Get Mystery Box with random crypto!

=Sadeku yaderegulegen teamere menagere efelegalehu.ectopic (ke | አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ Johnny aleme

=Sadeku yaderegulegen teamere menagere efelegalehu.ectopic (kemehasten weche eregezena ale tebeye never enam surgery mederege enedalebegn doctor negeregn lelam hospital seteyeke surgery basechekuyaye mederege alebeshe belewegn lemederege behedekubete seate ehete hospital enedemadere selenegerkuwate yetadekun gedelachewne ena tsebelachewen yeza metache ultrasound degami tazolign seleneber kemenesati befeti eysachewn tsebele tetawe gedelachewenem laye salaweke tedegefi neber kezehulu behuwala semeremere menem yelem tebalekugn nenegatawem sehede netishu nw alugn .Kebere ena mesegana letsadiku yehunlegn ! Ahunem tsadiku yetebekugn zenede betsioltachew asenugn

=ሰላም ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ያደረጉልኝ ተአምር ይህ ነው።
1=እህቴ ቤቷን ለመሸጥ ካርታውን በስሟ ለማዞር ፈልጋ መንገድ ይወጣበታል ተብላ በጣም ተጨንቃ ነበር እኔ ለአባቴ ከዚ ጭንቀት ገላግለው ካርታውን እንድታገኝ ቤቷንም እንድትሸጥ እርዷት ብያቸው ካርታውን አግኝታ ቤቷን ሸጣለች እልልልልልልል
2=ግብር ልከፍል ስሔድ እባኮትን ሳልጉላላ እንድስተናገድና በተጨማሪ ከፍተኝ ግብር እንዳይመጣብኝ ለምኛቸው ነበር ተመጣጣኝ ክፍያ እና በፍጥነት ተስተናግጃለሁ እግዚአብሔር አምላክ የተመሰገነ ይሁን ድንግል ማርያም ቅዱስ ኡራኤል ይመስገኑልኝ ጆኒዬ አንተንም ያገልግሎት ዘመንህን ይባርከው።

=እንዴት ነህ ጆኒ በድጋሚ ለመመስከር ነው አባቴን ስማቸውን ጠርቼ አፍሬ አላውቅም በጣም የሚያስጨንቀኝ ነገር ነበር በስልኬ ላይም ቢሮየ ጠረጴዛ ላይ ምስላቸው አለ ሁሌም አትኩሬ እያየሁ እለምናቸው ነበር ጸሎታቸው እንዳይለየኝ ይህው ዛሬ በጠዋቱ ጸሎት ልመናቸው ተሰምቶልኝ ጭንቀቴ ተወግዷል ክብር ምስጋና ለቸሩ መድሐኒያለም ይሁን አባታችንን መዳኛ አድርጎ የሰጠን አመሰግናለሁ የኔ አባት ውድድ አደራ መስክርልኝ አንተንም ፈጣሪ የድካምህን ዎጋ ይክፈልህ

=ሠላም ጆን ወለተ ዮሐንስ ነኝ ያጎቴ ልጅ በልጅነቷ የእሳት አደጋ አጋጥሟት ዛሬ ትልቅ ሠውም ሆና ህመሙ እያመማት ተቸግራ ቅዝቃዜም ሙቀትም አችልም እና ሠሞኑን አሟት ሀኪም ቤት ተኝታለች ሁኔታዋ በጣም ያስጨንቃል ምግብ በስንት መከራ መብላት ስጀምር ከባድ ሳል ያስላታል እና በጣም ሁኔታው ሲጨንቀኝ አቡነ እጨጌን ጠርቼ ድረሱልኝ ብዬ ሳሉ በጣም ቀንሷል እና በጣም እንቅልፍ ይወስዳታል ብንጠራት አልነቃ አለችን የአቡነ እጨጌን ምስል ከስልኬ ላይ አውጥቼ ስዳስሳት ነቃችልን ብቻ ምን ልበልህ ካወኳቸው ቀን ጀምሮ የጭንቀቴ መሸሸጊያ ናቸው እግዚአብሔር ይመስገን እርግጠኛ ነኝ በየሠዐቱ ስለምጠራቸው ብዙ ነገር አልመሠከርኩ ይሆናል አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ይቅር ይበሉኝ አንተም ያገልግሎት ዘመንህን ይባርክል አሜን

=Selam yohannes meskirilig zare hulem endemadergew be tselote simachewn yemiterachew abate abune echege yohannes ze tsegero yelemenkuachewn neger adrigewuligal des yemil neger honoligal ye abrihamu silase misgana yidresachew hulem kibir ena misgana le kidus amanuel kibir ena misgana le emebetachin dingil mariyam kibir ena misgana le abune echege yohannes ze tsegero yihun.Amen Amen Amen

=፨፨፨፨የንግስ ጉዞ የጻድቁ አባታችን/አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ/ እረፍታቸው ሐምሌ29
++++ የአመቱም የመጨረሻ ጉዞ ነው፤በክረምቱ ምክንያት ጸበሉም ሰለሚሞላ ዝግ ነው እስከ መስከረም 28/1/2015 ድረስ።
ጉዞ

ሐምሌ28~29
ለበለጠ መረጃ የገዳሙ ኮሚቴ፦..
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
4/0901002929

በጻድቁ አባታችን 500 ዓመት በያዙት መስቀላቸውና መቋሚያቸው እንዳበሳለን፤ ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ
ጻድቁ በምልጃቸው ሃገራችንን ሰላም ፍቅር አንድነትን ይስጡን።ቃልኪዳን፤ጣባቂ ያላት ሃገራችን ኢትዮጵያ ምንም የማትሆነው ቀድሞ የነበራች ከሁሉም የተለየች ሃገራችንን የቃልኪዳኑዋ አስራት ሃገር እምየ ቅድስተ ቅዱሳን ንጽህተ ንጹሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇ አስታርቃን በሃገራችን ያለውን ርሃብ ታጥፋልን ህዝቦቿን ትጠብቅልን።አሜን!!!

ቦታው፦ሰሜን ሸዋ በደብረ ብርሃን መስመር መንዝ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ አርባሃራ መድሃኒዓለም፣ እመጓ ቅድስ ኡራኤል፣ይገም ቅዱስ ሚካኤል፤እሳቷ ጽዬን ማርያም፣ዳስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና 12ሃዋርያት ገዳም መሄጃ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ እንደተጓዙ "መዘዞ ከተማ"እንደደረሱ ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ ባዕለወልድ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም።

የገዳሙ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
ለበለጠ መረጃ/# 0911190212/# 0911481388
Fb-(Johnny Aleme)

++ ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ወራዊ በዓል!
++++ ወር በገባ 29
++++ልደታችሁ ህዳር 29
++++እረፍታችሁ ሐምሌ 29
++++ፍልሰት አጽማቸው መጋቢት 18
ሐገራችን ኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነትን ይሰጡን ።አሜን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_