1445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ረቡዕ ሚያዚያ 2/2016 እንደሚሆን ተረጋግጧል የሸዋል ወር አዲስ ጨረቃ ባለመታየቷ የኢድ አልፊጥር በዓል የፊታችን እሮብ ሚያዝያ 2 መሆኑ ተገልፆል:: ነገ ማክሰኞ ሚያዝያ 1 የረመዳን የመጨረሻው 30ኛ ቀን ሆኗል። ለጥቆማ @atc_newsbot https://t.me/atc_news 20.3K viewsMuJa. M, 15:17