Get Mystery Box with random crypto!

አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ ABUNE ECHUGE YOHANNES ZTGRO GEDAM Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)

የቴሌግራም ቻናል አርማ johnnyaleme — አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ ABUNE ECHUGE YOHANNES ZTGRO GEDAM Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
የቴሌግራም ቻናል አርማ johnnyaleme — አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ ABUNE ECHUGE YOHANNES ZTGRO GEDAM Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
የሰርጥ አድራሻ: @johnnyaleme
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 10.54K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 67

2022-08-21 09:15:22 ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ መዘዞ(ጠገሮ)
+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ++++ ጉዞ 28\29/1/2015ተዘጋጅቷል።

መነሻ፦መስከረም28
መመለሻ፦መስከረም 29 ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969

የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!

Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!

[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ አቡነ
እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን!
864 views06:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-17 22:58:30
460 views19:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-17 22:56:34 +++++መንዝ ከመዘዞ ከተማ 15 ኪሜ ላይ የምትገኝው በ11 ክ/ዘመን የተመሰረተችው ስለት ሰሚዋ {ግፍት ቅድስት ማርያም }በረከቷ በያላችሁበት በረከቷ ይደርባችሁ። አሜን!
የእግር ጉዞ የላትም።
========እንኳን አደረሳችሁ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
...
ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ መዘዞ(ጠገሮ)
+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ++++ ጉዞ መስከረም ፳፰/፳፱ተዘጋጅቷል።
መነሻ፦መስከረም 28
መመለሻ፦መስከረም 29ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!
Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!
[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ አቡነ
እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን!
459 views19:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-17 22:56:34 share share [ግፍት ቅድስት ማርያም]፦ እንኳን ግፍት ማርያም ብለን ተማጽነናት ቀርቶ የተዘራው ሁሉ የሚበቅልበት ገዳም ነው። ንገሯት ተሳሉ። ለምስክርነት ታብቃችሁ። አሜን!

በገዳሟ አካባቢ የተዘራወ ሁሉ ይበቅላል።

*ጉዞ ንግስ መስከረም20 ወደ ቅድስት ግፍት ማርያም ስንሄድ ዋሻ ጠምሬ ቅዱስ ሚካኤል ገብኝተን ተባርከ ጉዞ ወደ ግፍት ቅድስት ማርያም ይሆናል በ21 አንግሰን ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ~
~0911190212
~0911481388
~ 0901002929

/መንዝና ተጉለት /ግፍት ቅድስት ማርያም ገዳም"
~እናቴ ገዳሟን ሲረግጡ በሃሴት በደስታ የሚሞሉበት ሰሚ በዐለት ሰለት ሰሚዋ በ11 ክ/ዘመን የተመሰረተችው ስለት ሰሚዋ የሰለቷ መልስ የምንገረምባት ቁጡም ናት ገና ደጅዋን ሲረገጧት ሙሉ በሃሴት በደስታ የሚሞሉበት ዳግማዊ ግሸን የምትባለው ቦታውም ገዳሙ አካባቢውም በተራራው ጫፍ ላይ ያለች መግቢዋ አንድ በር የሆነ ሁሉ ነገሩ የቦታው ነገር ግሼ ማርያም የረገጡ ያሉ ነው የሚመስለው

•••••••••••በንብ የምትጠበቀው
+++ከገነት/ምድረ መዓዛ/ የመጣች ታቦት ናት
~~~~ጥንት ታቦቷ የመጣችበት /ምድረ መዓዛ/ከሚባል ቦታ መጥታ ታቦቷ በድንኳን ሆኖ ቤተልሄሟን ሰርተው ከዚያም በዚህ ቦታ ቤተክርስትያኖ በሳር ቤት ተሰርቶ ቤተክርስቲያኖዋ ተቃጥሎ የቤተክርስቲያኗ ጉልላት እንስራው መሬት ወድቆ ምንም ሳይሰበር የሚገኞበት ገዳም ነው ከዚያም 1977ዓም ጣሪያው በቆርቆሮ ተለወጠ። ቤተልሔም ግን እስከ አሁን ሳርቤት ነው።

~ቤተክርስያና እሳት በድንገት ተነስቶ ንብ ጉልላቷ ላይ፤ በገዳም አጠድ ላይ በዛፏት ላይ፤ በእድሞዕ በርላይ፤ ንብ አለ።

ድንገት እሳት ተነስቶ ቤተክርስቲያኖዋ ልትቃጠል ስትል ንቦቹ ከአሉበት ስነሱ እሳቱ ጠፋ
~ለእርሻ ያቀጠሉት እሳት ድንገት እንደ ሰደድ እሳት ተነስቶ እሳቱ ቤተክርስቲያኑ ግቢ ገባ ቦተዋ እንደ ግሸን ማርያም ናት መውጨዋ መግቢዋ አንድ ነው በአካባቢዋ ሰው ህዝብ የለም እሳቱን በምን ያጥፉት የነበሩትም ያላቸው አንድ እንስራ ውሃ ብቻ ነበር፤ ያን አንድ እንስራ ውሃ እሳቱንለማጥፉት ጉልላቱ ላየ አውጥተው ውሃን ደፍተው እሳቱን ሊያጠፋ ሲሉ እንስራው ከጉልላቱ አምልጣቸው/ከጣራው/መሬት ሲወድቅ እንስራው ሳይሰበር መሬት ወደቀ እሳቱም ጠፋ
~~~ሌቦች ታቦቷን ሊሰርቁ ገብተው ቤተክርስቲያኑ ግርግዳ አጣብቃ አጣማቸው ተገኘተዋል
~~~ገዳሟ ያለችበት ተራራው በማዕድን የተከበበ ነው ሲሆን ቤተክርስትያኖ ገዳሙ ያለበት ተራራ ማዕድኑን ሊቆፍሩ የሚገቡት ሁሉ ማዕድኑ እየተደረመሰ የሚቆፍረው ሁሉ ያልቃል ይደረመስብታል በጣም ቁጡ ሰለት ሰሚ ናት
~ቤተክርስትያኖዋ ገዳሟ የሚያገለግሉ 48ካህናት 8መርጌታ የሚገኝባት አስደናቂ ጥንታዊ ገዳም ስትሆን የወር ደሞዛቸው [80ብር] ነው ስለ ማርያም ደሞዛቸው እናግዝ ገዳሟ የባንክ አካውንት እንደከፈተች የበኩላችን እናድርግ ቤተክርስቲያን ቢፈርስ ቤተክርስቲያን ይሰራል። አገልጋይ የሌለበት ቤተክርስቲያን ግን ይዘጋል እናስብበት።

~~~ ገዳሟ ብዙ ቅርስ ይዛ ከአካባቢው ተወላጅ በስተቀር አጋዥ የላትም እናግዛቸው ቤቷን እንስራ የፈቀደችላችሁ ገዳሟ የባንክ አካውንት
ገዳሟ እርዳታ የሚያስፈልጋት
_ለአጥር
_ለአብነት ትምህርት ቤት
~48ካህናት 8መርጌታ ከዲያቆናት ውጭ ደሞዛቸው በአመት 80ብር ነው ደሞዛቸው እንዲስተካከል የበኩላችንን እንወጣ

Account no-1000079766888ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ(Commercial Bank of Ethiopia)
Account name-ግፍት ደብረምህረት ቅድስት ማርያም(Gefet Debre mihret kidist mariyam)
SWIFT CODE-CBETETAA

ምስክሮችህ ድንቅ ናቸው፣ስለዚህ ነፍሴ
ፈለገቻቸው"መዝ•118/119÷129
-ዲቅን በፃዲቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን በረከት ይወስዳል።
ማቴ 10፥41
-እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል። ማቴ 10፥40
- እውነት እላችኋለው በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን
ስራ እሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህ የሚበልጥ ያደርጋል።
ዮሐ 9፥12
-"ቃድህ ሁሉ በምድር ባሉት ቅዱሳንና ክቡራን ላይ ነው"
መዝ 15÷3
-"እግዚአብሔር በጻድቁ እንደተገለጠ እወቁ "
መዝ 4÷3
-"የጻድቅ ሰው ስራ ለዘልዓለም ጸንቶ ይኖራል "
መዝ 111÷7
-"እኔ እግዜአብሔር አምላካችሁ ቅድስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ"
ዘሌ•19÷2
-"ከአገርህ ውጣ ከአባትህ ቤት ከዘመዶችህ ተለይተህ እኔ ወደ ማሳይህ ምድር ሂድ " ኦሪት ዘፍ 12
/ቅዱሳን በአፀደ ነፍስ ያማልዳሉ/
-ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኃላ ከዚያ ጊዜ ከስጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ:: ኢዮብ 19÷26
/በዳዊት አማላጅነት ከተማዋ ከመጥፋ ትድናለች::/
-በ ዕድሜህ ላይ 15አመት እጨምራለሁ አንተና ይህችን ከተማ ከአሦር ንጉሥ እጅ እታደጋለሁ ስለ እኔም ስለ ባርያዬም ስለ ዳዊት ይህችን ከተማ እጋርዳታለሁ " 2ነገስት 20÷6
-ከሰማይም ከእንግዲህ ወዲህ በጌታችን የሚሞቱ ሙታን ብፁአን ናቸው::መንፈስ አዎን ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ ሥራቸውም ይከተላቸዋል ይላል:: ራዕይ ዮሐ 10÷1
-የአለም ብርሃን ናችሁ!
-ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን 1ቆሮ6፥2
-የቅዱሳን ጸሎት በሥራዋ እጅግ ታላቅ ኃይል ታደርጋለች።
ያቆ5፥14-19
-ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ።
መዝ 88(89)፥3
- እናንተን የሚቀበል እኔ ይቀበላል፡ነብይን በነብይ
ስም የሚቀበል የነብዩን ዋጋ ይወስዳል።ፃድቅንም
በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል።
ምንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንድ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40-42
የቅድሳን ጸሎት (ምልጃ ) በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዳለው በቂ ማስረጃ ነው::
የምትከብረው/ንግስ ያለው/መስከረም21 ህዳር21 ጥር21 እና ግንቦት 21 ነው
269 views19:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-17 22:56:00 ጉዞ___መስከረም 28/29 2015 ገዳሙ ጉዞ ያዘጋጃል
መነሻ፦መስከረም 28
መመለሻ፦መስከረም 29 የጻድቁ ወራዊ በዓል ጸበሉ ተባርኮ የሚከፈትበት ትልቅ በዓል ነው።

ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969

የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን 500 ዓመት በያዙት መስቀላቸውና መቋሚያቸው እንዳበሳለን፤ ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ
ጻድቁ በምልጃቸው ሃገራችንን ሰላም ፍቅር አንድነትን ይስጡን።ቃልኪዳን፤ጣባቂ ያላት ሃገራችን ኢትዮጵያ ምንም የማትሆነው ቀድሞ የነበራች ከሁሉም የተለየች ሃገራችንን የቃልኪዳኑዋ አስራት ሃገር እምየ ቅድስተ ቅዱሳን ንጽህተ ንጹሃን ከልጇ አስታርቃን እርዱችን ያለውን ርሃብ ታጥፋልን ህዝቦቿን ትጠብቅልን።አሜን!!!

======== አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
+++Facebook page
አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ገዳም +Johnny akeme/ዮሐንስ አለመ/
https://www.facebook.com/አናዥጋ-ቅዱስ-እግዚአብሔር-አብ-ገዳም-Johnny-alemeዮሐንስ-አለመ-105994748632235/
+++facebook page
ግፍት ቅድስት ማርያም ገዳም +Johnny aleme/ዮሐንስ አለመ/
https://www.facebook.com/pg/%E1%8C%8D%E1%8D%8D%E1%89%B5-%E1%89%85%E1%8B%B5%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%8C%88%E1%8B%B3%E1%88%9D-Johnny-Aleme%E1%8B%AE%E1%88%90%E1%8A%95%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%98-100618749180538/community/
የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!
Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!
[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ አቡነ
እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን!
183 views19:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-17 22:55:58 Share share የቅድስት ማርያም ልጆች እንገራት /ችግራችሁ ይፈታል/እውነት፤
ስለት ሰሚዋ በዕለት እንደነገሯት ወዲያው መልስ የምትሰጠው/ግፍት ቅድስት ማርያም / ብላችሁ በያላችሁበት ንገሯት!እኔም ምስክር ነኝ፤ በዕለት ነው መልሷ።

ጉዞ ፦መስከረም(20/21) ተዘጋጅቷል።የእግር መንገድ የሌላት
መነሻ~20
መመለሻ~21
ለበለጠ መረጃ~
~0911190212
~0911481388
~ 0901002929

በገዳሟ አካባቢ የተዘራወ ሁሉ ይበቅላል።
እንኳን ግፍት ማርያም ብለን ተማጽነናት ቀርቶ የተዘራው ሁሉ የሚበቅልበት ገዳም ነው። ንገሯት ተሳሉ። ለምስክርነት ታብቃችሁ። አሜን!

/መንዝና ተጉለት /ግፍት ቅድስት ማርያም ገዳም"
~እናቴ ገዳሟን ሲረግጡ በሃሴት በደስታ የሚሞሉበት ሰሚ በዐለት ሰለት ሰሚዋ በ11 ክ/ዘመን የተመሰረተችው ስለት ሰሚዋ የሰለቷ መልስ የምንገረምባት ቁጡም ናት ገና ደጅዋን ሲረገጧት ሙሉ በሃሴት በደስታ የሚሞሉበት ዳግማዊ ግሸን የምትባለው ቦታውም ገዳሙ አካባቢውም በተራራው ጫፍ ላይ ያለች መግቢዋ አንድ በር የሆነ ሁሉ ነገሩ የቦታው ነገር ግሼ ማርያም የረገጡ ያሉ ነው የሚመስለው
•••••••••••በንብ የምትጠበቀው
+++ከገነት/ምድረ መዓዛ/ የመጣች ታቦት ናት
~~~~ጥንት ታቦቷ የመጣችበት /ምድረ መዓዛ/ከሚባል ቦታ መጥታ ታቦቷ በድንኳን ሆኖ ቤተልሄሟን ሰርተው ከዚያም በዚህ ቦታ ቤተክርስትያኖ በሳር ቤት ተሰርቶ ቤተክርስቲያኖዋ ተቃጥሎ የቤተክርስቲያኗ ጉልላት እንስራው መሬት ወድቆ ምንም ሳይሰበር የሚገኞበት ገዳም ነው ከዚያም 1977ዓም ጣሪያው በቆርቆሮ ተለወጠ። ቤተልሔም ግን እስከ አሁን ሳርቤት ነው።
~ቤተክርስያና እሳት በድንገት ተነስቶ ንብ ጉልላቷ ላይ፤ በገዳም አጠድ ላይ በዛፏት ላይ፤ በእድሞዕ በርላይ፤ ንብ አለ።
ድንገት እሳት ተነስቶ ቤተክርስቲያኖዋ ልትቃጠል ስትል ንቦቹ ከአሉበት ስነሱ እሳቱ ጠፋ
~ለእርሻ ያቀጠሉት እሳት ድንገት እንደ ሰደድ እሳት ተነስቶ እሳቱ ቤተክርስቲያኑ ግቢ ገባ ቦተዋ እንደ ግሸን ማርያም ናት መውጨዋ መግቢዋ አንድ ነው በአካባቢዋ ሰው ህዝብ የለም እሳቱን በምን ያጥፉት የነበሩትም ያላቸው አንድ እንስራ ውሃ ብቻ ነበር፤ ያን አንድ እንስራ ውሃ እሳቱንለማጥፉት ጉልላቱ ላየ አውጥተው ውሃን ደፍተው እሳቱን ሊያጠፋ ሲሉ እንስራው ከጉልላቱ አምልጣቸው/ከጣራው/መሬት ሲወድቅ እንስራው ሳይሰበር መሬት ወደቀ እሳቱም ጠፋ
~~~ሌቦች ታቦቷን ሊሰርቁ ገብተው ቤተክርስቲያኑ ግርግዳ አጣብቃ አጣማቸው ተገኘተዋል

~~~ገዳሟ ያለችበት ተራራው በማዕድን የተከበበ ነው ሲሆን ቤተክርስትያኖ ገዳሙ ያለበት ተራራ ማዕድኑን ሊቆፍሩ የሚገቡት ሁሉ ማዕድኑ እየተደረመሰ የሚቆፍረው ሁሉ ያልቃል ይደረመስብታል በጣም ቁጡ ሰለት ሰሚ ናት

~ቤተክርስትያኖዋ ገዳሟ የሚያገለግሉ 48ካህናት 8መርጌታ የሚገኝባት አስደናቂ ጥንታዊ ገዳም ስትሆን የወር ደሞዛቸው [80ብር] ነው ስለ ማርያም ደሞዛቸው እናግዝ ገዳሟ የባንክ አካውንት እንደከፈተች የበኩላችን እናድርግ ቤተክርስቲያን ቢፈርስ ቤተክርስቲያን ይሰራል። አገልጋይ የሌለበት ቤተክርስቲያን ግን ይዘጋል እናስብበት።

~~~ ገዳሟ ብዙ ቅርስ ይዛ ከአካባቢው ተወላጅ በስተቀር አጋዥ የላትም እናግዛቸው ቤቷን እንስራ የፈቀደችላችሁ ገዳሟ የባንክ አካውንት
ገዳሟ እርዳታ የሚያስፈልጋት

~አብነት ትምህርት ቤት ለመስራት እርዳታችሁን ትፈልጋለች

~48ካህናት 8መርጌታ ከዲያቆናት ውጭ ደሞዛቸው በአመት 80ብር ነው ደሞዛቸው እንዲስተካከል የበኩላችንን እንወጣ

Account no-1000079766888ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ(Commercial Bank of Ethiopia)
Account name-ግፍት ደብረምህረት ቅድስት ማርያም(Gefet Debre mihret kidist mariyam)
SWIFT CODE-CBETETAA

ምስክሮችህ ድንቅ ናቸው፣ስለዚህ ነፍሴ
ፈለገቻቸው"መዝ•118/119÷129
-ዲቅን በፃዲቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን በረከት ይወስዳል።
ማቴ 10፥41
-እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል። ማቴ 10፥40
- እውነት እላችኋለው በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን
ስራ እሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህ የሚበልጥ ያደርጋል።
ዮሐ 9፥12
-"ቃድህ ሁሉ በምድር ባሉት ቅዱሳንና ክቡራን ላይ ነው"
መዝ 15÷3
-"እግዚአብሔር በጻድቁ እንደተገለጠ እወቁ "
መዝ 4÷3
-"የጻድቅ ሰው ስራ ለዘልዓለም ጸንቶ ይኖራል "
መዝ 111÷7
-"እኔ እግዜአብሔር አምላካችሁ ቅድስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ"
ዘሌ•19÷2
-"ከአገርህ ውጣ ከአባትህ ቤት ከዘመዶችህ ተለይተህ እኔ ወደ ማሳይህ ምድር ሂድ " ኦሪት ዘፍ 12
/ቅዱሳን በአፀደ ነፍስ ያማልዳሉ/
-ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኃላ ከዚያ ጊዜ ከስጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ:: ኢዮብ 19÷26
/በዳዊት አማላጅነት ከተማዋ ከመጥፋ ትድናለች::/

-በ ዕድሜህ ላይ 15አመት እጨምራለሁ አንተና ይህችን ከተማ ከአሦር ንጉሥ እጅ እታደጋለሁ ስለ እኔም ስለ ባርያዬም ስለ ዳዊት ይህችን ከተማ እጋርዳታለሁ " 2ነገስት 20÷6

-ከሰማይም ከእንግዲህ ወዲህ በጌታችን የሚሞቱ ሙታን ብፁአን ናቸው::መንፈስ አዎን ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ ሥራቸውም ይከተላቸዋል ይላል:: ራዕይ ዮሐ 10÷1

-ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን 1ቆሮ6፥2
-የቅዱሳን ጸሎት በሥራዋ እጅግ ታላቅ ኃይል ታደርጋለች።
ያቆ5፥14-19

-ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ።
መዝ 88(89)፥3

- እናንተን የሚቀበል እኔ ይቀበላል፡ነብይን በነብይ
ስም የሚቀበል የነብዩን ዋጋ ይወስዳል።ፃድቅንም
በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል።
ምንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንድ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40-42

የቅድሳን ጸሎት (ምልጃ ) በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዳለው በቂ ማስረጃ ነው::

የምትከብረው/ንግስ ያለው/መስከረም21 ህዳር21 ጥር21 እና ግንቦት 21 ነው

+++++መንዝ ከመዘዞ ከተማ 15 ኪሜ ላይ የምትገኝው በ11 ክ/ዘመን የተመሰረተችው ስለት ሰሚዋ {ግፍት ቅድስት ማርያም }በረከቷ በያላችሁበት በረከቷ ይደርባችሁ። አሜን!
የእግር ጉዞ የላትም።

+++++++ሰሜንሸዋ መንዝ መዘዞ(ጸገሮ) ምዕረፈ ቅዱሳን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ]
+++++ገዳሙ
383 views19:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-17 00:49:28 +++ይህን ገዳም ተዓምር አንብቡ!ሰሜን ሸዋ መንዝናይፉት መዘዞ[አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ] መስቀሉ የሚያለቅስበት እና ከለሩ የሚቀያየርበት/ አፋሮ አይገባ /መስቀል ያለበት።

ወዳጆች በተለይ ውጭና መሄድ የማትችሉ ተሳሉ እርሱ አያሳፍርም እውነት አምነን መንገር መሳል ብቻ በየአላችሁበት ችግራችሁን አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ይፍታላችሁ!
ጤናችሁን ይስጧችሁ!
በሽታውን ያጥፉልን!አሜን!!!

SHARE!ያደረገውን ያሳወቀውን ገዳሙን አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ያሰበውን ይፈጽምለት።
አንብቡት በረከት ነው ንገሩት የውስጣችሁን ተሳሉ አታፍሩም ወድያው ምላሽ እናገኛለን፤በየአላችሁበት ይስማችሁ!አሜን!!!shareበውጭ ያላችሁ መሳል መንገር ብቻ ይህ" አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ" ገዳም ቀደምት እና ጥንት በመላዕክት የመጣ በኢትዮጵያ በአለም ትልቁ ታቦት ነው።
በጣም ስለት ስለሚሰማ የምትረሱ አትሳሉ ምክንያቱም ስለት በዕለት የነገሩትን ስለሚመልስ ነው ከረሳችሁ ቁጡ ነው አደጋ አለው።
በዚህ ገዳም ይህ የምታዩት /ዛፍ ጸበሉ/ ነው ከዚህ ዛፍ ውስጥ የሚወጣው ጸበል ቀይ ሲሆን ጸበሉም ቃልኪዳን ያለው "ለአይንና ለጆሮ ህመም "ብቻ ነው፤በዚህ ጸበል የማያየው አይነ ስውራን አይናቸው የበራው እረ ብዙ ነው ለቁጥርም ያዳግታል።ጆሮ የማይሰማው እረ ስንቱ ሰምቷል።ሌላም የምንጠመቀው ከገደል ውስጥ የሚፈልቅ ጸበል ስንቱ በሽተኛ ነው የዳነው በተለይ የአናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ "እምነቱን የተቀደሰበት"የታመመን በዕለት የሚፈውስ እምነት ነው።በእምነቱ እኔም ምስክር ነኛ የሄደ ሁሉ የሚመሰክርበት ገዳም ነው የስለቱ ነገር አይነሳ።
ጾም ባልሆነ ወቅት ስለት የተሳሉ ሰዎች ለምሳሌ በግ ከሆነ በጉን ወስደው ቤተክርስትያን ውስጥ ሲያርዱ ለክብረ በዓል የመጣው ሰው ሁሉ ቢላ ጩቤ ይዞ ነው የሚመጣው ምክንያቱም ያ የስለት በግ የተሳለው ስውየ በጉን እንዳረደው አንገቱን እንዳረደ በገዳሙ ውስጥ ለክብረ በዓል የመጣው ሰው ሁሉ ይከበዋል አንገቱ እንዳረደ ሌላውን ህዝብ በሽሚያ ነው የሚናጠቀው ግማሹ እግሩ ሌላ የተለያዩ የስጋውን አካል በሽሚያ ቢላ ጩቤ የያዘ ሁሉ እየገነጣጠሉ የሚሻሙበት ገዳም ነው ምክንያቱም የስለት በግ ስጋው በጣም ብዙ የታመሙን አልጋ ላይ ያሉ በመንፈስ የሚሰቃዩን ስለሚፈውስ ነው።ስለት የማይገባ የለም ያለውን ሰዉ ያለዉን ይሰጣል ድመት ፣ዶሮ ፣የተለያዩ የጥሪ እህሎች፣ቅቤ ወዘተ የሚገባበት አስደናቂ ገዳም ነው። ያዉ ለገዳሙ ገቢ ሆኑ ተሸጦ ለካህናት ደሞዝ ይሆናል በአመት ደሞዛቸዉ ለአንድ ከከህን 600ብር ነዉ።
አባቶች እደሚሉት ገዳሙ አካባቢ ወረርሽኞ ያበደ የዉሻ በሽታ እና ከብት በሽታ ሲኖር ታቦቱ ሲወጣ ወረርሽኞ በሽታዉ ይጠፍል።እርሱ ባለቤቱ በሃገራችን የመጣዉን ወረርሽኞ ያጥፋልን ይቅር ይበል።አሜን!
ወዳጆቼ በተለይ ውጭ ያላችሁና መሄድ የማትችሉ ስለት የማትረሱ፨ "አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ"፨ብላችሁ ተሳሉ ንገሩ ወድያው በዕለት ነው ለአዘነ ሰው ሲደርስ ደግሞ ምንም ጥያቄ የለም ስሙን ብቻ መጥራት ወድያው አፋጣኛ ምላሽ የምናገኛበት ገዳም ነው።
ይህንን ገዳም ነሐሴ 13ቡሄ እንድትጎበኛ እንድትባረኩ ይህንን ገዳም የረገጠ ደብረ ታቦርን እንደረገጠ እቆጥርለታለሁ ይላል ቃልኪዳኑ።
በዚህ በደብረ ታቦር በዓል ቀን፤ እንዲሁም ወንድ ልጅ እንደ 40ቀን;ሴት ልጅ እንደ 80ቀን አድርጌ እቆጥራቸዋለሁ ይላል የገዳሙ የቦታው ቃልኪዳን
ጉዞም ገዳሙ ነሐሴ 12ተኬዶ በ13 አክብረን አንግሰን መመለስ።
መነሻ_ነሐሴ 12
መመለሻ _ነሐሴ 13
ለበለጠ መረጃ_
ሀ/0911190212
ለ/0911481388
ሐ/0979986969
መ/0901002929
ወዳጆቼ እርሱ ባለቤቱ እግዚአብሔር አብ ነው ታቦቱ።ለደጁ ለበረከቱ ያብቃችሁ !የውስጣችሁን እንቆቅልሽ ይፍታላችሁ!
ሃገራችንን ሰላም ያርግልን!
ሽታውን ከአለም ላይ ያጥፉልን!አሜን!!!
ገዳሙ እርዳታ ያስፈልገዋል መርዳት የምትፈልጉ እግዚአብሔር የፈቀዳችሁ እርዱ.....

Account no-1000241841317/ደብረ ምህረት አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስትያን/
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ(Commercial Bank of Ethiopia)

ቦታው/_ሰሜን ሸዋ መንዝ መንገድ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ መዘዞ ከተማ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘፀገሮ ገዳም መውረጃ እንደደረስን ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ።
1.1K views21:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-17 00:48:43 Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
690 views21:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-16 22:15:59 ብላችው አመስግኑልኝ አሁንም የቀረው ምርመራ አለ እሱንም ጥሩ እንዲያረግለት በፀሎታችው አሰቡትህ አባቴን ለሰጡን ለእግዜሐብሄርና ለእናቱ ለድንግል ማርያም ስሙ የተመሰገነ ይሁን ለእኔ የደረሱ አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ለሁላችውም ይድረሱላችው ጆኒ አንተንም መድሃኒያለም የአገልግሎት ዘመነን ይባርክልህ!!!!!

።ጆን እንዴት ሰነበትክ ብዙ ጊዜ መስክሪያለሁ አባታችን ካይን ጥቅሻ ፈጥነው ይደርሱልኛል፣የምኖረው በአረብ ሀገር አሰሪዎቼ ጥሩ ናቸው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ሰውዬው ያስቸግረኝ ነበር እኔም ስራውን ማጣት አልፈልግም አባቴ ሆይ ይሄን ሰውዬ አይኑን ከኔ ላይ ንቀሉልኝ አርቁልኝ ብዬ ተማፀንኳቸው ካለፈቃድሽ ምንም አላረግሽ ብሎ ሸሽቶኛል አመስግኑልኝ ሌላው ደግሞ ልጄን በተደጋጋሚ ቶንሲል ያመዋል እና እመቤቴ አንቺ እናት ሁኝው እኔ ስደት ነኝ ልጄ እንዳይከፋው በምህረት እጅሽ ደባብሽልኝ አባታችንንም ይህን በሽታ ንቀሉለት ብያቸው እስካሁን ሰላም ነው ጠይቄ ያጣሁት ነገር የለም አሁንም ብዙ የሚያስጨንቁ ጉዳይ አሉብኝና ችግሮቼ ተወግደው እንድመስክር ለደጃቸው እንዲያበቃኝ ወለትሀና ብላችሁ በፀሎት እርዱኝ እርሳቸውን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን አሜን

======== አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
+++Facebook page
አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ገዳም +Johnny aleme/ዮሐንስ አለመ/
https://www.facebook.com/
አናዥጋ-ቅዱስ-እግዚአብሔር-አብ-ገዳም-Johnny-alemeዮሐንስ-አለመ-105994748632235/
+++facebook page
ግፍት ቅድስት ማርያም ገዳም +Johnny aleme/ዮሐንስ አለመ/
https://www.facebook.com/.../%E1%8C%8D%E1%8D.../community/
ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ መዘዞ(ጠገሮ)
+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ++++ ጉዞ 28\29/1/2015ተዘጋጅቷል።
መነሻ፦መስከረም28
መመለሻ፦መስከረም 29 ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!
Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!
[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ አቡነ
እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን!
758 views19:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-16 22:15:59 ፨፨ምስክርነት!
++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን
"አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ" ገዳም!
።ሰላም ጆኔ እንዴት አመሸህ እግዚአብሄር ይጠብቅህ በድጋሚ ምሰክርነት ለመሰጠት ነዉ እናቴ ወገቧን አና እግሯን አሟት ነበር አናም በጠም ፈርቼ ፃዲቁ አባቴን አቡነ እጨጌ ዩሀንስ በገድላቼዉ እያሻሸዉ እንዲያድኑልኝ ለመንኳቸሁ ሞሰጋና ይድረሳቸዉና አሁን ተሽሎታል በተለያዩ ጊዜያት በጠራኋቸዉ ግዜ ሁሉ ፈጥነዉ ይደርሱልኛል እልልል ብላቹ አመሰግኑልኝ

።በስምአም ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አህዱ አምላክ አሚን እዴት ነህ ጆኒ እቤት ውስጥ አይጥ በብርሀን እኳን እየመጡ በጣም አስቸግረዉን እዲያጠፉልን ለምኛቸዉ በ29/11/14ዓ•ም• ከዛ ባመጣሁት ወይራ አቡነእጨጌዩሐንስን ለምኛቸው አጭሼ 1ቀን አቡነእጨጌ እረፍት ሰተውኛል ለመድሐንያለምን ለአቡነእጨጌ ዩሐንስን ቅዱስ ገብርኤልን ምስጋና ይገባል እልል ብላቹ አመስግኑልኝ::

።Selam wendem endemn alhe....misekernt lemsetet nbr zarem end hule gizaw tsadiku dersewelegnal abaten sosetu tersu tenkanko abeto enkelfe asatetot nbr ena hikemena kemehedu befit yetsadiku tsebel tinshe kertogn nbr ena be highland kidan setehut tebabesew yehew zare hikemenaw bikers ene teshelognal algn mnm himem yelgnm algn kiberuyesfa yeMedanialem,Embeten,kidus Mikayelen,abate abun echege yohannes amsegenulegn tsadiku Estinfas kirestosen amsegenulegn......

።Selam jonny W/Michael ngn. Yhikmna ketero gize alfobgn hospital anastenagdm blewgn tchnke neber. Gn labate negerkwachew enam nersochu tebabrewgn takme bselam gbchalew. Babate milja bzu melkam neger tedrgolgnal ahunm egziyabher bmihretu ygobngn zend tselyulgn. Yabatachn bereket yderbn

።የ2 አመት ልጅ አለኝ 30/11/2014 ማታ አካባቢ ምግብም ወተትም እንቢ አለኝ ዝም ብሎ ያለቅሳል ያባንነውም ነበር አንድ እህቴ ጋር ደውዬ የአቡነጨጌ ፀበል እንድትሠጠኝ ሰነግራት የቡነጨጌ ምስል ላይ ፀበል አፍስሠሽ ፀልየሽ አጠጭው አለችኝ ምስክርነት እሠጣለው ብለሽ ተሳይ አለችኝ እንዳለችኝም አደረኩ 10 ደቂቃ ሳይሆነው ወተቱን ጠጣ ሲባንን የነበረውም ተወው አቡነጨጌ ለኔ እንደደረሱ ለእናንተም ይድረስላችው

።selam jon endeat neh zarea betewat yetederegelgnn teamr lngerh tv lemekfet smokr embi alegn bnlew bnseraw embi alegn keza maserabetm genzeb yelegn bye techenkea yeabune echegen msl keslkea lay awtche terotn gletu byea tvwn debabshebet wede betekrstiyan hedku smeles smokrew sera bereketachew yiderbn amean

።በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን ምስክርነት ለመስጠት ነው ዛሬ ቅዳሴ እያስቀደስን እያለ መብራት ሄደ ቤተመቅደስ ያለ ሰው ይሰማል ውጪ ላለው አይሰማም እባኮትን አባቴ መብራቱን አምጡልን ብዬ መጣ እሳቸውን የሰጠን እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን አደራ መስክርልኝ ሌላም የነገርኳቸው አለ በጸሎት አስቡኝ

።Selam yohannes misikirinet liset new zare abate abune echege yohannes ze tsegeron wuloyen endibarikulig yehedkubet endisakalig negeroch hulu endistekakelulig endihum lelam neger lemigeachew kibir misgana yidresachew asakulig amilake egziabher ke kifu neger adaneg emebete tebekechig abate abune echege yohannes ze tsegero ende hulem ke ene gar honu silehulum neger kidus amanuel yikber yimesgen emebete misgana yidresat hulum kidusan melaikt tsadikan semaitat kibir misgana yidresachew

።ሰላም ጆኒ እንደምን አለህ? ምስክርነት ለመስጠት ነበር።

ከገቢዎች ቢሮ ጋር የገቢ ግብር ላይ ችግር ተፈጥሮብኝ ነበር። መቼም ላይስተካከል ተስፋ አስቆራጭ ነበር። በየጊዜው ተመላልሼ ኬዙን ባስረዳም ሊፈፀምልኝ አልቻለም። ለአባታችን ለፃድቁ ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ እባክዎትን በሠላም አስፈፅሙልኝ ብዬ ጠይቅኳቸው፤ አደራ ሁሉንም ለእርሶ ሰጥቻለሁ፤ በሠላም ካስፈፀሙልኝ እመሠክራለሁ አልኳቸው። ይህንን ብዬ ገቢዎች ስሄድ ኬዜን አይተው፤ ያለምንም ችግር ፈፅመውልኛል። እግዚአብሔር ምስጋና ይድረሠው፤ ፃዲቁም ክብር ይገባቸዋል። አሁንም ፃዲቁ የታመመውን አባቴን እንዲረዱልኝ ፀልዩልኝ። እግዚአብሄር ይስጥልኝ።

።በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አህዱ አምላክ አሜን ጆን ሰላም ላንተ ይሁን እግዚአብሔር አገራችን ይጠብቅልን እኔ ፍቅርተ ስላሴ የአባታችን ምስክርነት ለመስጠት ነው አባታችን አቡነ አጨጌ ዩሐንስ ዘጸገሮ ለኔ ፀበላቸው እና ገድላቸው ለኔ በተደጋጋሚ ተቀብቼው እና ጠጥቼው ገድላቸውን አቅፌው ድኜበታለሁ ለኔ ሲያመኝ ሲጨንቀኝ በፍጥነት ይደርሱልኛል ለተጨነቃችሁ ሁሉ ለኔ እንደደረሱ ለናንተም ይድረሱላችሁ አባታችን ለደጆት ያብቁኝ አሜን

።በስመአብ በወልድ ወመንፈስ ቅዱሰ አሀዱ አምላክ አሜን በ4ወደ5 ሌሊት ነው እዝጋብሔር በቸርነቱ እመብርሀን በአማላጅነቷ በመለእክት ታራዳኝነት በቅዱሳን በአቡነ እጨጌ ተራዳኝነት ከ4 ቤተሰቦቼ ጋር አትርፈውኛል ነገሩ ልጄ ሲተኛ በጣም ሰለሚያፍነውና ስለሚያሰጨንቀው ውሀ ልንተኛ ሰንል እናፈላለን እና የሚፈላው በኤሌትሪክ ተጥዶ ነው አንደኛዋ ልጅ ጥዳ ሲፈላ አጠፋዋለሁ ብላ እንቅልፍ ይዟት ሄዷል ለካ የተጣደው ውሀ ጨርሶ እኔም ልጄን አሰተኝቼ ፀልዬ ሰለምተኛ እኔም አንቅልፍ ይዞኝ ሄዷል ለጄም ሰሬ ገብቶ ሰለተኛና ሰለሚያኮራፋው በሰይፈ ሰላሴ በውዳሴ ማርያም በአቡነ እጨጌ ሰዕለ አድና አሻሽቼው ነበር የተኛው የሆነ ሰዓት ላይ ሰነቃ መብራቱም አለጠፋ የሆነገር ይሸታል ቀና ብዬ ሰይ ድሰቱውሀውን ጨርሶ ድሰቱ ግሎ ፍም ሆኗል አደጋም ሳያደር እኛም ታፍነን ሳንሞት በኪነጥበቡ በነሱ አማላጅነት አትርፎናል የፀሎት መፀሀፉም ሰዕልአድኗቸውም አሻሽቼ አጠገባች ንአድርጌው ነበር ለኔ እንደደረሱልኝ ለናተም ይድረሱ አሜን

።በሰመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱሰ አሐዱ አምላክ አሜን ጆኒ እንዴትህ ነህ አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ያደረጉልኝን ለመመስከር ነው አባቴ በየትኛውም ጊዜና ቦታ ጠርቻቸው አሳፍረውኝ አያውቁም ሁሌም ከጎኔ ናቸው ወንድሜ በድንገት በጣም ከባድ ህመም ታመመ በጣም አሰጊ ነው አሉ ዶክተሮቹ እኔ ግን በአባቴ በአቡነ እጨዮሐንስን አልቅሼ ታሪኩን ቀይሩ ብዬ ለመንኳቸው እምነቱን ደባበሰኩት ፀበሉን ጠጣ አሁን በጣም ለውጥ አለው አባቴን እናትና ልጇን የመገዣው እግዜሐብሄር አብን እልልልልልልልልልልልል
501 views19:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ