የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ በተገለጸው መሰረት የሚፈጸም ሲሆን በዚህ መሰረት ተገቢዉን ቅድመ ዝግጅት እንድታከናውኑ እናሳስባለን፡፡ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 12-14 የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 04-05 ለጥቆማ @atc_newsbot https://t.me/atc_news 19.5K viewsMuJa. M, 14:49