የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ባከናወናቸው ተግባራት ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸው የቢሮው ሰራተኞችም ሆኑ ባለድርሻ አካላት በቀረቡት ሪፖርቶች ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ፈጥረው በቀጣይ የተሻለ ስራ ለመስራት ዝግጁ መሆን እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል። ከዚህ ጋርም ተያይዞ መጪውን የከተራና የጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ከሰራተኛው የሚጠበቁ ተግባራትና ኃላፊነቶች ዙሪያ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጽህፈት ቤት ኃላፊ በአቶ ሲሳይ እንዳለ የመወያያ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተካሄዳል፡፡ መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 14.5K viewsAbebe Chernet, edited 09:57