Get Mystery Box with random crypto!

በኢትዮጵያ ስብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ክፍል ዳይሬክተር ዶክተር መቅደስ ታደ | Addis Ababa Education Bureau

በኢትዮጵያ ስብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ክፍል ዳይሬክተር ዶክተር መቅደስ ታደለ በበኩላቸው የምስለ ችሎት ውድድሩ ዘንድሮ ለአራተኛ ጊዜ የሽግግር ፍትህና የሰብአዊ መብት ጉዳዮችን መሰረት አድርጎ መካሄዱን ጠቁመው ውድድሩ ተማሪዎች ከሰብአዊ መብቶች ጋር በተገናኘ እውቀታቸውን  እንዲያዳብሩ የሚያስችል መርሀ ግብር መሆኑንም አስረድተዋል።


በውድድሩ የእቴጌ መነን የልጃገረዶች አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆኑት ተማሪ ሩት ተስፋዬ እና ተማሪ ስምረት ግርማ አሸንፈው በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄደው የምስለ ችሎት ውድድር አዲስ አበባን ወክለው ተሳታፊ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።



መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et 
Email;- aacaebc@gmail.com    
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/