የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
45.03K
የሰርጥ መግለጫ
This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.
For more updates please visit https://shorturl.at/ehosX https://www.youtube.com/c/WaltaTV/featured
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
2
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4
2023-07-04 17:47:54
2.8K views14:47
2023-07-04 17:16:36
2.9K views14:16
2023-06-12 20:17:49
2.4K views17:17
2023-06-12 20:04:48
ጠ/ሚ ዐቢይ የኢጋድ አባል ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥን አስከፊ ተጽዕኖዎች ያለማቋረጥ መጋፈጣቸውን ገለጹ
ሰኔ 5/2015 (ዋልታ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢጋድ አባል ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥን አስከፊ ተጽዕኖዎች ያለማቋረጥ መጋፈጣቸውን ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውጤታማ የሆነ ስብሰባ ማጠናቀቃችንን ተከትሎ የአረንጓዴ ዐሻራችንን አብረን በጅቡቲ ከተማ አኑረናል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው አስፍረዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ልዑካን ቡድናቸው በኢጋድ አባል ሀገራት መደበኛ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ ጠዋት ጅቡቲ መግባታቸው ይታወሳል፡፡
2.6K viewsedited 17:04
2023-06-12 19:50:46
2.4K views16:50
2023-06-12 19:01:24
ዋልታ ከ #አመሻሽ እስከ #ምሽት - ሰኔ 5/2015
https://fb.watch/l6_HTB8rRy/
2.5K views16:01
2023-06-12 18:09:50
የኢትዮጵያ መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፕሮግራም ይፋ ሆነ
ሰኔ 5/2015 (ዋልታ) ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በግጭት በተጎዱ ክልሎች ተግባራዊ የሚደረግ የኢትዮጵያ መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፕሮግራም የክልል ፕሬዝዳንቶች፣ ሚኒስትሮችና የልማት አጋሮች በተገኙበት ይፋ ሆነ፡፡
የኢትዮጵያ መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፕሮግራም ይፋ ሲደረግ በግጭቱ 28.7 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ውድመትና ኢኮኖሚያዊ ኪሳራ የደረሰ ሲሆን ውድመቱን መልሶ ለመገንባት 20 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ ተገልጿል፡፡
የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፕሮግራሙ ይፋ በተደረገበት ወቅት የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ መንግስት ለፕሮግራሙ ውጤታማነት ከሚያደርገው ሰብአዊ ድጋፍ በተጨማሪ በጀት መድቦ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን አመላክተዋል፡፡
የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ ተግባር በመንግስት አቅም ብቻ የሚከናወን ተግባር ባለመሆኑ ባለድርሻ አካላትና የልማት አጋሮች ለፕሮግራሙ ስኬታማነት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በፕሮግራሙ አተገባበር ቀጥተኛ ተሳትፎ ያላቸው የፌዴራል መስሪያ ቤቶች፣ ሚኒስትሮችና በግጭት የተጎዱ ክልሎች ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ተጠሪዎችና የልማት አጋሮች ኃላፊዎች በፕሮግራሙ አተገባበር ላይ ሰፊ ውይይት አድረገው የጋራ መግባባት ላይ መድረሳቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡
2.7K views15:09
2023-06-12 16:21:53
3.0K views13:21
2023-06-12 16:12:51
የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተገኙ ድሎችና ውጤቶች አጠናክረን እናስቀጥላለን - በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት
ሰኔ 5/2015 (ዋልታ) የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተገኙ ድሎችንና ውጤቶች አጠናክረን እናስቀጥላለን ሲሉ በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ ገለጹ።
ከወረዳ ጀምሮ እስከ ክልል ድረስ በየደረጃው ያሉ ከ2 ሺሕ 58 በላይ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የሚሳተፉበት መድረክ ከነገ ጀምሮ በአዳማ ከተማ ይካሄዳል።
በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ የመድረኩን አጠቃላይ ይዘት በማስመልከት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እየተጠናቀቀ ባለው የበጀት ዓመት ህዝቡን በማስተባበርና በንቃት በማሳተፍ በርካታ ድሎችና ውጤቶች ተገኝተዋል ብለዋል።
በተለይም የተጀመሩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማቶችን ከማስቀጠል፣ ሰላምና ደህንነትን ከማረጋገጥ አንፃር መላው የክልሉ ህዝብ የነበረው ተሳትፎ ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል።
https://www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate/posts/pfbid0zr6s1BoK9ymwFDAyKuTa8VdTZJBRHTv83W4t7Rctuxvg76fhprzLZqcQZgqMmchKl
3.0K views13:12