Get Mystery Box with random crypto!

Muktarovich Ousmanova

የቴሌግራም ቻናል አርማ muktarovichousmanova — Muktarovich Ousmanova
ርዕሶች ከሰርጥ:
Fastmereja
የሰርጥ አድራሻ: @muktarovichousmanova
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 63.74K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia forever

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2024-03-17 11:29:57
ስም ዝርዝር መለቀቅ ተጀምሯል
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ከንግድ ባንክ አውቃችሁም ይሁን ሳታውቁ ብር የወሰዳችሁ ተማሪዎች ብሩን ሳታጥፋፉ ብትመልሱ የተሻለ ነው።
ራሳችሁን ከችግር ታደጉ፣በአንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ስም ዝርዝር መለጠፍ ተጀምሯል።
አዩዘሀበሻ
ጥቆማ
በዚህ የቴሌግራም ቻናል ፈጣን መረጃ ያግኙ፣join አድርጉ
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
19.8K views08:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-16 20:03:21
በዲላ ከተማ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ከአብሲኒያ ንግድ ባንክ በዲጂታል ባንክንግ፣ሞባይል ባንክንግ በጥሬ ገንዘብ 88,800 (ሰማኒያ ስምንት ሺህ ሰምንት መቶ ብር ያወጡት ህገ ወጥ ግለሰቦች የዲላ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት በቁጥጥር ሥር ሀዋለ ። መጋቢት 6/2016 ዓ.ም ከምሽቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ከኢትዮጵያና ከአብሲኒያ ንግድ ባንክ በብዛ ገንዘብ ለመወጣት አንዳንድ የዮኒቨርስቲ ተማሪዎችና አንደንድ ግለሰባች ተሰልፎ እየሉ ከማህበረሰቡ በደረሰው ጥቆማ የዲላ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት በአደረገው ኦኘሬሼን ከ33 የሚሆኑ የዮኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ በተደረገው ፈተሻ 88.800 ብር በቁጥጥር ሥር አወሎ ምርመራው ከምመለከተው ባለድርሻ አከለት ጋር በመሆን ምርመራው እየተጠራ የሚገኝ ሲሆን በዚህ ዓይነት በተመሳሳይ በዲጂታል የባንክ አገልግሎቶችን (ኢንተርኔት) ባንኪንግ፣ ሞባይል ባንኪንግ እንዲሁም ሲቢኢ በመጠቀም ገንዘቡን አዉጥታችው ለዘመድ የላከችውን ሁሉ በአስቸኳይ ገንዘቡን እንዲትመልሱ በህግ ትጠይቃለችሁ ።
21.4K views17:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-16 16:04:24
የአዋሽ ባንክ ነቆራ ነው።
ይሜ
14.9K views13:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-16 13:01:08
የራሳችሁ ያልሆነን ብር የወሰዳችሁ ብሩን ለባንኩ መልሱ:-ጅማ ዩኒቨርስቲ
የጅማ ዩኒቨርስቲ ባለፉት ቀናት የራሳችሁ ያልሆነ ገንዘብን ከንግድ ባንክ የወሰዳችሁ ተማሪዎች ሊስታችሁ ከንግድ ባንክ እየመጣ ስለሆነና በህግ ተጠያቂ ከመሆናችሁ በፊት አሁኑኑ የእናንተ ያልሆነውን ብር በየትኛውም የንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ዛሬው አስገቡ ሲል ዩኒቨርስቲው አሳስቧል።
ዛሬ ጠዋት በዩኒቨርስቲው ውስጥ ከነበሩ የሌላ ባንክ ATM ብር ማውጣት ተከልክሎ ነበር ብለዋል(አዩዘሀበሻ)።
ጥቆማ
በዚህ የቴሌግራም ቻናል ፈጣን መረጃ ያግኙ፣join አድርጉ
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
16.5K views10:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-16 12:21:41
ንግድ ባንክን ምን አጋጠመው?

ከትናንት ለሊት ጀምሮ ተመሳሳይ መልዕክቶች እየደረሱኝ ነበር፣ መልዕክቶቹም "በርካታ ሰዎች፣ በተለይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከንግድ ባንክ ከኤቲኤም እና ከኦንላይን ትራንስፈር በነፃ ገንዘብ ወስደዋል ወይም ትራንስፈር አርገዋል" የሚል ነው።

አንድ ተማሪ እንደጠቆመኝ "እኛ ጋር ጓደኞቻችን ከ100 ሺህ እስከ 50 ሺህ የሰሩ አሉ። 435ሺ ብር የሰራ ተማሪ አለ በዛች ቅፅበት ምክንያቱም ለሊት ላይ ንግድ ባንክ የፃፍክለትን ብር ያወጣ ነበር። ይህ የሆነው ለሊት ከ6 ሰአት እስከ 9 ሰአት አከባቢ ነበር።"

ሌላ ተማሪ ሲያስረዳ "ለምሳሌ እኔ ጋር 500 ብር ቢኖረኝ ዝም ብዬ ወደ አንተ 50,000 ብር ፅፌ በሞባይል ባንክ ብልክ ዝም ብሎ ይልክ ነበር" ብሏል። ወደ ኢ-ብር የላኩት ልጆች ግን አካውንታቸው ወዲያው እንደታገደባቸው ታውቋል።

አንድ መምህር ደግሞ "እኔ በምሰራበት ዩኒቨርሲቲ የሚማሩ ተማሪዎች ለሊቱን ሙሉ በዛ ያለ ገንዘብ በኤቲኤምና በትራንስፈር ገንዘብ ሲያስተላልፉ እንደነበር ሰምቻለሁ። ይህም ነገር በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎችም እንደነበር ስለሰማሁ ጥቆማ ልስጥህ በሚል ነው የጻፍኩልክ" ብለዋል።

ይህን ተከትሎ ባንኩ "በሲስተም ችግር ምክንያት" አገልግሎቶቹ ላይ ማለትም በቅርንጫፎች፥ በኢንተርኔት ባንኪንግ፥ በሞባይል ባንኪንግ፥ እንዲሁም በሲቢኢ ብር የአገልግሎት መቋረጥ አጋጥሟል ብሏል።

የባንኩን የስራ ሀላፊዎች በስልክ ለማግኘት ያደረግኩት ሙከራ አልተሳካም፣ ባንኩ ግን ምን እንደተከሰተ ዝርዝር መረጃ ለህዝብ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

Elias Meseret
16.3K views09:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-16 10:49:23
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአገልግሎት መቋረጥ አጋጥሞኛል አለ

በሲስተም ችግር ምክንያት በባንኩ አገልግሎቶች ላይ ማለትም በቅርንጫፎች፥ በኢንተርኔት ባንኪንግ፥ በሞባይል ባንኪንግ፥ እንዲሁም በሲቢኢ ብር የአገልግሎት መቋረጥ አጋጥሟል።

አገልግሎቱን መልሶ ለማስጀመር በከፍተኛ እርብርብ እየተሰራ በመሆኑ ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን እየጠየቅን፣ ለተፈጠረው መጉላላት ይቅርታ እንጠይቃለን።
16.3K views07:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-15 16:36:43
የሜቴኩ ጄነራል ክንፈ ዳኘው ከቃሊቲ ሲወጣ። ዛሬ
18.6K views13:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-15 13:40:55
አሳዛኝ ዜና
የምስራቅ ሸዋ #ወንጂ ከተማ ከባድ ሀዘን ላይ ናት
ነገሩ አንዲህ ነው ከስድስት ቀናት በፊት ስድስት ሰዎች በታጣቂዎች ታግተው ይወሰዳል። አጋቾቹ ታጋቾቹን ለመልቀቅ እስከ 600,000 ይጠይቃሉ። የታጋች ቤተሰቦችም ብሩን አሰባስበው ለመክፈል ሲንቀሳቀሱ ብሩን እንዳይከፍሉ በፌደራል ተከለከሉ። አጋቾቹ ብሩ አለመከፈሉን ሲያውቁ የታገቱን ሰዎች ገድለው መንገድ ላይ ይጥሏቸዋል። ዛሬ ጠዋት የአምስት ሰው አስኬረን ወንጂ ከተማ ገብቷል።
አንድ የአዩዘሀበሻ ቤተሰብ እንደገለፀው ወንጂ ከባድ ሀዘን ውስጥ ናት ብሏል(አዩዘሀበሻ)።
ፈጣን መረጃ ያግኙ፣join አድርጉ
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
19.4K views10:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-15 13:04:50
ከትግራይ ተወካዮች ከተባሉ ሰዎች ጋር ጠቅላዩ በቤተመንግስት ውይይት አድርገዋል።
በውይይቱ መከላከያ ሚኒስትሩና የጊዜያዊ መስተዳደሩ ጌታቸው ረዳ ተገኝተዋል።
18.9K views10:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-15 12:14:18 አሜሪካ ቴክቶክን ዘጋች።
ቲክቶክ የዜጎቼን መረጃ እየወሰደ ለቻይና ይሰጣል
ዜጎቼ ጊዜያቸውን ቲርኪሚርኪ እንዲያሳልፉ እያደረገች ነው፣
እየተሰለልኩ ነው በሚለረ ነው ኮንግረሱ ውሳኔ ያሳለፈው።

የኢትዮጵያ ቲክቶኮሮች ገቢ ማግኛ መንገዳቸው ተዘጋ

ዩኒ ማኛ፣ ሞጣ



ሰላም ልናገኝ ነው
18.9K views09:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ