( ሰኔ 1/2014 )

አበርገሌ ወረዳ ከግንቦት 9 ጀምሮ እስካኩን ምንነቱ ያልታወቀ ወረርሽኝ መከሰቱ ሪፖርት ተደርጓል። የዞኑ ጤና መምርያ የችግሩን ምንነት ለማወቅ በርካታ አገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ተቋማት ሄደው የተመለሱ ቢሆንም ነገር ግን ለችግሩ መፍትሔ ለመስጠት ጥረት ያደረገ የለም ብሏል፡፡የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ ዶ/ር ኪዳት አየለ ስለወረርሽኙ ምንነትና ስለደረሰው ጉዳት ተጠይቀው፤ " 3 ሕፃናት የዕብድ ውሻ በሽታ ዓይነት ምልክት ባለው ሕመም መሞታቸውን፣ እንዲሁም 5 ተጨማሪ ሰዎች የተለየ ምልክት ባለው ሕመም መሞታቸው ሪፖርት ተደርጎልናል " ብለዋል፡፡ ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ ማስመለስና የአፍ መድረቅ የሕመም ምልክቶች የሚታይባቸው በጥቅሉ 8 ሰዎች መሞታቸውን ሪፖርት መደረጉን ተናግረዋል።

የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) በአፋር ክልል እስከ 1.2 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች ለረሃብ የመጋለጥ አደጋ እንዳንዣበበባቸው አመልክቷል። ድርጅቱ ፤ በክልሉ ላሉ 630,000 ሰዎች ወሳኝ የምግብ አቅርቦት ስርጭት እያካሄደ መሆኑን ገልጿል።ባለፉት 7 ቀናት ውስጥ ከ1,100 በላይ የጭነት ተሽከርካሪዎች ትግራይ ክልል መግባታቸውን አመልከተዋል።

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ትላንት በሰጡት መግለጫ ባለፉት 7 ቀናት ውስጥ ከ1,100 በላይ የጭነት ተሽከርካሪዎች ትግራይ ክልል መግባታቸውን ገልጸዋል። ይሄን ተከትሎም የሰብዓዊ ዕርዳታ እንዲያገኙ በማድረጉ ሂደት ውስጥ የታየውን እድገትና ለውጥ አሜሪካ በደስታ እንደምትቀበል ጠቁመዋል። አክለውም፥ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ያሉ አስፈላጊ አገልግሎቶች በአስቸኳይ እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበዋል።

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ መዓዛ መሐመድ እና ሰለሞን ሹምዬ ላይ የቀረበውን ይግባኝ መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ለነገ ሐሙስ ሰኔ 2/2014 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

የምሥራቅ አፍሪካ አገራት በአስርት ዓመታት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት እንደተጋረጠባቸው የዓለም ባንክ ከሰሞኑ አስታውቋል። የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት እንዲሁም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ጫና ተደማምሮ አንዳንድ አገራት ከፍተኛ የኢኮኖሚ ድቀት እያጋጠማቸው መሆኑን ባንኩ ገልጿል።

#ቲክቫህኢትዮጵያ

@tikvahethmagazine @tikvahmagbot
5.8K viewsedited  20:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-08 15:34:55
አንበሳ ባንክ ለሰራተኞቹ ያደረገው የደሞዝ ማስተካከያ ከሐምሌ 1 ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል አለ።

አንበሳ ባንክ ለሰራተኞቹ ዛሬ በጻፈው ደብዳቤ በገቢያው ያለውን የደሞዝ ሁኔታ አስጠንቼ ተወዳዳሪ የሆነ የደሞዝ ማስተካከያ ከሐምሌ 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን አደርጋለው ብሏል።

ባንኩ '' በየዓመቱ ሲያደርግ የነበረው ማስተካከያ በሀገራችን የሰሜኑ ክፍል የተፈጠረው አለመረጋጋት የባንካችን የሥራ አፈጻጸም ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ በመፍጠሩ ምክንያት ተስተጓጉሎ ነበር'' ሲል ገልጿል። የደሞዝ ማስተካከያው ዝርዝር አተገባበር በሰው ኃብት አስተዳደር መምርያ በኩል የሚወጣ መሆኑን አስታውቋል።

@tikvahethmagazine @tikvahmagbot
25.4K viewsedited  12:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-08 15:22:49
ብሔራዊ ባንክ የመመስረቻ መስፈርቱን ላሟሉ ስምንት ባንኮች ፈቃድ ሰጠ።

በብሔራዊ ባንኩ የባንክ ቁጥጥር ዳይሬክተር ፍሬዘር አያሌው በፋይናንስ ዘርፉ ተግባራዊ እየተደረጉ ያሉ ለውጦችን ተከትሎ በርካታ ባንኮች የመመስረቻ ፈቃድ ለማግኘት ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑን ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በጥቅምት ወር 2014 ዓ.ም ባንክ ለመመስረት የሚያስፈልገው ዝቅተኛ የካፒል መጠንን ከ500 ሚሊዮን ወደ 5 ቢሊዮን ብር ከፍ ማድረጉን አስታውሰው አጠቃላይ መስፈርቱን ላሟሉ ፈቃድ እየተሰጠ መሆኑን ጠቅሰዋል።

በዚህ መሰረት የመመስረቻ ፈቃድ ከጠየቁ 25 አዳዲስ ባንኮች መካከል ብሔራዊ ባንክ ያወጣውን መስፈርት አሟልተው ለተገኙ ስምንት ባንኮች ፈቃድ መስጠቱን ተናግረዋል።

በብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ካገኙ ስምንት ባንኮች በተጨማሪ ሦስት ባንኮች ፈቃድ የማግኘት ሂደቱን እያጠናቀቁ ሲሆን ሦስት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ እንደሚያገኙ ገልጸዋል።

ብሔራዊ ባንክ ከቅድመ ማመልከቻ ሂደት ጀምሮ ፈቃድ ከተሰጠ በኋላ ቁጥጥር እንደሚያደርግ ገልጸው የምስርታ ሂደቱ ካልተሳካ ለባለአክሲዮኖች ገንዘባቸው ተመላሽ ይሆናል ብለዋል።

በተመሳሳይ አነስተኛ የገንዘብ ተቋማት ወደ ባንክ እንዲሸጋገሩ በ2012 ዓ.ም ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ያሟሉ ሦስት አነስተኛ የገንዘብ ተቋማት ወደ ባንክ መሸጋገራቸውን ገልጸዋል። (ENA)

@tikvahethmagazine @tikvahmagbot
23.8K viewsedited  12:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ