#ጥቆማ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ሁለት የካሜራ ባለሞያዎች መቅጠር እንደሚፈልግ ገልጿል። ደሞዝ 15,014 ብር ሲሆን የትምህርት አይነት በቪድዮና በቪድዮ ፎቶግራፍ ወይም በስነ ጥበብ ትምህርት /ግራፊክስ አርት ፤ ቅጥሩ ኮንትራት ነው። (ተጨማሪ ከላይ አንብቡ) @tikvahethiopia 22.3K views09:16