Get Mystery Box with random crypto!

Addis Ababa Education Bureau

የሰርጥ አድራሻ: @wwwaddisababaeducationbureau
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 106.22K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2023-12-23 14:08:53
ማስታወቂያ!/BEEKSISA!


(አዲስ አበባ ታህሳስ 13/2016 ዓ.ም)


https://aacaebc.wordpress.com/2023/12/23/%e1%88%9b%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%8b%88%e1%89%82%e1%8b%ab-beeksisa-3/




መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
22.3K views11:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-12-22 10:07:55 መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
26.4K views07:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-12-22 10:07:52
"ጽዱና ውብ ትምህርት ቤት ለተማሪዎች!" በሚል መሪ ቃል በሀምሌ 19/67 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የጽዳት ንቅናቄ ፕሮግራም ተከናወነ፡፡


(አዲስ አበባ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም) በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር ስር በሚገኘው ሀምሌ 19/67 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት "ጽዱና ውብ ትምህርት ቤት ለተማሪዎች!" በሚል መሪ ቃል የጽዳት ንቅናቄ ፕሮግራም ተከናውናል፡፡


በንቅናቄዉ ላይ የጉለሌ ክፍለ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ይከበር ስማቸው ፣ የጽዳት አስተዳደር ሀላፊ ወ/ሮ ሽቱ ሀይሉ፣ የጽዳት አምባሳደር እማማ ፊሽካ፣ የወረዳው የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሀላፊ ወ/ሮ እመቤት ፍቃዱ፣ የወረዳ አመራሮች፣ የትምህርት ቤቱ መምህራንና ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡


በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የጉለሌ ክፍለ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ይከበር ስማቸው ትምህርትቤቶችን ለተማሪዎች ምቹና ውብ በማድረግ የመማር ማስተማር ሄደቱ ስኬታማ እንዲሆን መስራት ተገቢ መሆኑን ጠቅሰው ከጽዳት ስራው ባሻገር መልሶ በመጠቀም የቆሻሻን ሀብትነት ለሌሎች ማሳየት ተገቢ መሆኑን ገልጸዋል፡፡


የጉለሌ ክፍለ ከተማ የጽዳት አምባሳደር የሆኑት እማማ ፊሽካ ጤናችን በእጃችን ነው ሲሉ የጽዳትን ወሳኝነት ገልጸው በትምህርት ቤቱ የጽዳት ስራውን የሚያስተባብሩ ሶስት ተማሪዎችን የጽዳት አምባሳደር አድርገው መርጠዋል፡፡


በእለቱ ከተጣሉ ቆሻሻዎች የተሰሩ ጌጣጌጦችና የተለያዩ ቁሳቁሶች ኤግዚሽን መቅረቡን ከጉለሌ ወረዳ ሰባት ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
23.7K views07:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-12-21 11:32:18 መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
16.7K views08:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-12-21 11:32:01
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮና የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የትምህር ጥራትን ለማረጋገጥ በጋራ በሚሰሩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡


(አዲስ አበባ ታህሳስ 11/2016 ዓ.ም) በውይይቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የቢሮ ማኔጅመንት አባላት ፣ የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽፈት ቤት ሀላፊዎች ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛዉ ገብሩ ፣ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ አድማሱ ደቻሳ ፣ የተቋሙ ማኔጅመንት አባላት ፣ የባለስልጣኑ ቅርንጫፍ ጽፈት ቤት ሀላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡



በውይይቱ ላይ በትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በእውቅና ፍቃድ እድሳት ዳይሬክተር በአቶ ያሬድ ካሳ አማካኝነት ለ564 የመንግስት ትምህርት ቤቶች እውቅና ፍቃድ ለመስጠት በ379 የመንግስት ትምህርት ቤቶች ላይ የተደረገ ምዘና ሪፖርትና የመምህራንንና የትምህርት ቤት አመራሮችን በመመዘን ብቃታቸዉን ለማረጋገጥ የሚያስችል እቅድ ቀርባል፡፡ በተጨማሪም በባለስልጣኑ የኢንስፔክሽን ዳይሬክተር በሆኑት በአቶ አንዋር ሙላቱ የ2016 ዓ.ም መንግስታዊ ያልሆኑ ትምህርት ቤቶች የድንገተኛ ሱፐርቪዥን ግኝትና የ2015 ዓ.ም የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች የክፍል ፈተና ሂደት አተገባበር ዳሰሳ ጥናት በቅደም ተከተል ቀርቦ ውይይት ተካሄዳል፡፡



ሁለቱ ተቋማት በከተማ አስተዳደሩ በቀጣይ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በጋራ የሚሰሩ መሆኑ በውይይቱ ላይ ተመላክቷል፡፡
16.3K views08:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-12-20 17:20:43
ማስታወቂያ!/BEEKSISA!


(አዲስ አበባ ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም)


https://aacaebc.wordpress.com/2023/12/20/%e1%88%9b%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%8b%88%e1%89%82%e1%8b%ab-beeksisa-2/


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
23.4K views14:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-12-19 09:54:04
የመንገድ ደህንነት ትምህርት ለተማሪዎች ተሰጠ።


(አዲስ አበባ ታህሳስ 9/2016 ዓ.ም) በልደታ ክፍለ ከተማ በወረዳ 03  ስር በሚገኘው ካራ ማራ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በመማር ላይ ለሚገኙ ተማሪዎች የመንገድ ደህንነት ትምህርት በትራፊክ ፖሊሶች ተሰጣል።


በማለዳ ጠዋት በተሰጠው በዚህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተማሪዎች  መንገድ በሚያቋርጡበት ሰሀት ማድረግ ሰለሚገባቸው የመንገድ ላይ ጥንቃቄ በቂ ግንዛቤ እንዲጨብጡ መደረጉን ከትምህርት ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።



መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
24.8K views06:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-12-19 08:25:12
የአዲስ አበባ አዳዲስ እና ውብ ገፅታዎች!

መልካም ቀን!


(አዲስ አበባ ታህሳስ 9/2016 ዓ.ም)



መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
21.3K views05:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-12-18 16:21:14 አስቀድሞ የተዘረዘሩ የህግና ደንብ መተላለፎችን በተደጋጋሚ ሲፈጽሙ የተደረሰባቸው 3ሺህ 241 የቤቲንግ እስፖርት አወራራጅ ድርጅቶች ላይ መሉ ለሙሉ የማሸግ እርምጃ የተወሰደባቸው መሆኑን የጠቀሱት የቢሮው ኃላፊ በቀጣይም ተመሳሳይ ድርጊት የሚፈጽሙ ድርጅቶች ላይ ከህብረተሰቡ የሚደርሰንን ጥቆማ ዋቢ በማድረግና ጥናትጨበማካሄድ የህግ ማስከበር ስራችንን አጠናክረን እናስቀጥላለን ብለዋል።


የህግ ማስከበር እርምጃው ቀዳሚ ዓላማ ከ21 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊ ወጣቶችን ከልዩ ልዩ የጥፋት ተግባራት መከላከል፣ የመማር ማስተማር ስራን ከአዋኪ ተግባራት የፀዳ ማድረግና ተዛማጅ የወንጀል ስርጭቶችን በዘላቂነት በመግታት የህብረተሰቡን ማህበራዊ እና ስነልቦናዊ ሰላም ማረጋገጥ ነው  ሲሉ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።




መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com    
Instagram: -  https://www.instagram.com/aacaeb/
14.8K views13:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-12-18 16:21:06
በትምህርት ቤቶች አቅራቢያ ከ200 ሜትር ራዲየስ በታች የቤትንግ ስፖርት ውርርድ በሚያጫውቱ ፣ በማጫወቻ ቦታዎች ጫት፣ ሺሻ እና አልኮል እንዲሁም ተመሳሳይ ነገሮችን በሚያስጠቅሙ አካላት ላይ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ።


(አዲስ አበባ ታህሳስ 8/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ የህግ አግባብን ተከትለው በማይሰሩ የቤቲንግ እስፖርት አጫዋች ድርጅቶች ላይ የከተማ አስተዳደሩ ስለ ወሰደው ህግን የማስከበር እርምጃ በሚመለከት በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል።


ወ/ሮ ሊዲያ በመግለጫቸው በትምህርት ቤቶች አቅራቢያ ከ200 ሜትር ራዲየስ በታች የቤትንግ እስፖርት ውርርድ ማጫወት፣ በማጫወቻ ቦታዎች ጫት፣ ሺሻ እና አልኮል እንዲሁም ተመሳሳይ ነገሮችን ማስጠቀም፤ ካለህጋዊ ፈቃድ እስፖርታዊ ውርርዱን ማካሄድ ፤ በስፍራው የሚደረጉ የእርስ በርስ ግጭቶች ፤ የቡድን ፀብ፤ ከ21 ዓመት በታች የሆኑ ተማሪዎችና ታዳጊዎችን ማወራረድን ጨምሮ የቤቲንግ ቤቶቹ የተላለፏቸው ህጎች መሆናቸውን ጠቁመው ይህም ከህብረተሰቡ ከደረሰ ጥቆማ በተጨማሪ ቢሮው ከፀጥታ አካላት ጋር በመሆን በቂ ጥናት አድርጓል ህዝቡንም አወያይቷል ብለዋል።


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የቤቲንግ እስፖርት ውርርድ የሚካሄድባቸው ስፍራዎች ልዩ ልዩ ወንጀሎች የሚፈጸሙባቸው ዋነኛ ማዕከላት እየሆኑ መምጣታቸውን ጨምሮ በህብረተሰቡ ላይ እየፈጠሩ ያሉትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በዝርዝር ከሚመለከታቸው የፀጥታ ተቋማት ጋር በጥናት በመለየት የተቀናጀ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ወ/ሮ ሊዲያ በመግለጫቸው ወቅት አስታውቀዋል።
13.7K views13:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ