የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች የህሊና ጸሎት አደረጉ፡፡ (ቀን ጥር 9/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች የቢሮ ባልደረባ በነበሩት በወ/ሮ ቅድስት ከበደ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽ ፈጣሪ ነፍሳን በአጸደ ገነት እንዲያኖር የህሊና ጸሎት አድርገዋል፡፡ መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 15.4K viewsAbebe Chernet, 13:36