የመንገድ ደህንነት ትምህርት ለተማሪዎች ተሰጠ። (አዲስ አበባ ታህሳስ 9/2016 ዓ.ም) በልደታ ክፍለ ከተማ በወረዳ 03 ስር በሚገኘው ካራ ማራ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በመማር ላይ ለሚገኙ ተማሪዎች የመንገድ ደህንነት ትምህርት በትራፊክ ፖሊሶች ተሰጣል። በማለዳ ጠዋት በተሰጠው በዚህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተማሪዎች መንገድ በሚያቋርጡበት ሰሀት ማድረግ ሰለሚገባቸው የመንገድ ላይ ጥንቃቄ በቂ ግንዛቤ እንዲጨብጡ መደረጉን ከትምህርት ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያሳያል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 24.8K views06:54