Get Mystery Box with random crypto!

አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ ABUNE ECHUGE YOHANNES ZTGRO GEDAM Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)

የቴሌግራም ቻናል አርማ johnnyaleme — አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ ABUNE ECHUGE YOHANNES ZTGRO GEDAM Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
የቴሌግራም ቻናል አርማ johnnyaleme — አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ ABUNE ECHUGE YOHANNES ZTGRO GEDAM Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
የሰርጥ አድራሻ: @johnnyaleme
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 10.54K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 74

2022-07-18 22:53:44 Share በማድረግ በረከት እናግኝ አንብቡት!
"እግዚአብሔር ሆይ! ለመቀበል መስጠትን አስተምረኝ ሲሉ ሰምታችኋል።"
"ሰው እግዚአብሔርን ይሰርቃል?እናንተ ግን እኔን ሰርቃችሁኛል።እናንተም የሰረቅንህ በምንድን ነው?ብላችኋል በዐሥራትና በበኩራት ነው።ሚልክ 3÷ 8 ፥10." በማለት ከዐሥር አንዱን የእግዚአብሔር ድርሻ መውሰድ መሆኑን በግልጥ ተናግራል።
ወዳጆቼ በሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት ምዕራፈ ቅዱሳን[ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ]ገዳም!ገዳሙ ምንም መሬት የሌለው ሲሆን ለጠበል እና ለመባርክ የሚመጡ ምዕመናን አዳራሽ ማረፌያ ለመስራት ገዳሙ ቦታ አልነበረውም ፤በገዳሙ አካባቢ ያለው ምዕመን ወረዳውን (መንግስትን)በመጠየቅ መንግስትም ምላሹን በመስጠት የመሬት ግምት ካሳ የሚሰጥ (4,281,951.06)ገዳሙ እንዲከፍል ስለተጠየቀ በሃገርም በውጭም ያላችሁ የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ልጆች ወዳጆች እግዚአብሔር የፈቀደላችሁ እርዱ ዐሥራታችሁን ስጡ፤ለመስጠት ለመርዳት እግዚአብሔር ሲፈቅድ ነው፤ምክንያቱም ለእግዚአብሔር ብድር ነው ዋጋ አለው።
"ሰው የእግዚአብሔርን ድርሻ በመስጠት ሲያስባርክ እግዚአብሔርም ሕዝቡን ይባርካል" ዘዳ 26÷13
"በስውር የሰጥኸውን በግልጥ ይከፍልሃል።" ማቴ 6÷ 3
"ከማገኝው ሁሉ አስራት አወጣለሁ።" ሉቃ 18 ÷12
"ከሰጠኸኝም ሁሉ ለአንተ ከአሥር አንዱን እሰጣለሁ"ዘፍ 28÷ 22
" ከእርሻህ በየዓመቱ ከምታገኝው ሁሉ ዐሥራት ታወጣለህ"ዘዳ 14÷22
"አብርሃም ለመልከ ጼዴቅ ዐሥራትን ሰጥቶታል።"ዘፍ 14÷20
"ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በ1ኛ ቆሮ 4÷7 ከሌላው ያላገኝኸውን ከሌላ በልግስና ያልተሰጠኸው የራስህ የሆነ ምን ሀብት አለህ?ሲል" ሁሉ ነገራችን ሰውነታችን ዕውቀታችን ጉልበታችን ገንዘባችን ሁሉ .....ከእግዚአብሔር የተሰጠን መሆኑን ያስረዳናል።
"ዐሥራት መክፈል መስጠት እግዚአብሔር ባርክልኝ ብሎ አስባርኮ መመገብ ማለት ነው"
አገልግለን ሰርተን ደሞዝ ተቀብለን በአንድም በሌላም እግዚአብሔር የሰጠንን ዐሥራቱን ድርሻውን በመስጠት ብናስባርከው ትንሹን አበርክቶ :ቤታችንን በበረከት ሞልቶ:በደስታ በእርካታ አምላካችን ያኖረናል ማለት ነው።
በውኑ ይህ ቤት ፈርሶ ሳለ እንናተ ራሳችሁ
በተሸለመው ቤቶቻችሁ ለመኖር ጊዜው ነውን?
ትን.ሐጌ 1፥4
Account name-Tegero Abune Echuge Yohannes(ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ)
Account no-1000199224054
SWIFT CODE-CBETETAA
Commercial Bank of Ethiopia(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
ለበለጠ መረጃ፦0911190212/0911481388
-ፃዲቅን በፃዲቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን በረከት
ይወስዳል። ማቴ 10፥41
-እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል። ማቴ 10፥40
- እውነት እላችኋለው በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን
ስራ እሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህ የሚበልጥ ያደርጋል።
ዮሐ 9፥12
-የአለም ብርሃን ናችሁ!
-ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን 1ቆሮ6፥2
-የቅዱሳን ጸሎት በሥራዋ እጅግ ታላቅ ኃይል ታደርጋለች።
ያቆ5፥14-19
-ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ። 88(89)፥3
- እናንተን የሚቀበል እኔ ይቀበላል፡ነብይን በነብይ
ስም የሚቀበል የነብዩን ዋጋ ይወስዳል።ፃድቅንም
በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል።
ምንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንድ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40-42
ጻድቁ በምልጃቸው ሃገራችንን ሰላም ፍቅር አንድነትን ይስጡን።ቃልኪዳን፤ጣባቂ ያላት ሃገራችን ኢትዮጵያ ምንም የማትሆነው ቀድሞ የነበራች ከሁሉም የተለየች ሃገራችንን የቃልኪዳኑዋ አስራት ሃገር እምየ ቅድስተ ቅዱሳን ንጽህተ ንጹሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇ አስታርቃን በሃገራችን ያለውን ርሃብ ታጥፋልን ህዝቦቿን ትጠብቅልን።አሜን!!!
ቦታው፦ሰሜን ሸዋ በደብረ ብርሃን መስመር መንዝ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ አርባሃራ መድሃኒዓለም፣ እመጓ ቅድስ ኡራኤል፣ይገም ቅዱስ ሚካኤል፤እሳቷ ጽዬን ማርያም፣ዳስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና 12ሃዋርያት ገዳም መሄጃ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ እንደተጓዙ "መዘዞ ከተማ"እንደደረሱ ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ ባዕለወልድ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም።
የገዳሙ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
ለበለጠ መረጃ/# 0911190212/# 0911481388
Fb-(Johnny Aleme)
137 views19:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-18 21:15:38 ።።።።ግንቦት 28 ካሳንቺስ በሚገኞው ደብረጽጌ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን መራሔ ብርሃናት ስ/ት/ቤት ጋር በመተባበር የቦሌ አራብሳ ዲዲብሳ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን የማስተዋወቅ ኘሮግራም ጉባኤ ተዘጋጅቷል የበኩላችን አንወጣ ዘንድ ተጋብዘናል።

ቦሌ አራብሳ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን !
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች ዕርዳታችሁን ይፈልጋል....
+ቤተክርስቲያኑ ቤተክርስቲያኑ ካረፈት በስተቀር ምን ቦታ የሌለው....ታቦት መዘሪያ አውደምህረት የሌለው፤ተአምረ ማርያም ወንጌል አግልግሎት መስጠት ህዝብ ምዕመን የሚሰበሰብበት ቦታ የሌለው፤ቤቴልሄምናጸበል ቤት የተያያዘ፥ መሆን የሌለበት? በቦታ ችግር ጉንለጎን ነው፤እንዲሁም፦

[<በቦሌ አራብሳ ቅዱስ ኡራኤል አቡነ ሐብተማርያም ቅዱስ መርቆሪዎስ የሚከብሩ ሲሆንም ጸበላቸውም አቡነ ሐብተማርያም በጸበላቸው ብዙ ምዕመን እየተፈወሰ ነው በመሄድ እንፈወስ በረከቱን እናግኞ >]

ቤተክርስቲያኑ፦ በቦታ ዕጥረት ከምዕመንም ቦታ እዳይገዛ ቤተክርስቲያኑ አቅም የለውም ዕንርዳ አይታችሁ እግዚአብሔር ለመርዳት ይፈቀድላችሁ፤ለበረከቱ ያብቃችሁ መርዳት ለእግዚአብሔር ብድር ነው፤ዋጋ አለው።

የባንክ ቁጥር
"Ac no/ሂሳብ ቁጥር/-1000337953968
Ac Name/የቤተክርስቲያኑ ስም-ቦሌ አራብሳ ዲዲብሳ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ/Commercial Bank of Ethiopia

ቦታው፦አዲስ አበባ ቦሌ አራብሳ ጨርቆስ አደባባይ ቀኞሁን እንደዞሩ መንገዱ ዳር ላይ ያገኙታል።

።።።።ግንቦት 26 አርብ የአቡነ ሐብተማርያም በዓል በቦታው ይከበራል አቡነ ሐብተማርያም በጸበላቸው ብዙ ምዕመን እየተፈወሰ ነው በመሄድ እንፈወስ በረከቱን እናግኞ ።
569 views18:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-16 22:10:41 ~Besmam weweld wemenfes kidus ahadu amlak amen selam jonny endemn aleh weleteslasse ebalalew tsadku abatachin abune echege yaderegulgnin lememesker newu bekrbu erguz endehonku aweku ena betam hayilegna hmem kenm lelitm kebad kurtet metegnatm mekemetm mayaschil ayinet eyamemegn betam yasleksegn neber tlant gn yabune echege siele adnoachewn hoden ashashche selam asadrugn byachew kelelawu ken betam teshilogn dehna honku egziyaber yimesgen esachewun abat adrgo yeseten

~ጆኒ እንደምን ሰነበትክ ወለተማርያም እባላለው አቡነ እጨጌ ያደረጉልኝን ለመመስከር ነው ቤት ውስጥ አይጥ አስቸግሮኛል አንደቀን ሌሊት ተነስቸ አቡነ አጨጌ አባቴን ለምኘ ፀልየ ተኛሁ እግዚአብሔር ይመስገን በሰላም አደርን አሁንም ጨርሰው ባይጠፉም ተመስገን ነው ጨርሰው እንዲጠፉልኝና የነገርኳቸውን እንዲሠጡኝ አብዝቸ እፀልያለው።

~።።የአመቱ 2014 አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ የመጨረሻ ጉዞ{ ሐምሌ 28/29}
፨ሐምሌ 28/29 ታላቅ በዓል ንግስ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ዕረፍታቸው ሐምሌ 29 ነው።
፨ሐምሌ 28/29 የአመቱ የመጨረሻ ጉዞ ሲሆን ጸበሉ በክረምቱ ምክንያት ከጥንትም ጀምሮ ሐምሌ 29 የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ዕረፍት ዕለት የሚዘጋ ሲሆን፤ጸበሉ ተባርኩ መስከረም 29/2015 የጻድቁ መስቀላቸው መቋሚያቸው ወጥቶ ጸበላቸው ጋር ሄዶ ተባርኮ የመጠመቅበት ዕለት ነው።
ለበረከቱ ያብቃችሁ!
ለበለጠ መረጃ፦
0911190212
0911481388
0979986969
0901002929
ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
294 views19:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-16 22:10:41 ~ጆኒ እንደምን አለህልኝ። እንደተለመደው ቸርነታቸው የማያልቀው አባቴ ዛሬም ተአምር አርገውልኛል። ባለፈው ምስክርነት ስሰጥ ሌላ የልጄ ጉዳይ አለ ይርዱኝ ብዬ ተስፋዬ ነበረች ይኸው አባቴ ሳይውል ሳያድር የተጨነኩበትን ነገር አሳኩልኝ። ስለቴንም ሰጠሁ። ለተጨነቃቹህ ሁሉ አባቴ አቡነ እጨጌ ደራሽ ናቸውና በፍፁም እምነት ጠይቋቸው። አያሳፍሩም። ህብስተ ገብርኤል

~Salam jon lememesker nw zemede argzaneber ena beselam endtgelagel teyikeachew beselam wend lij tegelaglalech abune ecege yohhansn yeseten ye eme amlak lij yimesgen yalmesekerkut yinoral yiker yibelugn hule yismune amen

~Selam johnny endet nh Abatachn abune echege Dingil mariyam kenlijua yadregulgn lmemsker nbr balebte yesra edgt fetna nberbet ena amot selnber altezgajm nbr ena le abune echge kelale endiyadrgulet ena kegonu endihonulet

~ስለማይነገር ስጦታው እግዛብሄር ይመስገን ለብዙ ቀናት እቃ ሳልሸጥ ቆየው አቡነእጨጌን በለተ ቀናቸው ተማፅኛቸው ብዙ እቃ ሸጥኩኝ እልልልልልል አመስግኑልኝ

~ሠላም ጆኒ እንዴት ነህ ምስክርነት ለመስጠት ነው ከዚህ በፊት ራሴን ያመኛል ያዞረኛል ብዬ በፀሎታችሁ አስቡኝ ብዬ ነበር አሁን ሙሉ ለሙሉ ተሽሎኛል ክብርና ምስጋና ምንም ጠይቄያቸው ለማያሳፍሩኝ ለአባቴ ለአቡነ እጨጌ ይሁን

~እግዚአብሔር ይመስገን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ አባቴ ሁሌ እንደደረሱልኝ ነው ተመስገን ለሊት ቁርጠት በጣም አሞኝ ማሩኝ ብዬ በገድላቸው ተዳብሼ በአቡዬ እምነት ተቀብቼ ቀለል ብሎኛል ጨርሰው ይማሩኝ አባቴ አሜን

~በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ሰላም ጆኒ አባቴ ጨጓራውን አሞት አባታችንን አቡነ እጨጌ ዩሐንስን ተማፅኛቸው ተሽሎታል እሳቸውን የሰጠን የድንግል ማርያም ልጅ መድሃኒያለም ይክበር ይመስገን አሜን።
ገብረ ስላሴ ብላችሁ በፀሎት አስቡኝ

~Bsmeab weweldi wemnfesi kidus ahadu amlak amen .abatachin abune chege yadrgulngin lmemskeri niw ke balbete gar behone nger sangbaba tchkachken labatachin slam arguni bye ngriachiw wedyawinu slam honi.zare btam yaschnkingi ngeri ale ye sera guday niw abate abune echege astkaklulengi tsloti adrgulngi .sltedrglingi hulu kiber mmsgana ygbachiwali elelelelelele..... blacuhi abatachin abune echegen,embetachin ,mlaktin,tsadkani smaetatin,betklala amsgnulingi

~ጆኒ እንደምን ከርምክ ወልደ ስላሴ ነኘ አቡነ እጨጌን ያደርጉልኘን ለመመስከር ነው ምንም ጠይቄአቸው አፍሬ አላቅም የእውነት ምን ማለት እንደምችል አላቅም እባክህ ሁሉም ነገር በእሳቸው ፈቃድ እየሆነልኘ ነው መስክርልኘ

~ምስክርነት ለመስጠት ነው፡፡ ወልደሚካኤል እባላለሁ፡፡ ሰኔ 11/12, 2014 ዓ.ም ወደ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም የነበረውን ጉዞ ለመጀመሪያ ጊዜ ከልጄ ጋር ሔጄ ነበር፡፡ የጻጽቁን ታምራት ምስክርነት ስሰማ እኔም ከሥራዬ ጋር በተያያዘ ያለብኝን ችግር ነግሬያቸው ነበር፡፡ ወዲያው እንደተመለስኩ ሁሉም ነገር እየተስተካከለና መስመር እየያዘልኝ ሲሆን ክ/ከተማ የማስፈጽመውም ጉዳይ በማይታመን ሁኔታ ተሳክቶልኛል፡፡ ስዕለቴንም አስገብቻለሁ፡፡ በቀጣይም የቀሩኝ ነገሮች እንደሚስተካከሉ እርግጠኛ ነኝ፡፡ የኛን ልመና የሰማ የአቡነ እጨጌ ዮሐንስ አምላክ የእናንተንም ልመና ይስማችሁ፡፡

~Selam Johny, misekerenet lemesetet neber. Dinget amogne techenke abune echegen ena emebeten lemegneachehu dehna hognealehu. Egziabher yimesgen. Misgana lemebete ena letsadeku abatachen.

~ሰላም ጆኒ እባክህ መስክርልኝ ዛሬ እየፈራሁ የምሄድበት ቦታ ነበር ሰላም ደርሼ እንድመለስ ለምኛቸው የአባቴን ስም እየጠራሁ ነበር የሄድኩት በሰላም ተመልሻለሁ ክብር ምስጋና ለአቡነ እጨጌ እነሱንም ለሰጠን መድሃኒያለም ይሁን አሜን

~በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱምላክ አሜን እንደምን አለህ ወንድማችን ጆን አባታችን አብነ እጨጌ ዩሀንስ ያደረጉልኝን ለመመስከር ነው አባታችንን በ ትንሹም በትልቁም ነገር ነው የምጠራቸው ሁሌም የጠየቁኳቸውን ነገር ያደርጉልኝል አሁን 1,አንድ ያስጨነቀኝ ነገር ነበር እግዛብሔር ይመስገን አስተካክለውልኝል 2,እናቴን አሙዋት የእሳቸውን እምነት እና ፀበል ቀብቻት እና ፀበላቸውን ጠጥታ አሁን ደህና ሁናለች ጨርሰው እንዲምሩዋት በፀሎታችሁ አስብን 3,አንድ የማውቀው ሰው ባለቤቱ የልብ ኦፕራሲን አርጋ ታማ ነበር የአባታችንን ፀበል ሰጥቻቸው በጣም ጥሩ ለውጥ አለ ብለውኛል ጨርሰው እንዲምሩዋት በፀሎታችሁ አስብን አሁንም ሌላም የጠየቛቸው ነገር አለ ሁሉንም የልቦናዬን መልካም መሻት እንደሚፈፅሙልኝ አምናለሁ በፀሎታችሁ አስቡኝ አባታችን አብነ እጨጌ ዩሀንስ ክብር ምስጋና ይግባቸው እሳቸውን የሰጠንን ልዑል እግዛብሔር እመቤታች ድንግል ማርያም ቅዱሳን መላዕክት ፃድቃን ሰማዕታት ሁሉም እንደየ ማዕረጋቸው ይመስገኑ ደጃቸው መጥቼ ሁሉንም ለመመስከር ያብቃኝ።አንተንም እግዛብሔር ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥህ እባክህን ጆን መስክርልኝ

~selam wendeme ebakek yichin teamer adereselegn matress defence betam chenekogn nber beselam alefoal .ader adereselegn
kiber mesgan yihun letsedeku amelak

~ሠላም ጆኒ አባታችን
ለአቡነ እጨጌዮሐንስ ክብር ምስጋና ይገባል እግዚአብሔር ይመስገን አመስግኑልኝ hayle mariyamen ebalalehugn
Endemn Aleh Abatie. Echegie yohannes yeregulignin Lememesker befew samnt malet Be 21 betam amogn neber enam ferech neber atatachenen lemenkuwachew esachewem wediyawen ashalehugn ahunm bezu lewt alew ahun demo lela yaltemeleselegn neger ale esun asaketewelgn lelea mesekerenet endemeta yabekugn Abatachen tshlot ena meljawot ayeleyen dinegel mariyam kene leijuwa yetemesegenech tehun yenate neger adera abate lesero setechowatalehugn amesgenalehu.
152 views19:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-16 22:10:40 +++/ምስክርነት /_++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን "አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ" ገዳም!
~ሰላም ጆን ምስክርነት ለመመስከር ነበር እኔ ከአገባው አምስት አመት ሆኖኛል ልጅ እምቢ ብሎኝ ፃድቁን ለመንኳቸው ለሌሎች እህቶች እንደደረሱላቸው ለኔም ድረሱልኝ አልኳቸው ልመናዬ ተሰመቶ የሁለት ወር ነበሰ ጡር መሆኔን አውቄአለው ወልጄ ደሞ ለመታቀፍ ያብቃኝ ለኔ እነደደረሱልኝ ልጅ አተው ለተጨነቁ ሁሉ ፃድቁ ይድረሱላቸው

~ሰላም ዮሐንስ እንዴት ነህ
ምስክርነት ለመስጠት ነው
አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ለምኛቸው አፍሬ አላውቅም እግዚአብሔር ይመስገን
ጓደኛዬ በደረሰኝ ምክንያት 1 ዓመት ከ 4 ወር ተፈርዶበት ታስሮ ነበር እመቤቴ ድንግል ማርያምን አቡነ እጨጌ ዮሐንስን ቅ/ገብርኤል ቅ/ሚካኤልን ለምኛቸው ልመናዬ ሰምሮ በይግባኝ በዋስ ተለቋል እግዚአብሔር ይመስገን አባቴንም ለምስክርነት አብቁኝ ብያቸው ነበር ይኸው ምስክርቴ ::2 ተኛ እህቴ ያጨናነቃት ጉዳይ ነበር ለ አባቴ ነግረናቸው ሁሉም ነገር ካሰብ ነው በላይ በጥሩ እየሔደ ነው ሁሉን ላደረገ ለእግዚአብሔር ምን ይከፈለዋል ...
እናቴ እመቤቴ ምስጋና ይድረሳት ቅ.ገብኤል ቅ. ሚካኤል ምስጋና ይድረሳቸው :: ልመናን ፈጥነው የሚሰሙ አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ምስጋና ይድረሳቸው።

~Selam lant wnedem zarem bedegame meskernet lemsetet nbr ...ke kenat befit yetedrgelgn teamer yeh new...be sera bota yetshale sera lemagegnet le bezu ametat semokr aletsakam nbr amelak fekedo le ene emihon bota endemedeb gizew honoal yhenenem le gefet maryam ena le abun echge yhonanns selemen koyechalew bemechersham ende ene hatiyat sayhon ende amelak fekad ende enesu meleja amelak yefekedew bota tesetognal ahunem mechershawen endiyasamerlegn tseleyulegn

~ሰላም ወንድም
አባታችን አቡነ እጨጌ ዩሐንስ ያደረጉልኝን መስክርልኝ ልጄ አንዳንድ ቀን ምጥት ብላ ታስቸግረኛለች ትጮሀለች ታለቅሳለች...
እናም ትላንት በጣም አስቸገረችኝ እኔም በጣም ተማረርኩ እሳቸዉን ስማጸን ደና ሆናለች አሁንም ጨርሰዉ ይማርዋት።

~እንደምን ሰነበትክ ጆኒ ምስክርነት ለመስጠት ነው ሰብለወንጌል እባላለሁ ከእንግሊዝ ።ፃዲቁ አባቴ አቡነ እጨጌ ሁልጊዜም ጠርቻቸው የማያሳፍሩኝ ባለፈው ሳምንት ስራ ቦታ ሰባት የምን ሆን ሰዎች ኮቪድ ተያዝን የተወሰነው በጣም ታመምን በእውነት ቀላል አልነበረም ያመመኝ ከኔ አልፎ የልጄን ሚስትና የአንድ አመት የልጅ ልጄም ከኔ ተላለፈባቸው በተለይ የህፃኑ በጣም አስደነገጠኝ ሀይለኛ ትኩሳት ያዘው እዚህ ደግሞ ሆስፒታል መሄድ ክልክል ነው ቤት ሆነን በህመም ማስታገሻ ነው መቆየት ያለብን ይህችን ትኩሳት ሲበረታበት የአቡነ እጨጌን ምስላቸውን ሰውነቱን በሙሉ አሻሸሁትና ቅን ቅዱስ ቀብቼው የኡራኤልና የቃጥላ ማርያም ፀበል ስለነበረኝ ትንሽ አጠጥቼው ቀባብቼው እኔም ይልህፃኑም እናት እንደዛው አድርገን አደርን በማግስቱ ጠዋት ህፃኑም ድኖ እኔም ከኮረና ንፁህ ሆነን አደርን የአቡነ እጨጌ ምስል ፍቱን መድሀኒት ሆነን ምስጋና ይድረሳቸው ፃድቃኑን የሰጠን የእመቤታችን ልጅ ክብር ምስጋና ይድረሰው። ፃድቁ አባቴ ፈቃዳቸው ሆኖ ዳግም ለደጃቸውም እንዲያበቁኝ እየተማፀንኳቸው ነው አመስግኑልኝ አቡነ እጨጌ አባቴን ።

~በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን:: አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠግሮ ያደረጉልንን ተዓምር ለመመስከር ነው የኔ ፈጥኖ ደራሽ አባቴ በዛሬው ባለቤቴ በስራ ጉዳይ ፈተና ነበረው እናም አባታችንን ሁሉም ነገር በሰላም ካለፈ እመሰክራለው ብዬ ተስዬ ነበር እናም ጠዋት ወደ ፈተናው ሲሄድ በቦርሳው የአባታችን የአቡነ እጨጌ ዮሐንስን ገድል የአባታችንን የፃድቁ አቡነ ተክለሃይማኖትን ገድል የሰማዕቱን ቅዱስ ቂርቆስን ገድል ይዞ ነበር የሄደው እናም ካሰበው በላይ እነሱ ሞገስ ሆነውት በሰላምና በጥሩ ሁኔታ አልፎለታል እግዚአብሔር ይመስገን እልእልእልእልእልልልልል ብላችሁ አመስግኑልን ክብርና ምስጋና ለአባታችን ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ለእናታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ለመላእክት ለፃድቃን ለሰማእታት ለሁሉም እንደየ ክብራቸው ይገባቸዋል አሜን። አባቴ ፍፃሜውን አሳምረውልን ዳግም ለምስክርነት አብቁን አሜን። እግዚአብሔር አምላክ አገራችንን ከክፉ ሁሉ ይጠብቅልን አሜን።

~በስመአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ ለሚሆነው ለሚደረገው ነገር ሁሉ እግዛብሔር የመስገን የዛሬ 5ወር አካባቢ መስክሬ ነበር ጓደኛ እረጉዝ ናት የልጃ ለብ ምት አልሰማ ብሎ በፍርሀቴ በደሰታዬ ግዜ ከአይን ጥቅሻ ፈጥነው የሚደርሱልኝ አባቴ አብነ ወእጨጌ ዮሀንስ አስሙልኝ ዛሬ ደግሞ በለተ ቀናቸው በሰላም ተገለገለች እግዚብሔር ይመስገን እሷም መስክሬለኝ ብላለች 1ኛ ጤነኛ ለጅ 2ኛ ከተወለደ ጀምሮ እያለቀሰ ነበር ስማቸውን ጠርቼ ተኝቶል 3ኛው ደግሞ የምፈልገው አይነት ልጅ ልክ እንደጠየኮት ሰለሰጡኝ አመስግኑልኝ በላለች
የኔ ለጅም ትናንት ምስክርነት እያነበብኩ ተኝቶ ጥርሱን ያፋጫል መስላቸውን ስደባብሰው ወድያው ተወው እርሶ
አባቴ የልቤን ያወቃሉ
ጆን ተባረክ

~አባታለም ቀኜ አማላጄ ምርኩዜ ታምሩ ብዙ ነው። ባለቤቴ ተደውሎ ከምትፈልገው ቦታ ስራ ተመድበሻል ተብላ ተጠራች በለተ ቀኑ ደስታዋን እጥፍ አደረገላት።

የኔ አባት መመኪያየ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ መጨረሻውን ያሳምርላት አባቴ አሁንም ጣልቃ ይግቡ። ደስ ብሎኛል እልልልልልል ብላችሁ አመስግኑልኝ።

~Selam Johnny enkan aderaka le abatchan amet bale abune echage yadergulagn belta kenchaw betam kaschankagn neger awotugn mecha abate tercha afera alawkam le hulchaw leka endana kechanka yawtchu abune echage embeta mednalem kedsan semata hulu keber mesgana yedrsachaw

~በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን፡፡ ሠላም ጆን እባክህ ይህንን ምስክርነት አስተላልፍልኝ አደራ፡፡ አራስ ልጄን ከባድ ጉንፋን አመመብኝ በጣም በረታበት በተለይ ሲመሽ ባሠበት መጥባት ሁሉ እምቢ አለ ማልቀስ ብቻ ሆነ በጣም ተጨንቄ ኧረ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ድረሱልኝ ብዬ አለቀስኩ ልመናዬን ሰሙኝ ሲነጋ በጣም ለውጥ አለው በነጋታው በደንብ ተኝቶ አደረልኝ፡፡ ክብር ለአጋዝዕተ አለም ስላሴዎች፣ ለአባቴ ለቅዱስ ሚካኤል ፣ ለቅድስት አርሴማ፣ ለአባቴ ሁሌም ጠርቼ ለማላፍርባቸው አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ይሁን፡፡

~ሰላም ጆኒ እንዴት ነህ ምስክርነት ለመስጠት ነበር አባቴ አብነዕጨጌ ዬሀንስ ያደረጉብዙነው የኔ ፈጥኖ ደራሽ ጠርቼ አፍሬ አላውቅም በየምክንያቱ ስማቸውን ጠርቼ ሁሉም የሚፈፅሙልኝ እናቴ በጣም አሞብኝነግሬአቸው ነበርየኔአባትበምህረት ደበሱልኝ እልልልልብላቹ አመስግኑልኝጨርሰውይማሩልኝ
234 views19:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-16 18:14:50 =Sadeku yaderegulegen teamere menagere efelegalehu.ectopic (kemehasten weche eregezena ale tebeye never enam surgery mederege enedalebegn doctor negeregn lelam hospital seteyeke surgery basechekuyaye mederege alebeshe belewegn lemederege behedekubete seate ehete hospital enedemadere selenegerkuwate yetadekun gedelachewne ena tsebelachewen yeza metache ultrasound degami tazolign seleneber kemenesati befeti eysachewn tsebele tetawe gedelachewenem laye salaweke tedegefi neber kezehulu behuwala semeremere menem yelem tebalekugn nenegatawem sehede netishu nw alugn .Kebere ena mesegana letsadiku yehunlegn ! Ahunem tsadiku yetebekugn zenede betsioltachew asenugn

=ሰላም ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ያደረጉልኝ ተአምር ይህ ነው።
1=እህቴ ቤቷን ለመሸጥ ካርታውን በስሟ ለማዞር ፈልጋ መንገድ ይወጣበታል ተብላ በጣም ተጨንቃ ነበር እኔ ለአባቴ ከዚ ጭንቀት ገላግለው ካርታውን እንድታገኝ ቤቷንም እንድትሸጥ እርዷት ብያቸው ካርታውን አግኝታ ቤቷን ሸጣለች እልልልልልልል
2=ግብር ልከፍል ስሔድ እባኮትን ሳልጉላላ እንድስተናገድና በተጨማሪ ከፍተኝ ግብር እንዳይመጣብኝ ለምኛቸው ነበር ተመጣጣኝ ክፍያ እና በፍጥነት ተስተናግጃለሁ እግዚአብሔር አምላክ የተመሰገነ ይሁን ድንግል ማርያም ቅዱስ ኡራኤል ይመስገኑልኝ ጆኒዬ አንተንም ያገልግሎት ዘመንህን ይባርከው።

=እንዴት ነህ ጆኒ በድጋሚ ለመመስከር ነው አባቴን ስማቸውን ጠርቼ አፍሬ አላውቅም በጣም የሚያስጨንቀኝ ነገር ነበር በስልኬ ላይም ቢሮየ ጠረጴዛ ላይ ምስላቸው አለ ሁሌም አትኩሬ እያየሁ እለምናቸው ነበር ጸሎታቸው እንዳይለየኝ ይህው ዛሬ በጠዋቱ ጸሎት ልመናቸው ተሰምቶልኝ ጭንቀቴ ተወግዷል ክብር ምስጋና ለቸሩ መድሐኒያለም ይሁን አባታችንን መዳኛ አድርጎ የሰጠን አመሰግናለሁ የኔ አባት ውድድ አደራ መስክርልኝ አንተንም ፈጣሪ የድካምህን ዎጋ ይክፈልህ

=ሠላም ጆን ወለተ ዮሐንስ ነኝ ያጎቴ ልጅ በልጅነቷ የእሳት አደጋ አጋጥሟት ዛሬ ትልቅ ሠውም ሆና ህመሙ እያመማት ተቸግራ ቅዝቃዜም ሙቀትም አችልም እና ሠሞኑን አሟት ሀኪም ቤት ተኝታለች ሁኔታዋ በጣም ያስጨንቃል ምግብ በስንት መከራ መብላት ስጀምር ከባድ ሳል ያስላታል እና በጣም ሁኔታው ሲጨንቀኝ አቡነ እጨጌን ጠርቼ ድረሱልኝ ብዬ ሳሉ በጣም ቀንሷል እና በጣም እንቅልፍ ይወስዳታል ብንጠራት አልነቃ አለችን የአቡነ እጨጌን ምስል ከስልኬ ላይ አውጥቼ ስዳስሳት ነቃችልን ብቻ ምን ልበልህ ካወኳቸው ቀን ጀምሮ የጭንቀቴ መሸሸጊያ ናቸው እግዚአብሔር ይመስገን እርግጠኛ ነኝ በየሠዐቱ ስለምጠራቸው ብዙ ነገር አልመሠከርኩ ይሆናል አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ይቅር ይበሉኝ አንተም ያገልግሎት ዘመንህን ይባርክል አሜን

=Selam yohannes meskirilig zare hulem endemadergew be tselote simachewn yemiterachew abate abune echege yohannes ze tsegero yelemenkuachewn neger adrigewuligal des yemil neger honoligal ye abrihamu silase misgana yidresachew hulem kibir ena misgana le kidus amanuel kibir ena misgana le emebetachin dingil mariyam kibir ena misgana le abune echege yohannes ze tsegero yihun.Amen Amen Amen

=፨፨፨፨የንግስ ጉዞ የጻድቁ አባታችን/አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ/ እረፍታቸው ሐምሌ29
++++ የአመቱም የመጨረሻ ጉዞ ነው፤በክረምቱ ምክንያት ጸበሉም ሰለሚሞላ ዝግ ነው እስከ መስከረም 28/1/2015 ድረስ።
ጉዞ

ሐምሌ28~29
ለበለጠ መረጃ የገዳሙ ኮሚቴ፦..
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
4/0901002929

በጻድቁ አባታችን 500 ዓመት በያዙት መስቀላቸውና መቋሚያቸው እንዳበሳለን፤ ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ
ጻድቁ በምልጃቸው ሃገራችንን ሰላም ፍቅር አንድነትን ይስጡን።ቃልኪዳን፤ጣባቂ ያላት ሃገራችን ኢትዮጵያ ምንም የማትሆነው ቀድሞ የነበራች ከሁሉም የተለየች ሃገራችንን የቃልኪዳኑዋ አስራት ሃገር እምየ ቅድስተ ቅዱሳን ንጽህተ ንጹሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇ አስታርቃን በሃገራችን ያለውን ርሃብ ታጥፋልን ህዝቦቿን ትጠብቅልን።አሜን!!!

ቦታው፦ሰሜን ሸዋ በደብረ ብርሃን መስመር መንዝ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ አርባሃራ መድሃኒዓለም፣ እመጓ ቅድስ ኡራኤል፣ይገም ቅዱስ ሚካኤል፤እሳቷ ጽዬን ማርያም፣ዳስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና 12ሃዋርያት ገዳም መሄጃ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ እንደተጓዙ "መዘዞ ከተማ"እንደደረሱ ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ ባዕለወልድ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም።

የገዳሙ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
ለበለጠ መረጃ/# 0911190212/# 0911481388
Fb-(Johnny Aleme)

++ ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ወራዊ በዓል!
++++ ወር በገባ 29
++++ልደታችሁ ህዳር 29
++++እረፍታችሁ ሐምሌ 29
++++ፍልሰት አጽማቸው መጋቢት 18
ሐገራችን ኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነትን ይሰጡን ።አሜን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
655 views15:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-16 18:14:50 +++/ምስክርነት /_++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን "አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ" ገዳም!
=አቡነጨጌ ዩሀንስ አባቴ ያረጉልኝን ልመሰክር ነው ነፉሰጡር ሆኝ እህቴ ሰበላቸውን ሰጠችኝ እና በሰላም ይገላግልውኝ እያልሁ ሆዴን ፀበልውን ቀባሁን በህልሜ እቤቴ መጠው ካንዲትቀይሴት ጋር እየው ልጅሽን ሴት ልጅ ተቀበይን ብለው ሰጡኝ እናም በነጋታው ቀጠሮ ነበረኝ ስሄድ ዛሬ ትወልጃለሽ አልውኝ ሴትልጅ ወለድሁ በሰላም አማላጅነታቸው አይለየኝ አሁንም በደጃቸው ቆሜ ብዙ ነገር ለምኛቸዋለው ልመናየን ይስሙኝ ለመመስከር ያብቃኝ አሜን

=ሰላም ወንድሜ ጆኒ ምስክርነት ለመስጠት ነው ወለተሀዋርያት እባላለሁ ባለትዳር እና የ አንድ ልጅ እናት ነኝ።በትዳሬ ውስጥ ፈተና ገጠመኝ። ባለቤቴን ሴት መናፍስት በጣም አስቸገረችው፣ ተቸገርን አዳሩን እኔ ከጎኑ ተኝቼ ሲታገል ያድራል፣ ሲቸገር ያድራል።ከዚህ በፊት አባቴ ድንቅ ተአምራት ስላደረጉልኝ ዛሪም ተንበርክኬ አልቅሼ ለመንኳቸው አባቴ እጨጌ ዮሀንስ የለመንኳቸውን የጠየኳቸውን አልነፈጉኝም።ሁሉምነገር ሰላም ሆኖልኛል ሰላም ነን እልል ብላች አመስግኑልኝ።

=selam ....abate yohanis yadergulign lmemsker new kulaliten ke tilant jemro eyamemgn nbr ye abatachnin tsebel tetiche begdlachew teshsashche ahun dehna ngn Egziabher yimsgen.abune echuge yohanisn yesten yedingl mariyam lij yimsgen.

=በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አሜን ሰላም ጆኒ እኔ ተክለ ስላሴ እባላለው የአባታችን የፃድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ የተደረገልንን ለመመስከር ነው ሰሞኑ የወነ ሰዎች ገድላቸው ሰጥቼያቸው ስንት አመት ያስቸገሩ አይጦች ቤታቸው ሲገባ በሙሉ ጠፉ ሌላ ደሞ ሴትዬዋ ልጆቿ ይታመሙ ነበር በተለያየ ሱስ ይሰቃዩ ነበር አሁን ይህ ገድላቸው ቤታቸው ከገባ በዋላ ሁሉም ተስተካክሎዋል የእወነት እኔም በፃድቁ አባቴ አመሰገንኳቸው አሁን የፃድቁ አባታችን አምላክ መድሐኒያለም ስሙ የተመሰገነ ይሁን ፃድቁ ስማቸው የተመሰገነ ይሁን እኛም አሁን በእረፍታቸው መጥተን በረከታቸው እንድናገኝ መልካም ፍቃዳቸው ይሁን አሜን አሜን አሜን

=ሰላም ወንድሜ ዩሐንስ እንደምን አለህ። አባቴ አቡነ እጨጌ ዩሐንስ ዘፀገሮ ያደረጉልኝን ለመመስከር ነበር። ዛሬ ት/ቤት ፈተና ነበረብኝ እንዲያቀሉልኝ ለመንኳቸው ፀሎትም አድርጌ ወጣው። እግዝአብሔር ይመስገን ቀሎኝ ሰርቻለው። ጥሩ እንደሚመጣም ተስፋ አለኝ። አደራ መስክርልኝ። በፀሎታቹ አስቡኝ

=ሰላም ጆኒ እንደምን አለህ ምስክርነት ለመስጠት ነበር ዳግም ለደጃቸው እንዲያበቁኝ ተማፅኛቸው ነበር ፈፅመውልኛል
አንድ ጓደኛዬ ቤት ውስጥ ከባለቤቷ ጋር ሰላም አልነበራትም የአባታችን የአቡነ እጨጌ ዮሀንስን ፀበል ምስል መልክአ እና እጣን ሰጠኋት አሁን ሰላም ሆነዋል እግዚአብሔር ይመስገን
የሽንት ቱቦ ኢንፌክሽን ነበረብኝ በጣም እታመም ነበር ፈውሰውኛል
ስልክ ተበላሽቶ አሁን የምገዛበት ገንዘብ የለኝም እንዲሰራ እርዱኝ አልኳቸው ወዲያው ሰራ እግዚአብሔር ይመስገን
ሌላም የማውቃቸው ሰዎች ልጅ አልነበራቸውም ፀበል ሰጠኋቸው ምልክት አይተዋል መጨረሻውን አሳምረው ደግሞ ለመመስከር ያብቁኝ ሌሎችም የጠየኳቸው ነገሮች ነበሩ ፈተውልኛል እግዚአብሔር ይመስገን ምስጋና ይሁን ለአጋዝዕተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ የአናዥጋው ቅዱስ እግዚአብሔር አብን መድሀኒአለምን አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሀንስን እናታችን ግፋት ማርያምን ሰሚነሽ ኪዳነምህረትን ቃጥላ ማርያምን ልደታ ማርያምን ቅዱስ ጊዮርጊስን ኤረር ባታ ማርያምን ፀበለ ማርያምን ጌቴሴማኒ ማርያምን አቡዬ ገብረመንፈስ ቅዱስን ቅዱስ ገብርኤልን ቅዱስ ሚካኤልን እና እናታችን ታቦር ማርያምን አመስግኑልኝ ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን አንተም ጆኒ እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥህ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቅህ

=እንደምን ዋላችሁ የእግዚያብሄር ቤተሠቦች ዛሬም ደጋግሜ የፃድቁን እርዳታ እመሠክራለሁ። እናቴ እንቅፋት መቷት እግሯን አሟት ነበር ለፃድቁ ነግሬ መድሀኒት ወሥዳ ደህና ሆናለች። ሌላ ደግሞ አሁን በጣም የጨነቀኝ ነገር ነበር ሠላም አርጉት ብዬ። ጥሩ መልሥ ሠምቻለሁ። ፃድቁን ይሠጠን ሥላሤ ክብር ምሥጋና ይድረሠው።

=Selam joni lememesker new ebakeh adereselegn angete lay ende chert neger wetobegn neber ena abaten lemegn selke lay balew miselachew dabeshew neber ahun lewet alew
Ena degmo zare fetena neberebegn ena betam chenkogn neber endeferahut aydelem kebre mesgana le egziyabher yehun abate hulem yemiredugn kebre yederesachew

=Selam Jon endet nh meskernet lemstete nbr be 2/3 benberw guzo lay endalhed enkfatoch nbru neger gen hulunem chegeren le tsadiku setchachew hije nbr fetenaw yagatemegn sera bota nbr menm lifetalegn alchalem nbr besatu be magestu enkwan chigeru mnu gar endehone endalawk sera zeg nbr gen hulunem chegeren letsadiku setchachew dejachewn metaw negerkwachew hulunem neger segno sera segeba indiyastekakelulegn lemenkwachew tsadiku alasaferugnem segno segeba hulunem cheger fetulegn kechenket awtugne , kiber mesgana esachew lesten le dingel Mariya lj le Medhanialem yehun kiber mesgana le Embetachen yidresat kiber mesgana le abatachen echegie yeohanes yehun amen

=የኔ ፈጥኖ ደራሽ ጠርቻቸው አቤት ያላሉኝ ቀን የለም
1.ጓደኛየ በለሊት መንገድ ወጥቶ አጉል ቦታ የመኪናው መብራት ፍዝዝ ብሎ አላሳይ እንዳለው ነገረኝ እኔም ለአባቴ አደራ ምንም ሳይሆን አገሩ ይግባ እርስዎ ብርሀን ይሁኑለት ብየ ለመንኳቸው አላሳፈሩኝም በሰላም ደርሷል ለዛውም በደምብ እየታየው
2. እኔም ጉዞ ነበረብኝ በሰላም ገብቻለሁ
3. ጓደኛየ በድጋሚ ጉዞ ነበረበት መንገድ ላይ እረብሻ ስለነበር አባቴ ምንም ሳያሳዩ በሰላም እንዲያስገቡልኝ ነግሬያቸው በሰላም አስገብተውልኛል
4.ቀበሌ መሸኛ ላወጣ ሂጄ ፎቶ ያስፈልጋል ብለውኝ ደግሞ መብራት ጠፍቷል ሰውየው ደግሞ 9 ሰአት ላይ ኮስተር ብሎ ልዘጋ ነው አለኝ። ኧረ ባክህ መብራት ጠፍቶ ነው ትንሽ ታገሰኝ ነገ መንገደኛ ነኝ ብለው ብለምነው እምቢ አለ። ከዚያ ለአባቴ ዛሬ እንድንጨርስ አግዙኝ ብዬ ነግሬአቸው 10 ሰአት ላይ ፎቶ ይዤ ስሄድ አልዘጋም ጨራርሼ ተመለስኩ እግዚአብሔር ይመስገን። አባቴ ለኔ ለሀጢያተኛዋ በስራየ ለማላስደስት ለኔ ሳይቀየሙኝ ከጎኔ ናቸው ለምስክርነት ቃላት ያጥረኛል
622 views15:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 23:40:23 ፨ጸበሉ(ያለምንም ጥርጥር የታመመ ሰው የሚድንበት)የታመመ
ሰውናበተለያየ መንፈስ የሚሰቃይና በሰንሰለት የታሰረ ሰው ከ1-3ቀን ተከታታይ ጸበላቸውን ቢጠመቅ በ3ተኛው ቀን ላይ የሚድንና የሚሞት መሆኑን በጸበላቸው ይለያል፤ምልክት ያሳያል።

ከሰማይ የወረደው መስቀላቸው ከቤተመቅደሱ ሲወጣ ደመና ወርዶ እንደ ጥላ ይጋርደዋል፤ሲገባም ደመናው እያየነው ይበተናል በተለይበልደታቸው በህዳር29ቀን።ከዚህ ከጸበላቸው ባህር ውስጥ ከሰማይ የወረደው መስቀላቸው፣መቋሚያቸው፤ልብሳቸውናየእጅ መስቀላቸው ወጥቷል።

፨ አቡነ እጨ ዮሐንስ ዘጠገሮ፨፦ሰው ሆነው ከመዕላክት የተደመሩ የእሳት ክንፍ የተሰጣቸው እስራኤላዊ ጻድቅ ሲሆኑ የድንግል ማርያምን ጡት የጠብ መና ብቻ እየተመገቡ 500ዓመት የኖሩ መንዝንና ይፋትን ሃገሪ ነው የሚሉት ገድላቸው ላይ። ፀሐይን፣ጨረቃንናደመናን በእጃቸው እየያዙ የጸለዩ አባት ናቸው።

ይህ ጠገሮ ጸበላቸው ሲሆን በዚህ ቦታ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ድንግል ማርያም ከሁሉም ነገደ መላዕክት ጋር ከሐዋርያት ከነበያት ከጻድቃን ከሰማዕታት ጋር ወርዶ የረገጠው ያረፈበት የባረከው ቦታ ጸበል ነው ይህ ጠገሮ ገዳም.ከዚህ ከማይጎለው ጸበላቸው ባህር ሲሆን ጥልቀቱ የአካባቢው ሰዎች የ15 የሞፈር ርዝመት ማለት 45ሜትር አካባቢ ነው ይላሉ!

ከዚህ ባህር ውስጥ የአባታችን የአቡነ እጨ ዮሐንስ ከሰማይ የወረደላቸው መስቀል፣የእጃቸው መቋሚያ፣ገድላቸው፣ደረቅ አፈር፣የእጃቸው መስቀልና ልብሳቸው ከዚህ ከምታዩት ጸበላቸው ባህር ውስጥ ወጥቶ በዚህ ገዳም ይገኝል/።ገና ወደፊት ግዜው ሲደር ብዙ የሚወጡ ግን የታዩ ታቦቶች፣የወርቅ ከበሮ እና የወርቅ ዙፋንዎችናየተለያዩ ቅርሶች እንደሚወጡ አባቶች ይናገራሉ።ጸበሉም ከምታዩት ባህር ሳይጎል በአሸንዳ ወጥቶ ህዝበ ክርስቲያኑ በገድላቸው፣ ከሰማይ በወረደው መስቀልና የወርቅ መቋሚያቸው እየተዳበስ እንዲጠመቁ ይደረጋል።አቡነ ተክለሃይማኖት ቀጥሎ እጨጌ የሆኑ፤በስማችው ዝናብ፣ብርድንና ውርጭን የሚገዝቱባቸው ትልቅ አባት ናቸው።ህዳር 29ተወልደው፥ሐምሌ 29ያረፉበት
ቀን ነው።በአላቸውም 29 ከባዕለ ወልድ ጋርና ወራዊ በዓላቸውም ነው።በዚህ በጠገሮ ገዳማቸው የእጃቸው መስቀላቸው ከቤተመቅደስ ሲወጣ መስቀሉ ላይ ብቻ ቀስተ ደመና እና ደመና ወርዶ እንደ ዥንጥላ ተዘርግቶ መስቀሉን ይከተልና መስቀሉ ተመልሶ ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ የወረደው ደመና ሲበተ የሚታይበት አስደናቂ ገዳም ነው።

[ቃልኪዳናቸው]፦ገዳሜን የረገጠ ፣መባ የሰጠ፣ገድሌን ያሰማ ያሰማ ያስተረጎመ፣ቤተክርስትያኔን የረዳ ያሰራ የሰራ፣10ትውልድ እምረዋለሁ ልጅ እንቢ ያለው መሐን ቢሆንም ልጅ እሰጥዋለሁ፣የክርስትያን ማደርያ በሆነች ገነት(ደብረ ጽዬን)በብርሃን ቦታ አስቀምጠዋለሁ፤በገዳሜ ያረፈ መንኩሴ ከሆነ በሰማይ ክንፍ አበቅልለታለሁ፤በገዳሜ መጥቶ ያረፈ አይሁድም አረማዊም ቢሆን ያላመነ ያልተጠመቀም ቢሆን በገዳሜ ቢያርፍ እንደ መቃብሬ ጎለጎታ እንደተቀበር አድርጌ እቆጥርለታለሁ ይቅር እለዋለሁ ብሎ ጌታች መደሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃልኪዳን ሰጥቶቸዋል።

ገድሌን በቤቴ ያስቀመጠ፦ እርኩስ መንፈስ፣ አጋንት ፣ቸነፈር ና ወባ በሽታ አይነካውም እንዲሁም መላኢከ ጽልመት አይነኩትም።

ገዳሙን ሐምሌ28/29 አዘጋጅቷል__
መነሻ_ሐምሌ 28
መመለሻ____ሐምሌ 29 ተባርከን መመለስ።

፨ሐምሌ 28/29 ታላቅ በዓል ንግስ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ዕረፍታቸው ሐምሌ 29 ነው።

፨ሐምሌ 28/29 የአመቱ የመጨረሻ ጉዞ ሲሆን ጸበሉ በክረምቱ ምክንያት ከጥንትም ጀምሮ ሐምሌ 29 የጻድቁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ዕረፍት ዕለት የሚዘጋ ሲሆን፤ጸበሉ ተባርኩ መስከረም 29/2015 የጻድቁ መስቀላቸው መቋሚያቸው ወጥቶ ጸበላቸው ጋር ሄዶ ተባርኮ የመጠመቅበት ዕለት ነው።
ለበረከቱ ያብቃችሁ!

ቀድማችሁ ቁረጡ የመኪና እጥረት ስላለ እስከ !25/11/2014 ድረስ ትኬቱን ይቁረጡ በጉዞው ዕለት ትኬት አይኖርም።
እውነት የሄደ ሁሉ የሚድንበት በእጃቸው መስቀልና በመቋሚያ መዳበስ እረ መታደል ነው እምነት ይህ ነው።

ለበለጠ መረጃ#0911190212/0911481388!
አዘጋጅ ፦ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ቤተክርሥያን ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ።!

[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ መዘዞ ከተማ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ በቤት መኪና በማንኝውም መሄድ ይቻላል።ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ የ2ሰዓት የእግር ጠገሮ እጨ ዮሐንስ ያስኬዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን!

አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431

+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5

+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
...
709 views20:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 23:40:22 ~~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ]፦ቃልኪዳናቸው*/.........
~ ገዳምህን የረገጠ ንስሃ ሳይገባ አይሞትም
~ላልምረው ደጀንህን ገዳምህን አላስረግጠውም።
~ገዳምህን የረገጠ 10(አስር)ትውልድ ወደፊትም ወደኋላ እምርልህልለሁ።
~መሃን ቢሆንም ፤መሃን ብትሆንም ማህጸኖን እከፍትላታለሁ ልጅ እሰጣታለሁ እሰጠዋለሁ
+++አባታችን ዮሃንስም ጌታችንን እንዲህ አለው ~የገድሌን መጸሐፍ የፃፈ ቃልኪዳኔንም በመታመን ያፃፈውን በደሉ ምንም እንኳን ከሁሉም ቢበዛ ስለ እኔ ብለህ ማርልኝ፤ጌታችንም አባታችን ዮሃንስን እንዲህ አለው እውነት እልሃለሁ ቃልኪዳንህንም በመታመንና በፀሎትህ የገድልህን መፅሐፍ ያፃፈውንና የፃፈውን በስምህም ታቦትን የቀደሰውን የተከለውን እኔም እቀድሰዋለሁ በመንግስተ ሰማያትም ስሙን እፅፈዋለሁ ኤዶም ከተባለች ገነትም በሚመነጭ በህይወት ውሃ አጥበዋለሁ በይቅርታዬ እና በቸርነቴም እንዳልበደለ አደርገዋለሁ።

~ገድሌ የሰማ ያሰማ በመንግሰተ ሰማያት 100እጥፍ አስጉንም እስኪሰጥ ድረስ የክርስትያኑ የምትሆን ገነትንም እሰጠዋለሁ 10ትውልድም እምርልሃለሁ ብሎ መድሐኒዓለም ቃልኪዳን ሰጥቷቸዋል።

~++++፨ "ገድሌን በቤቱ ያስቀመጠ"፦
~የረከሱ መናፍስት አይቀርብትም፣
~ክፉ አጋንትም አይቀርብትም፣
~የቸነፈርና የወባ በሽታም አያገኛውም፣
~በነፍሱም መላዕኢከ ጽልመት አይነኩትም አለም ፍጻሜ ድረስ እጠብቀዋለሁ እምረዋለሁ።
~በገዳምህ ከየትም ቦታ መጥቶ የተቀበረ "መነኮሳት"ከሆኑ በሰማያት ያሉ ክንፎች አበቅልለታለሁ።
~አረማዊም ቢሆን አይሁድም ቢሆን፣ (ያላመነ ያልተጠመቀ) ቢሆንም፣ከሃጥያቱ ያልነጻ
ቢሆንም፣በገዳምህ አርፋ ቢቀበር ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር እልልሃለሁ፤እንዲሁም እንደ መቃብሬ ጎለጎታ እንደተቀበረ አድርጌ እቆጥርልሃለሁ ብሎ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ገብቶላችዋል።

ጉዞ_ ገዳሙ ጉዞ ያዘጋጃል ንግስ የአመቱ2014 የመጨረሻ ጉዞ የጻድቁ ዕረፍት ሐምሌ 29
መነሻ፦ሐምሌ 28ቅዳሜ
መመለሻ፦ሐምሌ 29ገዳሙ ጉዞ ያዘጋጃል____ ቅዳሜ እና እሁድ

ለበለጠ መረጃ፦ጉዞ አዘጋጅ /ጠገሮ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ቤተክርስትያን ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ አመቱን በሙሉ በወር 2 ግዜ ጉዞ ያዘጋጃል።
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969

የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!

Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!

[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ በቤት መኪና በማንኝውም መሄድ ይቻላል።ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ
እጨ ዮሐንስ ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን!

አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431

+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME

+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5

+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
...
365 views20:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 23:39:27 2/0911481388
3/0979986969
4/0901002929
++ ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ወራዊ በዓል!
++++ ወር በገባ 29
++++ልደታችሁ ህዳር 29 ንግስ ጉዞ0911190212/0911481388
++++እረፍታችሁ ሐምሌ 29
++++ፍልሰት አጽማቸው መጋቢት 18
ሐገራችን ኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነትን ይሰጡን ።አሜን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም+Johnny Aleme ፠ ዮሐንስ አለመ
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_
304 views20:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ