Get Mystery Box with random crypto!

ኢትዮ መረጃ - NEWS

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_mereja_news — ኢትዮ መረጃ - NEWS
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_mereja_news — ኢትዮ መረጃ - NEWS
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_mereja_news
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 58.43K
የሰርጥ መግለጫ

ኢትዮጵያን መውደድ ባትችል አትጥላት
ማክበር ባትችል አታዋርዳት
ማራመድ ባትችል አታዘግያት
መጠበቅ ባትችል አትበትናት።
ይህን በማድረግ ታሪክ ባትሠራም ታሪክ አታበላሽም።

ለአስታየት @ethio_merjabot
@biruke_promotion

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2023-06-11 14:11:56
በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርእሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራ ልዑክ ባሕር ዳር ገባ።

ልዑኩ በባሕር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) እና የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች አቀባበል አድርገውለታል።

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳድር ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ እና ልዑካቸው በቆይታቸው ከርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) እና ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኅላፊዎች ጋር  በሁለቱ ክልሎች የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል። (ምንጭ፦አሚኮ)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
10.9K viewsedited  11:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 09:22:02 አዲስ አበባ

በአዲስ አበባ ከተማ ትናንት ሰኔ 3/2015 ከሰዓት በኋላ 10:06  በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ሀይሌ ጋርመንት አካባቢ በሚገኝ  ኢትዮ አታልስ በሚባል መስታወት ፋብሪካ ላይ በደረሰ አደጋ የአንድ ሰዉ ህይወት ሲያልፍ አንድ ሰዉ ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ተናግረዋል ።

አደጋዉ የደረሰዉ በመስታዉት ፋብሪካዉ መጋዘን ዉስጥ ተከማችቶ የነበረዉ መጠኑ ሰባት ኮንቴኔር የሚያህልና ለሽያጭ የተዘጋጀ መስታወት በመደርመሱ ነዉ።

ህይወቱ ያለፈዉ የ52 ዓመት ሰዉና ጉዳት የደረሰበት 25 ዓመት ሰዉ የፋብሪካዉ ሰራተኞች ሲሆኑ አደጋዉ በደረሰበት ወቅት በመጋዘኑ ዉስጥ በስራ ላይ እንደነበሩ ተጠቁሟል።

በአደጋው ሰፍራ የተገኙት የኮሚሽኑ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች የተደረመሰዉን ከፍተኛ መጠን ያለዉ መስታወት በማንሳት ጉዳት የደረሰበትን ተጎጂዎች ወደ ሆስፒታል ያደረሱ ሲሆን ህይወቱ ያለፈዉን ሰዉ አስከሬን ከፍርስራሹ ዉስጥ አዉጥተዉ ለፖሊስ አስረክበዋል።

አደጋውን ለመቆጣጠር አራት ሰዓት ፈጅቷል ሲሉ አቶ ንጋቱ ማሞ ጨምረው መናገራቸውን ብስራት ሬዲዮ ዘግቧል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
11.7K viewsedited  06:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 20:07:35
የምሽቱ በጎ ዜና

በትግራይ ክልል ከሚገኙ አባቶች ጋር ውይይት ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን ቅዱስ ሲኖዶስ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በግንቦት ወር 2015 ዓ.ም ባካሔደው የርክበ ካህናትጉባኤ በትግራይ ክልል ከሚገኙ አባቶች ጋር የሚደረገው ውይይት ቀደም ሲል በቋሚ ሲኖዶስ በተሰየመው የልዑካን ቡድን አማካኝነት በአስቸኳይ እንዲቀጥል መወሰኑ ይታወሳል።

በዚህም መሰረት የጠቅላይ ቤተክህነት ልዑካን ቡድን ውይይቱን ውጤታማ ለማድረግ ይቻል ዘንድ እስከ አሁን ያከናወናቸውን ተግባራትና ወደፊት ውይይቱን ስኬታማ በሆነ መንገድ ማካሔድ በሚችልበት ሁኔታ ዙሪያ ሰኞ ሰኔ 5 ቀን 2015ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ይፋዊ መግለጫ ይሰጣል።መግለጫውን ተከትሎም ጉዳዩ በቀኖና ቤተክርስቲያን መሰረት የመጨረሻ እልባት እንዲያገኝ በፍጥነት ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በመግባት በሒደቱ የሚመዘገቡ ለውጦችን ሁሉ በመገናኛ ብዙሃን የሚያሳውቅ ይሆናል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
12.8K viewsedited  17:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 19:40:35
ሸዋሮቢት

በሸዋሮቢት ከተማ የሰዓት እላፊ ገደብ ተጣለ

የሸዋሮቢት ከተማ ጊዜያዊ ኮማንድ ፖስት የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሉን አስታውቋል፡፡

ጊዜያዊ ኮማንድ ፖስቱ በሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር እና በአካባቢዋ የሚተገበሩ የክልከላ ውሳኔዎች ማስተላለፉን ዛሬ ባወጣው መግለጫው አስታውቋል።

በዚህም መሰረት፡-

1) መጠጥ ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰዓት

2) እግረኛ እስከ ምሽቱ 5 ሰዓት

3) ባጃጅና ሞተር ሳይክል እስከ ምሽት 1 ሠዓት ድረስ ብቻ መንቀሳቀስ የሚችሉ መሆኑን ጊዜያዊ ኮማንድ ፖስቱ አስታውቋል።

የከተማዋ ኮማንድ ፖስት፤ በከተማዋ ይበልጥ ሰላምና መረጋጋት እንዲፈጠር የተጣሉ ክልከላዎችን በማክበርና በማስከበር ኹሉም የኅብረተሰብ ክፍል በሀላፊነት በመንቀሳቀስ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ በመግለጫው አሳስቧል፡፡
 
@sheger_press
@sheger_press
13.7K views16:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 13:00:44
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለ2016 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት የበጀት አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ!!

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 21ኛ መደበኛ ስብሰባ የ2016 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ የበጀት አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።

የፌዴራል መንግስት የ2016 በጀት በአስር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ የተቀመጡ ግቦችን ታሳቢ በማድረግ፣ የሀገር ደህንነት ከማስጠበቅ፣ በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ ችግሮች ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጐችን ከመርዳት፣ በህግ ማስከበር ዘመቻው የወደሙ መሰረተ ልማቶች መልሶ ከማቋቋም፣ በቀጣይ ሊኖር የሚችለውን የማህበራዊና የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን አቅጣጫዎችና ዓላማዎች ከማሳካት አኳያ የተቃኘ ሲሆን የ2016- 2020 የመካከለኛ ዘመን የማክሮ ኢኮኖሚና የፊሲካል ማዕቀፍን መሠረት በማድረግ ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው፡፡

በዚሁ መሰረትም ለፌደራል መንግስት መደበኛ ወጪዎች ብር 369.6 ቢሊየን፣ ለካፒታል ወጪዎች ብር 203.9 ቢሊየን፣ ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ ብር 214.07 ቢሊየን፣ ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ድጋፍ ብር 14 ቢሊየን በጠቅላላው ብር 801.65 ቢሊየን ሆኖ ለምክር ቤቱ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በቀረበው የፌዴራል መንግሥት የ2016 በጀት ረቂቅ አዋጅ ላይ በስፋት ከተወያየ በኋላ ግብዓቶችን በማከል ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
1.0K viewsedited  10:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 10:16:08
"የተፈፀመው ጭፍጨፋ ዓለምአቀፋዊ ወንጀል ነው!
*
በደብረ ኤልያስ አጼ መልክአ ሥላሴ ገዳም ባሉ ገዳማውያን መነኮሳት፣ ገዳሙ የሚያሳድጋቸው ሕፃናት እና መንፈሳዊ ፈውስን ፈልገው በገዳሙ በነበሩ ፀበልተኞች ላይ የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች የፈፀሙትን ከሕግ ውጭ የሆነ ጭካኔ የተሞላበት ግድያ በጽኑ አወግዛለሁ።

ራሱን «የጋራ የፀጥታ ግብረ ኃይል» እያለ የሚጠራው ቡድን የኢፌዴሪ ሕገመንግስትንና ኢትዮጵያ የፈረመቻቸውን ዓለምአቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎች በሚገረስስ መልኩ ባልተመጣጠነ፣ ያለ ልዩነት፣ ጭካኔ በተሞላበት አኳኋን እና ከሕግ ውጭ የፈፀማቸው ግድያዎች የ«ማንነት ተኮር ጅምላ ጭፍጨፋ» እና «ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት» ተብሎ የሚወሰድ ነው።

መላው ኢትዮጵያውያን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሰብአዊ መብት ተቋማት፣ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡና ሚዲያዎች ይህንን አስነዋሪ ድርጊት በጽኑ እንድታወግዙትና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ጫና ታደርጉ ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለሁ።"

የህ/ተ/ም/ቤት አባል የተከበሩ አቶ ክርስቲያን ታደለ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
3.6K views07:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 09:20:09
በደብረ ኤልያስ ሁለት ገዳማት ከጥር ወር ጀምሮ ንጹሃን መገደላቸውን ኢሰመጉ አስታወቀ!

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ግንቦት 28፤ 2015 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ የሦስት ክልሎችን ወቅታዊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሁኔታ አሳውቋል። 

በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤልያስ ወረዳ በሁለት ገዳማት "በአካባቢዉ የታጠቀ ቡድን እየሰለጠነ ነዉ" በሚል ከጥር 22፤ 2015 ዓ.ም. ጀምሮ በነበረ ግጭት በንጹሃን ላይ ግድያና የአካል ጉዳት መድረሱን ገልጿል።

በብሄረ ብጹዓን አጼ መልክዓ ስላሴ እና ተክለ ኃይማኖት ገዳማት ከግንቦት 18፤ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ከፍተኛ የሆነ የከባድ መሳሪያ ተኩስ መከፈቱን አስታውቋል። በዚህም የአካባቢዉ አርሶ አደሮች በሰላም የግብርና ስራቸዉን ለመስራት እንደተቸገሩ እና የገዳማቱ መናኝ መነኩሴዎችም ላይ የተለያዩ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን ገልጿል።እንዲሁም ግጭቱን በሸሹ ሰዎች ላይ "ተምቻ" በተባለ ወንዝ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ እየሆኑ ነው ሲል ኢሰመጉ ከአካባቢው አሰባሰብኩ ካለው መረጃዎች ተረድቻለሁ ብሏል።

መንግስት ከቀናት በፊት በሰጠው መግለጫ በአካባቢው መሸጉ ያላችው ኃይሎች ትጥቅ ትግል ለማድግ ሲንቀሳቀሱ እርምጃ ወስጃለሁ ብሏል።ከአምስት የጸጥታና ደህንነት ተቋማት የተውጣጣው ግብረ ኃይል "በእስክንድር ነጋ" ይመራል ያለው ቡድን "መንግስትን ለመጣል" እቅድ እንዳለው ገልጿል። ተወሰደ በተባለው እርምጃም 200 ታጣቂዎች መገደላቸውን ተናግሯል።

የታጣቂ ቡድኑን መሪና ግብረአበሮች እያሳደደ መሆኑን የገለጸው መንግስት፤ ስለ ንጹሃን ጉዳት ያለው ነገር የለም። የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የፌደራሉ መንግስት ወደ አማራ ክልል ያሰገባውን ሰራዊት እንዲያስወጣ ጠይቋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
4.1K viewsedited  06:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 09:19:04
Safaricom Ethiopia Vacancy 2023
---—----------------------------     
እንኳን ደስ አላችሁ ለመላው ለስራ ፈላጊ ኢትዮጲያዊያን!

ሳፋሪኮም ሙሉ በሙሉ ስራ ለመጀመር ዝግጅቱን አጠናቆ የሰው ሀይል በመቅጠር ላይ ይገኛል

ከ 12,000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት  እና በልምድ

Number of Positions: 12,000+     positions 0 EXP and with Exp

የትምህርት ደረጃ: በሁሉም የትምህርት ደረጃ
የትምህርት አይነት: በተለያዩ ዲፓርትመንቶች
ቦታ: በሁሉም የኢትዮጲያ ከተማዎች
የስራ ልምድ: በ 0 ዓመትና በልምድ
የቅጥር ሁኔታ: በቋሚ ቅጥር
ብዛት: ከ12,000+ በላይ
ደሞዝ:  ማራኪ

ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

Apply Now
                                 
http://addiszemenvacancy.com/2023/05/02/safaricom-vacancy-2023-6


--------Follow Our Website--------
                     
         https://addiszemenvacancy.com

--------Join Our Telegram---------
                    
    https://t.me/Addis_Zemen_Vacancy
3.6K views06:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 09:18:52
መርጌታ ደረሰ የባህል መድህኒት
ጥበብ ይፈልጋሉ:

የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ
በታች ተዘርዝረዋል

1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
35 ለኤች አይ ቪ አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው የተጋቡ ካሉ አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት
36 ለኪንታሮት መድሀኒት ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል

ከታች ባለው አድራሻችንይደውሉ 
          0968320296
           0968320296
አልያም በቴሌግራም አካውንታችን

       ያግኙንhttps://t.me/derese68
3.4K views06:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 07:42:07
Show you how to earn 2.000.000$ in crypto!

Is this actually true? Your guesses are good, but the only people who know the truth are insiders like Lui. Being knowledgeable is the only way for building wealth in crypto, and the key to the knowledge is following the right people.

This is the first time such information is shared publicly. You can get it in a matter of minutes, just click the join button:

https://t.me/+vW5427QXeyhkZGU1
4.2K views04:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ