Get Mystery Box with random crypto!

Muktarovich Ousmanova

የቴሌግራም ቻናል አርማ muktarovichousmanova — Muktarovich Ousmanova
ርዕሶች ከሰርጥ:
Fastmereja
የሰርጥ አድራሻ: @muktarovichousmanova
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 63.74K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia forever

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2024-04-02 09:45:48
ጆዜ ሞሪንሆ የናይጄሪያ አሰልጣኝ ሆኑ
12.6K views06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-02 07:01:19
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዘብ ወስደው ያልመለሱትን ፎቶ የለቀቀበት ድረ ገጹ፤ ሰርቨሩ ትራፊኩን (የጎብኚዎችን ቁጥር) መሸከም አቀቶት ለመክፈት አልተቻለም።
ባንኩ እንዳለው ሃብትና ደንበኛ ብዛት የሰርቨር አቅሙ ይህን ያህል ብቻ መሆኑ አነጋጋሪ ያደርገዋል ተብሏል
13.8K views04:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-01 22:43:02


ፎቶ ገጭ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፎቶ ለቋል

ገንዘቤን ወስደው አልመለሱም
ያላቸውን ግለሰቦች ፎቶ ለቋል

አሁንም ገንዘቤን ትመልሱ
እንደሆነ መልሱ ብሏል::

ፎቶአችሁ አለ እንዴ እስቲ ራሳችሁን
ፈልጉ

ሴቶቹ

መልሱ………..

ፎቶ ገጭ



15.4K views19:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-01 11:51:15
ከመጋቢት 30 ጀምሮ ለሚኒባሶች የሚደረገው የነዳጅ ድጎማ ሙሉ በሙሉ እንደሚቋረጥ ተገለጸ

ከዚህ ቀደም የነዳጅ ድጎማ ሲደረግላቸው የነበሩ የሚኒባስ ተሽከርካሪዎች ከመጋቢት 30 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ድጎማው እንደሚቋረጥ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል።

መንግሥት ለረጅም ጊዜ ለነዳጅ ምርቶች ከፍተኛ መጠን የለው ድጎማን ሲያደርግ መቆየቱን በመግለጽ ይህንን ለማስቀረት በሂደት የነዳጅ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ለማድረግ ባወጣው ዕቅድ መሠረት ተግባራዊ እየተደረገ ነው።

ቀስ በቀስም መንግስት በነዳጅ ምርት ላይ የሚያደርገዉ ድጎማ የማቋረጥ እቅድ እንዳለዉ ይታወቃል፡፡

በሚኒባስ ተሸከርካሪዎች ላይ ተግባራዊ የሚደረገዉ መንግስት ድጎማን የማስቀረቱ አንዱ አቅድ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ሆኖም የድጎማ ስርአቱን የሚጠቀሙ ተሸከርካሪዎች ማህበረሰቡን በሚገባ እያገለገሉ አለመሆኑ በተደጋጋሚ ይነሳል፡፡

የነዳጅና ኢነርጂ ባለሰልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ ሄኖስ ወርቁ ከዚህ ቀደም 170ሺ ተሽከርካሪዎች ከድጎማ ስርአት ውጪ መደረጋቸዉን ተናግረዋል።

ተሽከርካሪዎቹ ነዳጅ ድጎማን በስርዓት ባለመጠቀማቸው ከድጎማው ውጪ እንዲደረጉ ምክንያት መሆኑ አመላክተዋል።

ከፊታችን መጋቢት 30 ቀን 2016 ዓ.ም ጅምሮ በነዳጅ ድጎማው ስርአት የሀገር አቋራጭና የከተማ አውቶቢስ ብቻ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ገልፀው እነዚህም ተሽከርካሪዎችን እስከሚቀጥሉት 5 አመታት ብቻ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስረድተዋል፡፡


የመናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 ነው
17.5K views08:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-31 13:07:08
ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች የመረጃ አቦሸማኔ ልጠቀማችሁ
መረጃ ለማድረስ ቴሌግራም ተመራጭ እየሆነ ነው
ከአራቱም ማዕዘን በአቦሸማኔ ፍጥነት ጥርት ያሉ እና የተረጋገጡ መረጃዎችን በየደቂቃው የምታገኙበት ነው። የትም ያልተሰሙ ብዙ መረጃዎችን ስለምታገኙ Join አድርጉና ቤተሰብ ሁኑ።
ቻናሉን ብዙ ሰው ስለሚከታተለው ምርትና አገልግሎታችሁንም ብታስተዋውቁ ትጠቀሙበታላችሁ።
ከስር ባለዉ ሊንክJoin አድርጉ
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
18.2K views10:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-30 16:16:48
የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የዚህችን ግለሰብ ጉዳይ "ወደ ወሎ ዩኒቨርስቲ ደውዬ እውነታውን አጣርቻለው" በማለት የሰራው ዘገባ እጅግ አሳዛኝና አሳፋሪ ነው
ይህች እህት "ወሎ ዩኒቨርስቲ 12 አመት ልምድ አለኝ" አለች እንጂ ዩኒቨርስቲው አባረረኝ ወይም ከስራ ገበታ አፈናቀለኝ አላለችም፣ በማንኛውም ሁኔታ በተቋሙ ላይ ክስና አሉባልታ አላነሳችም።

በመቀጠል ወደ ዩኒቨርስቲው አንድ ኋላፊ ተደውሎ የዚህችን ሴት ችግር ያስረዳበት ቋንቋና በሚስጥር ሊጠበቅላት የሚገባ የግል ጉዳይ "የዐዕምሮ ታማሚ ነች" በመቀጠልም "የማህፀን ህመም አለብኝ ምናምን ትል ነበር" እያለ ከአንድ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም የማይጠበቅ ቋንቋዎችን እየተጠቀመ ተቋሙን ባልከሰሰችበት ሁኔታ የግለሰቧን ሚስጥሮች ሲያዝረከርክ ነበር

12 አመት ያገለገለችንና ስራ ማጣቷን ብቻ ገልፃ ትብብር የጠየቀችን ሴት በብሄራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ "የአዕምሮ ታማሚ ነች" እና "የማህፀን ህመም አለብኝ ምናምን ትል ነበር" የሚሉ መልዕክቶችን ለአደባባይ ማስተላለፍ የተፈለገው የትኛውን ሃገራዊ መልካችንን ለመከላከል ነው?

ይህ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የወረደ ዘገባ እና የወሎ ዩኒቨርስቲ ሃላፊዎች መረን የቃላት አጠቃቀምና ባልተከሰሱበት ጉዳይ ራስን የመከላከል ጥድፊያ እጅግ የሚያሳዝን ነው

ይህች እህታችን የስራ ቦታቸውን ለመልቀቅ ያስገደዳቸውና እንደተባለውም የዐዕምሮ ህመም ገጥሟቸው ከሆነ ለህመማቸው መነሻና መባባስ የሆኑ ምክንያቶች ከዩኒቨርስቲው የስራ ከባቢ የተወለደ ቢሆንስ? የሸሹት ለጤናቸው ቢሆንስ?
ምንጭ: ሙሉቃል
Fact Check ማለት አንድን አካል ብቻ ሳይሆን ለምሳሌ ግለሰቧን፣ የህክምና ማስረጃ ካላት እሱን፣ የትምህርት ማስረጃዎቿን፣ ዩኒቨርስቲውን... በማናገር መረጃዎችን አመሳክሮ የሚሰራ እንጂ ግለሰቦችን ለማጥቃት የሚከናወን ስራ አይደለም
አሊያስ መሰረት
19.8K views13:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-30 10:58:07
ፖሊስ እየወሰዳት ነው !

የመምህርቷን ፎቶ እዚህ ሰፈር እንዳየሁት የወሎ ወንድሜ Fisseha Melese ስልኳን አቀበለኝ እና ደወልኩላት። በወሎ ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት እና በተመራማሪነት 12 አመት መስራቷን ነገረችኝ ።
እኔ ለምን ደሞዝሽ ተቋረጠ ?

እሷ በህመም ምክንያት ረዘም ላለ ጊዜ ስራ ስላቋረጥኩ ።

እኔ አሁን በምን ሁኔታ ላይ ነሽ ?

እሷ አሁን አንተ ስታናግረኝ ፖሊስ መለመን አትችይም ብሎ በመኪና ጭኖ እየወሰደኝ ነው ።መኪና ላይ ሁኘ ነው የማናግርህ።
እኔ የት አካባቢ ነበርሽ ?

እሷ አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ነበርኩ ።
እኔ ወደ የት ነው የሚወስዱሽ ?

እሷ ወደ የት እንደሚወስዱኝ አላውቅም ።
ስልኩ ተቋረጠ ።

Via ተስፋዬ ወልደስላሴ
15.0K views07:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-29 12:38:55
የጅቡቲ ጎርፍ!...

በጅቡቲ ደቡባዊ ክፍል በሚገኘው እና በልበላ በተባለው አካባቢ ለሊቱን በጣለው ዶፍ ዝናብ የጎርፍ መጥለቅለቅ በማስከተለሰ በሰው ህይወት እና በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ።
የመንገዶቹ መጎደት በጂቡቲ ወደብ ደ ኢትዮጵያ በሚመጡ መኪኖች ላይ ችግር ሊፈጥር ይችላል፣ ተብሏል።
17.6K views09:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-29 12:08:51
በመጪዉ እሁድ በሸገር ሲቲ የሚገኙ ነዋሪዎች የድጋፍ ሰልፍ እንዲወጡ በደብዳቤ እንዲሁም በየቤቱ ቅስቀሳ እየተደረገ ነው ብለዋል።
መጪው መጋቢት 24 ቀን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን ከመጡ 6ኛ አመታቸውን ይይዛሉ።
ጥቆማ
ፈጣን እና ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት፣ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናሉን join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
17.5K views09:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-28 17:25:47
በመላው ሀገሪቱ የሀይል መቋረጥ አጋጥሟል
18.4K views14:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ