Get Mystery Box with random crypto!

Addis Ababa Education Bureau

የሰርጥ አድራሻ: @wwwaddisababaeducationbureau
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 106.22K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2024-01-18 16:51:09 መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
15.9K viewsAbebe Chernet, 13:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-18 16:51:01
በ2017 የትምህርት ዘመን በተማሪዎች የደንብ ልብስ ዝግጅት ጥራት ማረጋገጫ ዝርዝርን/Specification/ አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ።

(ቀን ጥር 9/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2017 የትምህርት ዘመን በተማሪዎች የደንብ ልብስ ዝግጅት የጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ዝርዝር ላይ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄዳል፡፡

በውይይቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ ወንድሙ ኡመር ፣ የአዲስ አበባ ምገባ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሽታዩ መሀመድ ፣ ፋይናንስ ቢሮ ፣ የመንግስት ግዢ ኤጀንሲ ፣ ምገባ ኤጀንሲ፣ ጨርቃጨርቅ ኢንስቲትዩት ፣ ቴክኒክና ሙያ ፣ አምራች ድርጅቶች እንዲሁም ጉዳዩ የሚመለከታቸው ሌሎች አካላት ተሳታፊ ሆነዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ለ2017 የትምህርት ዘመን የሚዘጋጀውን የተማሪዎች የደንብ ልብስ በተሻለ የጥራት ደረጃ ለማዘጋጀት በተዘጋጀው የጥራት ማረጋገጫ ዝርዝር (specification) ላይ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት ለማድረግ መድረኩ መጠራቱን በመጥቀስ በቀጣይ ውጤታማ ስራ ለመስራት ውይይቱ ፋይዳው የጎላ ነው ብለዋል፡፡
15.5K viewsAbebe Chernet, 13:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-18 16:36:08
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች የህሊና ጸሎት አደረጉ፡፡

(ቀን ጥር 9/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች የቢሮ ባልደረባ በነበሩት በወ/ሮ ቅድስት ከበደ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽ ፈጣሪ ነፍሳን በአጸደ ገነት እንዲያኖር የህሊና ጸሎት አድርገዋል፡፡


መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
15.4K viewsAbebe Chernet, 13:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-18 13:52:07
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር "የስፖርት ልማት ለትምህርት ጥራት!" በሚል ርዕስ ለርዕሰ መምህራን ስልጠና ሰጠ።

(ቀን ጥር 9/2016 ዓ.ም)

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር "የስፖርት ልማት ለትምህርት ጥራት!" በሚል ርዕስ ለርዕሰ መምህራን ስልጠና ሰጥቷል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ታጋይቱ አባቡ ስልጠናው ለርዕሰ መምህራን የተዘጋጀው የስፖርታዊ እንቅስቃሴን በየትምህት ቤቶቻችሁ በይበልጥ ለማጠናከር እንዲሁም ተማሪዎች በስፖርታዊ ውድድር ውስጥ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ እንዲችሉ ታስቦ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

በስልጠና መድረኩ ላይ የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የእስፓርት ትምህርት ስልጠና ዳይሬክተር አቶ ጎሳዬ አለማየሁ የስልጠናው ዋና አላማ ተተኪ ስፖርተኞችን በብዛትና በጥራት ማፍራት ነው ያሉ ሲሆን ርዕሰ መምህራን በየትምህት ቤቶቻቸው ለተማሪዎች የስፖርታዊ ማዘወተሪያ ቦታዎችን እንዲያመቻቹም ተናግረዋል።



ስልጠናው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር በሆኑት በዶ/ር ዘሩ በቀለ እየተሰጠ ይገኛል፡፡


መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
12.8K viewsAbebe Chernet, 10:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-17 17:08:36
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐበሊክ ሰርቨስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የሪፎርም ክትትል እና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት የትምህርት ቢሮን የ2016 በጀት ዓመት የስድስት ወራት አቅድ አፈፃፀም ምዘና አካሄደ።

(ቀን ጥር 8/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐበሊክ ሰርቨስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የማስፈፀም አቅም ግንባታ ዘርፍ የሪፎርም ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በመገኘት የቢሮዉን የመጀመሪያ ስድስት ወራት የተቋማት ሪፎርም የአገልግለት አስጣጥና አሰራር ውጤታማነትን ምዘና አካሄዳል፡፡


ምዘናውም በስምንት ዋና ዋና የምዘና ነጥቦች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ሲሆን እነዚህም በየደረጃው የሚገኘው አመራር የተሰጠውን ተልእኮ እና ሀላፊነት የማስተባበርና የመምራት ብቃት፣ የተቋሙ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት፣ የሰራተኛ ተሳትፎና ምቹ የሥራ ከባቢ ከመፍጠር አንፃር፣ የተገልጋይ እና የባለድርሻ አካላት አጋርነት የትኩረት መስክ ፣ የግልፀኝነትን ተጠያቂነት ስርዓት ፣ ተቋማዊ መማማር እና አቅምን ከማጎልበት ረገድ የተካሄደበት መንገድ፣ የፈፃሚ ውጤታማነት ያለበት ደረጃ እና ተቋማዊ ውጤታማነት ዙሪያ ትኩረት በማድረግ የአገልግሎት አሰጣጡ ያለበትን ደረጃን በመመዘን እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ ምዘናው ተካሄዳል፡፡



መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
16.4K viewsAbebe Chernet, 14:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-15 15:38:26
ማስታወቂያ!

(ቀን ጥር 6/2016 ዓ.ም)


ስም ዝርዝር ለማየት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ

https://aacaebc.wordpress.com/2024/01/15/%e1%88%9b%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%8b%88%e1%89%82%e1%8b%ab-4/



መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
14.6K viewsAbebe Chernet, 12:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-15 12:57:48 የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ባከናወናቸው ተግባራት ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸው የቢሮው ሰራተኞችም ሆኑ ባለድርሻ አካላት በቀረቡት ሪፖርቶች ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ፈጥረው በቀጣይ የተሻለ ስራ ለመስራት ዝግጁ መሆን እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።


ከዚህ ጋርም ተያይዞ መጪውን የከተራና የጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ከሰራተኛው የሚጠበቁ ተግባራትና ኃላፊነቶች ዙሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጽህፈት ቤት ኃላፊ በአቶ ሲሳይ እንዳለ የመወያያ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተካሄዳል፡፡


መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
14.5K viewsAbebe Chernet, edited  09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-15 12:57:39
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የተቋሙን የ2016 የትምህርት ዘመን የ6 ወራት እቅድ አፈጻጸም የቢሮው ሰራተኞች በተገኙበት ገመገመ።

(ቀን ጥር 6/2016 ዓ.ም) ሪፖርቱ ቀደም ሲል በቢሮው የማኔጅመንትና የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የተገመገመ ሲሆን በዛሬው መርሀ-ግብር የ2016 የትምህርት ዘመን የግማሽ አመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በቢሮው የእቅድ በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በአቶ ጌታሁን ለማ እንዲሁም ከተለያዩ ተቋማት ጋር በጋራ የተከናወኑ ቅንጅታዊ ስራዎች አፈጻጸም ሪፖርት፣ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን እና ብልሹ አሰራሮችን ለመቅረፍ የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት በሪፎርምና የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በአቶ ዳዊት ከበደ ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል።


በ2016 የትምህርት ዘመን በ6 ወራት ውስጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት ልማት ስራው ውጤታማ እንዲሆን በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን እና ቢሮው ላስመዘገበው ውጤት የሁሉም ሰራተኞች አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የቢሮ ኃላፊ አማካሪ ወይዘሮ አበበች ነጋሽ በመርሀ-ግብሩ ባስተላለፉት መልዕክት ጠቁመው የተለዩ የመልካም አስተዳደር እና የብልሹ አሰራሮችን ለመቅረፍ የተወሰዱ የተለያዩ የመፍትሄ እርምጃዎች የተቋሙን የአገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋ እንዲሆን ማስቻሉን ገልጸዋል።


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ በበኩላቸው ቢሮው በበጀት አመቱ ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ
13.0K viewsAbebe Chernet, 09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-14 14:48:26
ለሬዲዮ ትምህርት ተጠሪ መምህራን በሬዲዮ ትምህርት አተገባበርና በአዲሱ የሬዲዮ ትምህርት የመምህር መምሪያ ላይ ስልጠና ተሰጠ።


(ቀን ጥር 5/2016 ዓ.ም)  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት  መዝናኛና ጥናት ዶክመንተር ፕሮግራም ቡድን ለመንግስት ትምህርት ቤት የሬዲዮ ትምህርት ተጠሪ መምህራን በሬዲዮ ትምህርት አተገባበርና በአዲሱ የሬዲዮ ትምህርት የመምህር መምሪያ ላይ ስልጠና ሰጥቷል።


የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር  ትምህርት ቢሮ የትምህርት መዝናኛና ጥናት ዶክመንተሪ ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ዐብይ ተፈራ ለመንግስት ትምህርት ቤት የሬዲዮ ትምህርት ተጠሪ መምህራን በሬዲዮ ትምህርት አተገባበርና በአዲሱ የሬዲዮ ትምህርት የመምህር መምሪያ ላይ ስልጠና ሰጠዋል።


የስልጠናው ተሳታፊዎች ላነሳቸው ጥያቄዎችና ለሰጣቸው አስተያየቶች በአቶ ዐብይ ተፈራ ምላሽና ማጠቃለያ ተሰጧል።



መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
16.2K viewsAbebe Chernet, 11:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-14 13:09:46
በአንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ሞት የተሰማንን ሀዘን እየገለጽን ቢሮው ለቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን ይመኛል።

(ቀን ጥር 5/2016 ዓ.ም) 


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
15.9K viewsAbebe Chernet, 10:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ