Get Mystery Box with random crypto!

AddisWalta - AW

የቴሌግራም ቻናል አርማ waltatveth — AddisWalta - AW A
የቴሌግራም ቻናል አርማ waltatveth — AddisWalta - AW
የሰርጥ አድራሻ: @waltatveth
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 45.03K
የሰርጥ መግለጫ

This is Walta Media and Communication Corporate’s official Telegram channel.
For more updates please visit https://shorturl.at/ehosX https://www.youtube.com/c/WaltaTV/featured

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2023-04-29 20:33:45

2.3K views17:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 20:29:58

2.3K viewsedited  17:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 19:58:58

2.3K views16:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 19:45:01 WALTA TV pinned a photo
16:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 19:02:51

2.7K views16:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 18:08:59
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎትና ተደራሽነትን የሚመጥን የአቪዬሽን ደህንነት ዘርፍ ሪፎርም መካሄዱ ተገለጸ

ሚያዝያ 21/2015 (ዋልታ) እያደገ የመጣውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎትና ተደራሽነት በሚመጥን ደረጃ የአቪዬሽን ደህንነት ዘርፉን ለማጠናከር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።

በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ስር የሚገኘውና እንደ አዲስ የተደራጀው የሲቪል አቪዬሽን ደህንነት ዋና መምሪያ የሪፎርም ሥራዎች በከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች እና በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከፍተኛ የሥራ አመራሮች ተጎብኝቷል።

በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ እንደገለጹት፤ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ከአቪዬሽን ደህንነት ጋር በተያያዘ የሚታዩ ውስንነቶችን በተመለከተ ሰፊ ጥናት አድርጓል፡፡

https://www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate/posts/pfbid023GQt7DAyFfP54DsSA8FTJG7fKgU1R5heQTrZbcPcKEYMuP6NdP4MtGeDSHN6tQJJl
2.9K viewsedited  15:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 17:55:22

2.7K views14:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 17:51:08
አዲስ ዋልታ ዲጂታል መፅሔት 3ኛ እትምን ያንብቡ

አዲስ ዋልታ ዲጂታል መፅሔት 3ኛ እትም በተለያዩ የማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጓል፡፡

3ኛ እትሙን ለማግኘት ተከታዩን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ፡- https://shorturl.at/C1359
#አዲስዋልታ
2.7K views14:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 15:52:46
የዋልታ አመራሮች እና ሰራተኞች የመቄዶኒያ በጎ አድራጎት ማህበርን ጎበኙ

ሚያዝያ 21/2015 (ዋልታ) የዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት አመራሮች እና ሰራተኞች የመቄዶኒያ በጎ አድራጎት ማህበርን ጎብኝተዋል፡፡

በጉብኝቱ ወቅት የኮርፓሬቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሙሀመድ ሀሰን እንደገለፁት ማህበሩ የወደቁትን በማንሳት እና በመደገፍ ረገድ የሀገር ባለውለታ በመሆን ትልቅ ድርሻ እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።

መቄዶንያን መደገፍ የሁሉም ኃላፊነት ነው ያሉት ዋና ስራ አስፈፃሚው ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፓሬት እንደ ከዚህ ቀደሙ በነፃ የሚዲያ አጋር በመሆን አና የተቋሙን ሰራተኞች በማስተባበር ቀጣይነት ያለው እገዛ እናደርጋለን ብለዋል።

የመቄዶኒያ በጎ አድራጎት ማህበር መስራችና ስራ አስኪያጅ ቢንያም በለጠ በበኩላቸው ዋልታ ሚዲያ ከዚህ ቀደም ላደረጋቸው ድጋፎች በማመስገን በቀጣይ አብራችሁን ለመስራት ፍቃደኛ ስለሆናችሁ እናመሰግናለን ብለዋል።

በመጨረሻም ኮርፓሬቱ ለማህበሩ የአልባሳት ድጋፍ ያደረገ ሲሆን ሌሎች ድጋፎችንም አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡

በብርቱካን መልካሙ
3.3K views12:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-29 12:02:07

3.6K views09:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ