በመጪዉ እሁድ በሸገር ሲቲ የሚገኙ ነዋሪዎች የድጋፍ ሰልፍ እንዲወጡ በደብዳቤ እንዲሁም በየቤቱ ቅስቀሳ እየተደረገ ነው ብለዋል።
መጪው መጋቢት 24 ቀን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን ከመጡ 6ኛ አመታቸውን ይይዛሉ።
ጥቆማ
ፈጣን እና ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት፣ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናሉን join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial