Get Mystery Box with random crypto!

ATC NEWS

የቴሌግራም ቻናል አርማ atc_news — ATC NEWS
ርዕሶች ከሰርጥ:
Dambidollouniversity
Dv
Scamalert
Fastmereja
የሰርጥ አድራሻ: @atc_news
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 116.34K
የሰርጥ መግለጫ

#ADDIS_ABABA : ETHIOPIA
ለመልዕክት 👇🏻
@mujaabot
For Advertisement👇🏿
@atcads

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2024-04-15 19:20:40
በሁለቱም ቅርንጫፎቻችን (ሜክሲኮና መገናኛ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች ከሁሉም ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

Graphics Design
Interior Design
Digital Marketing
Adobe photoshop
Website Design
Programming Language
Video Editing
Database
Basic Computer
Accounting Softwares (Peachtree/ Queeck books)
Engineering Softwares (Autocad,Etabs, Civil 3d,Reviet, solid work, bill of quantity, software engineering courses)
SPSS & STATA
MS-Project
  Foreign (English, Arebic, German, Chinese, French, Italy, swedish, Norway, Spanish, Turkish..) & Local (Amharic, Oromiffa, Tigrigna, Geez..) Languages

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

አድራሻ:-1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)
            2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን ሊፍት(ትንሹ ኬኬር)

0910317675/0991929303/0991929304
@Top_trainings

Join our telegram channel
https://t.me/topinstitutes
12.9K viewsMuJa. M, 16:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 15:53:04
የትምህርት ማስረጃዎችን የማጥራት ሥራ በክልሎች ደረጃ ተግባራዊ ሊደረግ ነው፡፡

በፌደራል ተቋማት ላይ የተጀመረው ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎችን የመመርመር ሥራ በክልሎች ደረጃ እንደሚጀመርም የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ም/ዋ/ዳይሬክተር ቢኒያም ሔሮ ለአሐዱ ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡

ማስረጃዎችን የመመርመር ሥራው በጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ እንደሚመራ ም/ዋ/ዳይሬክተሩ ገልፀዋል፡፡

በቀጣይ የትምህርት ማስረጃዎችን በዲጂታል አማራጭ ብቻ ለመስጠት ሙከራ እየተደረገ እንደሆነም ኃላፊው አብራርተዋል፡፡

ማስረጃዎችን በመፈተሽና በማረጋገጥ የህግ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ እየተሠራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡ #AhaduFM

ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
14.8K viewsMuJa. M, 12:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 19:51:05
#MizanTepiUniversity

ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ አዲስ አመራር ተመድቦለታል።

ዋቆ ገዳ (ዶ/ር) የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሆነው በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበዋል።

ተረፈ ጌታቸው (ዶ/ር) ተጠባባቂ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳንት፣ ግርማ ጥላሁን (ዶ/ር) ተጠባባቂ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት እንዲሁም ይደግ ማሞ ተጠባባቂ የአስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ እና የቢዝነስ ልማት ም/ፕሬዝዳንት ሆነው መመደባቸው ተገልጿል።

አዲስ የተመደቡት አመራሮች ለአንድ ዓመት ተቋሙን እየመሩ እንደሚቆዩና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ምልመላ መመሪያ መሠረት ወደፊት በሚወጣ የውድድር ማስታወቂያ የቋሚ አመራሮች ምርጫ ይደረጋል ተብሏል።

ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
17.0K viewsMuJa. M, 16:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 19:50:39
በሁለቱም ቅርንጫፎቻችን (ሜክሲኮና መገናኛ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች ከሁሉም ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

Graphics Design
Interior Design
Digital Marketing
Adobe photoshop
Website Design
Programming Language
Video Editing
Database
Basic Computer
Accounting Softwares (Peachtree/ Queeck books)
Engineering Softwares (Autocad,Etabs, Civil 3d,Reviet, solid work, bill of quantity, software engineering courses)
SPSS & STATA
MS-Project
  Foreign (English, Arebic, German, Chinese, French, Italy, swedish, Norway, Spanish, Turkish..) & Local (Amharic, Oromiffa, Tigrigna, Geez..) Languages

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

አድራሻ:-1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)
            2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ ሁለተኛዉን ሊፍት(ትንሹ ኬኬር)

0910317675/0991929303/0991929304
@Top_trainings

Join our telegram channel
https://t.me/topinstitutes
14.3K viewsMuJa. M, 16:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 19:11:48
Logo Design
T-shirt Design
Business Card Design

Flyer Design
Website Design
Banner Design
Postcard Design
Menu Design
And others...

እንዲሰራሎት:
1. በመጀመሪያ ቻናላችንን @smartethiopiaETH JOIN ማድረግ!
2. በመቀጠል @smart_ethio በዚህ Account  ያዋሩን!

SMART ETHIOPIA:
@smartethiopiaETH
13.6K viewsMuJa. M, 16:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 17:07:24
ባለ ዘርፈ ብዙ ባለሙያ የJimma University ተመራቂ ተማሪ።

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሚያዝያ 05/2016 ዓ.ም ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል ባለ ዘርፈ ብዙ ባለሙያው ተመራቂ
ዶ/ር በዛብህ ብርሃኑ ይገኝበታል ።

ከመደበኛ ትምህርቱ ጎን ለጎንም ስነ-ፅሁፍ የሚወደው ተማሪው መፅሐፍትን ማሳተምና የቴሌቪዥን ድራማዎች ላይ በመፃፍ በሃገር አቀፍ ደረጃ ትልቅ እውቅና አግኝቷል።

ምንም እንኳን የሜዲካል ትምህርት በባህሪው ጊዜ የሚፈልግ ቢሆንም በቅርቡ የሚያሳትመውን ጨምሮ አራት መፅሐፍትን ሲፅፍና ከ6 በላይ ሲትኮም ድርሰቶችን ሲከትብ በትምህርቱ ላይ ተፅዕኖ እንዳልፈጠረበት ተመራቂው ይናገራል።

በጥርስ ህክምና የዶክተሬት ተመራቂው በዛብህ ብርሃኑ በሀገራችን በተለያዩ ቴሌቪዥን የሚተላለፉ ተከታታይ ድራማዎች ላይ በደራሲነት ተሳትፏል ፣ በርካታ ሲትኮሞችንም በመፃፍ Mr. sitcom የሚል ስም አግኝቷል።

በደራሲነት ከተሳተፈባቸው ስራዎች መካከል ዘጠነኛው ሺ ከ35 ክፍል በላይ ፤ መስሪያ ቤት ፣ ሳሎኑ ፣ ዶክተሮቹ ፣ ፊሽካዎቹና አንድ ላይ የተሰኙ ድራማዎች ላይ በደራሲነትና በዳይሬክተርነት ተሳትፏል። በርካታ የቴሌቪዥን እና የራዲዮ ማስታወቂያ አዘጋጅቷል።

ደራሲ ዶ/ር በዛብህ ብርሃኑ የአፍ ጤና አጠባበቅ ለልጆች እና ለወላጆች የሚል መማሪያ መፅሐፍ አዘጋጅቶ ያጠናቀቀ ሲሆን መፅሃፉ በቅርቡ ለህትመት እንደሚበቃ ተናግሯል።

ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲ ሲወጡ ከትምህርታቸው ጎን በማወቅ ጊዜያቸውን በአግባቡ ተጠቅመው ተሰጧቸውን በመፈለግ ማውጣትና ማሳየት አለባቸው ብሏል።

(መረጃው የጅማ ዩኒቨርስቲ ነው )

ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
16.1K viewsMuJa. M, edited  14:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 00:19:00
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች ኦሬንቴሽን ተሰጠ
**********

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለአዲስ ገቢ ፍሬሽ ማን እና ሪሚዲያል ተማሪዎች ሚያዝያ 5/2016 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲዉ አራቱም ግቢዎች ኦሬንቴሽን ተሰጥቷል፡፡
የዚህ መርሀ ግብር ዋና አላማ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው የሚሰጡ አገልግሎቶችን አዉቀዉ እና ተረድተዉ እንዲንቀሳቀሱ እና ችግር በሚያጋጥም ጊዜ ተማሪዎች እንዴት በሥነልቡና መረጋጋት እንዳለባቸዉ ለማስገንዘብ አላማ ያደረገ ነዉ፡፡
በመርሃ ግብሩ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ም/ፕረዚዳንት አቶ ልጃአለም ጋሻዉ ቁልፍ ንግግሮችን ያደረጉ ሲሆን ተማሪዎች መብትና ግዴታቸዉን አዉቀዉ፤ተረጋግተዉ እና ተከባብረዉ የመጡበትን አላማ አሳክተዉ መሄድ እንደሚገባ በንግግራቸዉ ገልጸዋል፡፡
በፕሮግራሙ በአራቱም ግቢወች 5000(አምስት ሺህ) ተማሪዎች የተሳተፉ ሲሆን የስነልቡና እና የአገልግሎት አሰጣጥ ሥልጠናዎችን ከወሰዱ በኋላ የተለያዪ ግንዛቤ ጥያቂዎችን አንስተዋል በመድረክ በኩልም ምላሽና አስተያየት ተሰጥቶ የዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን ባደረጉት የመዝጊያ ንግግር መርሃ ግብሩ ተጠናቃል፡፡


ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
15.3K viewsMuJa. M, 21:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 20:28:23
በዲላ ከተማ ንፋስ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ የሁለት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ሁለት ሰዎች ተጎዱ

በዛሬዉ እለት በዲላ ከተማ ከባድ የተባለ ዝናብ መጣሉን ዳጉ ጆርናል ሰምቷል። በጌዴኦ ዞን በዲላ ከተማ ንፋስ ቀላቅሎ የጣለው ከባድ ዝናብ ለሰው ህይወት መጥፋት ምክንያትም ሆኗል።

አደጋው የተከሰተው ዝናብ ተጠልለው ባሉት ልጆች ላይ በግንባታ ላይ ያለ አጥር ተደርምሶ ሲሆን በዚህም የ 2 ሰዉ ህይወት ስያልፍ በ 2 ሰዉ ደግሞ ከባድ ጉዳት ማድረሱን ነዉ የዲላ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ምክትል እንስፔክተር እድገት ህርባዬ መናገራቸውን ዳጉ ጆርናል የሰማዉ።

ከዚህም በተጨማሪ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ኢንስፔክተር እድገት ህርባዬ መናገራቸውን ዳጉ ጆርናል የደረሰዉ መረጃ ያመላክታል።

#ዳጉ_ጆርናል
ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
15.9K viewsMuJa. M, 17:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 18:05:19
ሦስት ዋንጫና ሁለት የወርቅ ሜዳልያ የግሏ ያደረገችው የማዕረግ ተመራቂ


የኋላሸት ታለው ትባላለች። በዛሬው ዕለት የዳግማዊ ምኒልክ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ካስመረቃቸው ተማሪዎች አንዷ ናት።ከፔዲያትሪክ ነርሲንግ ትምህርት ክፍል 4.00 አጠቃላይ ውጤት በማስመዝገብ ተመርቃለች።

ዳግማዊ ምኒልክ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የጤና መስኮች በጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 300 ተማሪዎች አስመርቋል።

አዲስ አበባ ተወልዳ ያደገችው የኋላሸት፣ ከልጅነቷ ጀምሮ ለትምህርት ልዩ ፍቅር እንደነበራት ትናገራለች። ከዓመታት በፊት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ወስዳለች የጠበቀችውን ውጤት ባለማስመዝገቧ ኮሌጅ ገብታ ነርሲንግ በዲፕሎማ ተመርቃለች።

ህልሟ ሩቅ የሆነው የኋላሸት ዳግማዊ ምኒልክ ህክምናና ጤና ሳይንስ ገብታ በእጅግ ከፍተኛ ማዕረግ ለመመረቅ በቅታለች።ባስመዘገበችው ውጤትም ሦስት ዋንጫዎችና ሁለት የወርቅ ሜዳልያዎችን የግሏ ማድረግ ችላለች።

ያስመዘገበችው ውጤት ለዓመታት የደከመችበት በመሆኑ መደሰቷን ጠቅሳ፤ በሙያዋ ሀገሯን በቅንነት ለማገልገል ዝግጁ መሆኗን ገልጻለች።

ፍላጎት ጥረት ከታክለበት የማይሳካ ነገር የለም የምትለው ተመራቂዋ፤ በተለይ ሴቶች ለሚያጋጥማቸው ፈተና ሳይበገሩ ለስኬት መብቃት እንደሚችሉ መልእክቷን አስተላልፋለች።

(ኢ ፕ ድ)
ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
15.0K viewsMuJa. M, 15:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-11 20:38:35
#KotebeUniversityofEducation

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በዲፕሎማ በቀን መርሐ ግብር ተመላላሽ ተማሪዎችን በክፍያ ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለሆነም ከታች በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች ከሚያዝያ 04 እስከ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በዋናው ሬጅስትራር በመቅረብ ማመልከት መሆኑን እንገልፃለን፡፡ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ለማመልከት የሚያስፈልጉ መስፈርትና መረጃዎች

ለዲፕሎማ

፨በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለተፈተኑ

የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች
➢ ለወንድ 245ና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው፤ ➢ ለሴት 224ና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው፤

የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች

➢ለወንድ 208 ና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው፡ ➢ለሴት 190 ና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው፡

[ተጨማሪ መስፈርቶችን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ]

ለጥቆማ @atc_newsbot
https://t.me/atc_news
15.8K viewsMuJa. M, 17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ