Get Mystery Box with random crypto!

አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ Johnny aleme

የቴሌግራም ቻናል አርማ johnnyaleme — አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨  Johnny aleme
የቴሌግራም ቻናል አርማ johnnyaleme — አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨  Johnny aleme
የሰርጥ አድራሻ: @johnnyaleme
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.88K

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 66

2022-08-26 12:33:17 share share share ምስክርነት!
++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን
"አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ" ገዳም!
=ሰላም ጆኒ እንደምን አለህ ምስክርነት ለመስጠት ነበር
፥ ስቶቭ ተበላሽቶብን እንዲሰራ ረድተውኛል
፥ የኩላሊት ኢንፌክሽን በጣም ታምሜ ለሶስት ቀን ፀበላቸውን ጠጥቼ ፈውሰውኛል ሌሎችም የጠየኳቸው ነገሮች ነበሩ ፈተውልኛል በሂደት ላይ ያሉ ነገሮችም አሉ በጣም የሚያስጨንቁኝም ነገሮችም አሉ መጨረሻውን አሳምረው ደግሞ ለመመስከር እንደሚያበቁኝ አምናለሁ ምንም ነገር ጠይቄ አሳፍረውኝ አያውቁም እግዚአብሔር ይመስገን ምስጋና ይሁን ለአጋዝዕተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ የአናዥጋው ቅዱስ እግዚአብሔር አብን መድሀኒአለምን አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሀንስን እናታችን ግፋት ማርያምን ሰሚነሽ ኪዳነምህረትን እናታችን ቅድስት አርሴማን ልደታ ማርያምን ቅዱስ ጊዮርጊስን አቡዬ ገብረመንፈስ ቅዱስን ቅዱስ እስጢፋኖስን ቅዱስ ዮሀንስን ኤረር ባታ ማርያምን ፀበለ ማርያምን ጌቴሴማኒ ማርያምን ቅዱስ ገብርኤልን ቅዱስ ሚካኤልን እና እናታችን ታቦር ማርያምን አመስግኑልኝ ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን አንተም ጆኒ እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥህ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቅህ

=Endemin ameshachu ye egziabher beteseboch. Kguwadegnaye gar tinish tekeyayien tezegagten neber ahun tarkenal. Tsadkun amesginuligni. Hulu gize siterachew simatsenachew yemautewugni abate ahunim yegodelwin yimulilugni lemisikirinet yabkugni.

=በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰላም ነህ ወንድም አብነ እጨጌ ዮሀንስ የሰጠን አምላከ ቅዱሳን መድሀኒያለም ክብር ምስጋና ይግባው እጨጌ የረጉልኝ ነገር ቆጥሬ አንዘልቀውም ሰሞኑን በቀኝ እነበግራ ጎኔ አያያመኝ ተቸግሬ ነበር ማታ በፃዱቁ ስዕል አድኖ ተደባብሼ ተኝቼ በጣም ደህና ነኝ ፃዲቁ ካለብኝ ፈተና ያላቁሽ በሉኝ አባቴ አብነ አጨጌ ዮሐንስና የአዥጋው ቅድስ እግዚአብሔር አብ ይድረሱልኝ አሜን

=በሰመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅድስ አሀድ አምላክ አሜን ምስክርነት ለመስጠት ነበር እጅግ እጅግ እጅግ በጣም በተደጋጋሚ ጊዜ አብነ እጨጌ ዩሐንስን ካወኳቸዉ ጀምሮ የሚደረግልኝ ብዙ ነዉ በጣም ቡዙ ጊዜ ምስክርነት ሰጥቻለሁ ሰሞኑን የአንጋዥ አብነ እግዚአብሔር አብ የንግሳቸዉን ምስሎች በፎቶ እያየሁ ወደ ሥራ እየሄድኩ ነበር እና ራሴን; ጆሮዬን እግሬ እደዉ ስዉነቴን በሙሉ በጠቅላላ ጥሩ ስሜት የለኝም እና ፔሬድም ሊመጣ ትንሽ ምልክት እያየሁ ነበር እና እባኮን አንጋዥ አብነ እግዚአብሔር አብ ዳብሱኝ ድረሱልኝ ፔሬዴም እዲመጣ አልፈልግም እና ያዙልኝ አልኳቸዉ ሞስክርነዎቱን በፍጥነት እሰጣለሁ ማሩኝ አልኳቸዉ እግዚአብሔር ይመሰገን ደህና ነኝ ፔረድም አልወረደም በጣም ደህና ነዉ ራሴንጆሮዬን የተወሰነ ያመኛ ጨርሰዉ እደሚምሩኝ አልጠራጠርም ክብርምስጋናለአንጋዥ አብነእግዚአብሔር ይድረስ ፍቅርተ መድህን አብነ እጨጌም በጤናዬም በሁሉም ነገር ስጠራቸወዉ ይደርሱልኛል ሠሞኑንኮምፒተር አልሠራ ብሎ አደራዎ ይርዱልኝ ብያቸዉ ትንሽ ቆይቶ ቻርጅ አደረ ተመስገን ክብር ምስጋና ይግባቸወዉ ሁሌም አመሠግናቸዋለሀሉ ንግስቲቱ አዛኜ እናቴ እመብርሃን ሁልጊዜ ሁል ጊዜ ከእኔ ጋር ናት አመሰግናታሁ ፈጠራዬ የዓለም ገዢ መድህኔ ክብር ምስጋና ይግባዉ ሁሉም ቅድሳን ሰማዕታት መላዕክት ሠዋሪያትክብር ይግባቸዉ መጨረሻዬን ያሳምሩልኝ ለሥጋዉለደሙ ያብቃን !

=ሰላም ጆኒ አለም አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ያደረጉልኝ ታአምር ነው። በምሰራበት መስሪያ ቤት በተፈጠረ ስህተት በራሴ ችግር ምክንያት 47,ዐዐዐ ብር እንድከፍል ተወሰነብኝ። ከዚያ በኋላ በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምና አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሀንስን ከዚህ ጭንቅ እንዲያወጡኝና ገንዘብ አግኝቼ እዳዬን ላበደሩኝ አንደከፍል ተማፀንኩ። ይሀዉ አሁን ገንዘብ አግኝቼ ዕዳዬን ላበደሩኝ ሰዎች ሁሉ መልሼ እፏይ ብያለሁ(የሰው ገንዘብ ምን ያህል እንደሚያስጨንቅ ታውቁታላችሁ)። እልልልልልልልል አመስግኑልኝ እናታችንን እና አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሀንስን።
ሌላው ከአዲስ አበባ ወጥቼ ነበር በሰላም ደርሼ እንድመጣና በመንገዴ እንዲጠብቁኝ ተማፀንኳቸው በሰላም ወደ ቤቴ መልሰውኛል።
ሌላም እንግዲ የለመንኳቸው ነገር አለ እንደሚያስተካክሉልኝ እርግጠኛ ነኝ። በድጋሜ ደግሞ ገዳማቸውን ለመርገጥና ለመመስከር ያብቃኝ።
ሌሎቻችሁም በሚገጥማችሁ ችግር ባለመጠራጠር ጠይቆቸው መልሳቸው ፈጣን ነው ፃድቁ አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ እልልልልል

=ሰላም ወንድሜ ዩሐንስ እንደምን አለህ። አባታችን ያደረጉልኝን ለመመስከር ነበር። ዛሬ ፈተና ነበረብኝ አባቴ እረድተውኛል ጥሩ ሰርቻለው።እግዚአብሔር ይመስገን አንድ የጠየኳቸው ነገር ነበር አድርገውልኛል። አባቴ አቡነ እጨጌ ዩሐንስ ይመስገኑ።እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትመስገን። አደራ መስክርልኝ

ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ መዘዞ(ጠገሮ)
+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ++++ ጉዞ 28\29/1/2015ተዘጋጅቷል።
መነሻ፦መስከረም28
መመለሻ፦መስከረም 29 ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!
Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!
[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ አቡነ
እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን
940 views09:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 12:33:03 share share share ምስክርነት!
++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን
"አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ" ገዳም!
፨በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን የአቡነ እጨጌ ዬሐንስ ምስክርነት
1. አቡነ እጨጌ ዮሐንስ; የአናዥጋው ቅዱስ እግዚአብሔር አብ እና ድንቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል በእለተ ቀኑ በጣም አስደስተውናል። እህቴ ባሏ በደረሰበት ድንገተኛ አደጋ ምክንያት አብራው መሆን ነበረባት እናም ባለቤቷን ለመንከባከብ ለኤምባሲ ባመለከተች በአንድ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ በልዩ ተአምር የቪዛ ፈቃድ አግኝታለች ቅዱስ እግዚአብሔር ምስጋና ይድረሰው። አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ፍፁም ፈጣን አባት ናቸው እኛን የሰሙ እናንተንም የልባቹን መልካም መሻት ይሙሉላቹ ።

፨አባቴ አቡነ እጨጌ ያደረጉልኝ ቤቴ ጣራው እያፈሰሰ ክረምቱን ሁሉ የሚሰራ ሰው እየመጣ ምንም ሊቆም አልቻለም ነበር ዛሬ ድርሳናቸውን አውጥቼ ዳበስኩት የሚያፈሰውን ቦታ አሁን መጠጥ እያለ ነው ጨርሰው ያድርቁልኝ። ምልክትም ሰላየሁ አመስግኑልኝ

፨በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን
እንደምን ከረምክ ጆኒ አባቴ ሁሌም ነግሬአቸው የማይዘገዩት በቤታችን ውስጥ አንድ ያስጨነቀኝ ነገር ነበር እና አባቴን እባኮትን እርዱኝ ሁሉንም ነገር በስላም ተነጋግርን እንድንፈታው ብየ ነግረአቸው አባቴ አላሳፈሩኝም እሳቸው በመካከላችን ሁነው ተነጋግረን ችግራችንን ፈተነዋል እኔን የስሙ ሩሩህ እባት እናተንም ይስሟችሁ
አባታችንን የሰጠን የድንግል ማርያም ልጅ ይክበር ይመስገን
አሜን አሜን አሜን

፨በስመ አብወወልድወመንፈስቅዱስ፩ አሀዱ አምላክ አሜን።
ሠላም ጆኒ
እኔ የምጠይቀው ይቅርታ ነው።
በመቀጠል ምሥክርነት ነው።
አቡነ እጨጌ ለሦስተኛ ጊዜ ስመጣ ነው ።
እኔ የአባቴ አቡነ እጨጌ ደጃቸው ከረገጥኩ ጀምሮ ቤቴ ያልገባ በረከት አልነበረም ግን ምስክርነት ሳልሰጥ ወደ መጣውበት በመመለሰ ብዙ ነገሮች ተያዙብኝ።
ያገኘውት በረከት

፩ኛ. ስራ አልነበረኝም ቤተሠቦቼንም ማስተዳድርበት ሥራ ጀመርኩኝ
፪ኛ.በጣም ብዙ የሠው ዕዳ ነበረብኝ ከግማሽ በላዩን ለመክፈል ቻልኩ ከ5-6 ዕቁቦች በልቼ ማለት ነው።
፫ኛ. ባለቤቴ አብራኝ ደጃቸውን እረግጣ አባቴ በወንድ ልጅ ባርከውኛል ያ የሆነው ደግሞ ለምርኩዝ ይዛው የወረደችውን በትር አፏ ላይ ሰብራ በመያዝ ነው።
፬ኛ. እህቴ ምጧ ሲበረታባት በአባቴ በአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገድል ተዳስሳ በሠላም ተገላግላለች ።
ይህንን ሁሉ ባለመመስከሬ በጣም ብዙ እየመጣልኝ ያለ በረከት ተያዘብኝ ብዙ ነገሮችም ተመለሰብኝ።
እናም ጆኒ አባቴ አቡነ እጨጌ ይቅር ይሉኝ ዘንድ በፀሎታችሁ አስቡኝም ሠውም ከእኔ ይማር ብዬ ለምዕመናን አድርስልኝ ።

፨wendme endemn alek meskrenet nberegn sewnete lay yemihed nger nbre yasakekegn nbr abate atfulgn byachew nbr ahun teftal amesegnulgn

፨ሰላም ወንድሜ ጆኒ እባክህ ይህን መልክት አሰተላልፍልኝ 1ኛ ባለቤቴ ለስራ ወደማያቀው አገር ሄዶ ነበር በስላም ወደቤቱ ገበቶል እእእእእእእ በላችሁ አመሰግንሉኝ2ኛ 19/12/2014ከምሽቱ 4.30ለይ ባለቤቴን በጣም እንደ ምጥየመሰለ ህመም ሲያሰቃየው የአባቴን እምነትተቀብቱ ህመሙን አልቻለውም ወደሀኪም ቤት እየሄድን ተሻለኝ ብሎ ተመለሰ እና ሲመጣ አመመው ከስልኪ ለይ ምስላቸውን አውጥቼ አሻሽሁት አሁን በጣም ደና ነው ጨረሳ እንዲምረው በፀሎታችሁ አሰቡት

፨ጆኒ ሰላም ብዙ የስራ ልምድ ና ክህሎት ከሰው መግባባት እያለኝ ለለፉት ሁለት አመታት በምቾት ሳይሆን በስራ ማጣት ተንገላታሁ።
እናም አቡነ እጨጌ ዬሐንስን ተመላልሼ ስራ እንዲሰጡኝ ተማፀንኳቸው ሰሙኝ ስራም ሰጡኝ።
እናንተንም እኔን እንደሰሙኝ ይስሟችሁ እንደሰጡኝ ይስጧችሁ። አመስግኑልኝ።

፨Selam Johnny Zare demo mimesekrew yale Mnem miknyat dinget bibite betam mayhon teren ameta ena le abatachen atfulegne biye be sielachew bibeten ashehut. Ahun Mnem yelebegnem. Ejeg amesegnalehu esachewen leseten le leul egziabher.

ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ መዘዞ(ጠገሮ)
+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ++++ ጉዞ 28\29/1/2015ተዘጋጅቷል።
መነሻ፦መስከረም28
መመለሻ፦መስከረም 29 ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!
Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!
[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ አቡነ
እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን
680 views09:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 12:32:53 ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ መዘዞ(ጠገሮ)
+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ++++ ጉዞ 28\29/1/2015ተዘጋጅቷል።
መነሻ፦መስከረም28
መመለሻ፦መስከረም 29 ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!
Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!
[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ አቡነ
እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን
854 views09:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 22:10:03 ምስክርነት__አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ
--_ሰላም ላንተ ውንድሜ ዩሀንስ እንኳን በሰላም አደረሰህ ለእናታችን ለቅድስት ኪዳነ ምህረት ዓመታዊ ክበረ በዓል አናዥጋ ቅዱስ እግዝያብሔር አብ ያደረግልኝ ልመስክር እባክህ መስክርልኝ የእኔ የምለው ጓደኛ ለትዳር የሚሆነው ስጠኝ ብየ ነገሪው ነበር ስምቶኛል እልልልልል ለአናዥጋ እግዝያብሔር አብ ይሁን ለእናቱ ለውላዲተ አምላክ ይሁን የኔ ኪዳነ ምህረት እናቴ አባቴ አብነ እጨጌ ዩሀንስ ክብር ምስጋና ለሊቃነ መላእክታን ይሁን እልልልልልልል ፈፃሜን ያሳምርልኝ
1.3K views19:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 23:17:14
447 views20:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 23:09:59 share share በማድረግ የጻድቁን በረከት እናግኞ/!
በአባታችን በጻድቁ ~በአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ~ ስም አብነት ትምህር ቤት በአርባ ምንጭ በጋሞ ጎፋ/ ለሚሰራው share በማድረግ በመርዳትም በረከት እናግኞ!

በእምነታቸው ጠንካራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ያሉበት <በአርባምንጭ በጋሞ ጎፋ >ሀገረ ስብከት የአብነት እና ስብከተ ወንጌል ትምህርት ቤት ማሰልጠኝ ማጠናከሪያ ማደረጃ ት/ቤት በሀገረስብከቱ ጳጳስ የበላይ ጠባቂነት {በአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ስም} ለሚሰራው የአብነት ትምህርት ለመስራት ሁሉ ምዕመናን ግዴታችንን እንወጣ በውጭም በሐገርም ያላችሁ ምዕመናን አብነት ትምህርት ቤት እንዲሰራ ብንረዳ ብዙ ዲያቆናት ካህናት ሊቃውትን አፈራን ማለት እንዲሁም በቋንቋቸው የስብከተ ወንጌል ተማሩ ማለት{ ነፍስ አዳን }ማለት ነው፤ትልቅ በረከት ነው ግዴታችንም ነው።ለመስሪያ የሚያስፈልጉ ዕቃዎች።

ለመስሪያ የሚያስፈልጉት ሙሉ ዝርዝሩ ተገልጻል----------

ሀ/ቆርቆሮ እና ምስማር
ለ/ሲሚንቶ
ሐ/ተደራራቢ አልጋ
መ/ለሰራተኛ የሚከፈል
እንርዳ ለመርዳት እግዚአብሔር ሲፈቅድ ነው መርዳት መስጠት ትልቅ ዋጋ አለው ለእግዚአብሔር ብድር ነው ፤ ከመቀበል መስጠት ይበልጣል፤

Acccount no-1000469829298
Account name-ጋሞ ጎፋ ሀገረ ስብከት መንፈሳዊያን አብነት ትቤት (G/G H-Sibket Menfasawian Abinet T/B)
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ(Commercial Bank of Ethiopia)

ምስክሮችህ ድንቅ ናቸው፣ስለዚህ ነፍሴ
ፈለገቻቸው"መዝ•118/119÷129

-ፃዲቅን በፃዲቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን በረከት ይወስዳል።
ማቴ 10፥41
-እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል። ማቴ 10፥40

- እውነት እላችኋለው በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን
ስራ እሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህ የሚበልጥ ያደርጋል።
ዮሐ 9፥12

-"ፍቃድህ ሁሉ በምድር ባሉት ቅዱሳንና ክቡራን ላይ ነው"
መዝ 15÷3
-"እግዚአብሔር በጻድቁ እንደተገለጠ እወቁ "
መዝ 4÷3
-"የጻድቅ ሰው ስራ ለዘልዓለም ጸንቶ ይኖራል "
መዝ 111÷7
-"እኔ እግዜአብሔር አምላካችሁ ቅድስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ"
ዘሌ•19÷2
-"ከአገርህ ውጣ ከአባትህ ቤት ከዘመዶችህ ተለይተህ እኔ ወደ ማሳይህ ምድር ሂድ " ኦሪት ዘፍ 12

/ቅዱሳን በአፀደ ነፍስ ያማልዳሉ/
-ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኃላ ከዚያ ጊዜ ከስጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ:: ኢዮብ 19÷26

/በዳዊት አማላጅነት ከተማዋ ከመጥፋ ትድናለች::/
-በ ዕድሜህ ላይ 15አመት እጨምራለሁ አንተና ይህችን ከተማ ከአሦር ንጉሥ እጅ እታደጋለሁ ስለ እኔም ስለ ባርያዬም ስለ ዳዊት ይህችን ከተማ እጋርዳታለሁ " 2ነገስት 20÷6

-ከሰማይም ከእንግዲህ ወዲህ በጌታችን የሚሞቱ ሙታን ብፁአን ናቸው::መንፈስ አዎን ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ ሥራቸውም ይከተላቸዋል ይላል:: ራዕይ ዮሐ 10÷1

-የአለም ብርሃን ናችሁ!
-ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን 1ቆሮ6፥2
-የቅዱሳን ጸሎት በሥራዋ እጅግ ታላቅ ኃይል ታደርጋለች።
ያቆ5፥14-19

-ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ።
መዝ 88(89)፥3

- እናንተን የሚቀበል እኔ ይቀበላል፡ነብይን በነብይ
ስም የሚቀበል የነብዩን ዋጋ ይወስዳል።ፃድቅንም
በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል።
ምንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንድ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40-42

የቅድሳን ጸሎት (ምልጃ ) በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዳለው በቂ ማስረጃ ነው::
====== አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
...
450 views20:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 09:19:39 share share share ምስክርነት!
++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ አናዥጋ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን !
።joniye mskrnet stlgn ebakh anazgaw egzihabherab yaderegelgnin lmeskr yezare amet alkshe lj stegn bye neber sletm neber ena ahun erguz negn sletenm lk neber gn ankebelm yzen mehed anchilm tebaln blew melesut alugn abate ykr ybelegn bemiketlew genzebun lk tadersulgnalachihu enim sew ager slalehu new gn amlake kdusan slesemagn amesgnulgn slalgebalgnim ykr ybelegn enantem betselot asbugn yetebareke esun amalken agelgay yemihon lji ystsh belachihu tselulgn enatoche abatoche ehtoche melkam beal yhunlachihu
938 views06:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 09:16:57
892 views06:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 09:15:37 =Besmeab be weld be menfes kidus ahadu amlak amen, ye wendime mist tama le echege yohanis tesiye neber ahun betam teshilotal egziabher yimesgen betam dehns nat enen endesemu enantenim yismochu

=አባቴ የኔ ፈጥኖ ደራሽ አይኔን በጣም አሞኝ በገድላቸው አሻሽቼው ፀበላቸውን ቀብቸው በአንድ ቀን ድኛለሁ እግዚአብሔር ይመስገን በረከታቸው አይለየን

ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል ሰሜንሸዋ መንዝ መዘዞ(ጠገሮ)
+++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ++++ ጉዞ 28\29/1/2015ተዘጋጅቷል።

መነሻ፦መስከረም28
መመለሻ፦መስከረም 29 ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969

የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!

Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!

[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ አቡነ
እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን!
852 views06:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 09:15:36 share share share ምስክርነት!
++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን
"አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ" ገዳም!
=ሰላም ጆኒ አቡነ እጨጌ ለኔ ያረጉልኝን ልመሰክር ነው
1 ራሴን በጣም አሞኝ ፀበላቸውን ጠጥቸ በሰአታት ውስጥ ድኛለሁ አመስግኑልኝ
2 አንድ ጥሩ ደሞዝ ያለው ስራ አውርቸ ነበር እና ሳልስማማ ቀርቸ ነበር ለአባታችን ነገርኩዋቸው አባታችን አቡነ እጨጌን ተማፅኖ ያፈረ የለም እልል ብላችሁ አመስግኑልኝ

=ሰላም ወንድሜ እንዴት ነህ አባቴ አቡነ እጨጌ የእውነት ከልቤ አዝኜ ልምኛቸው ያላደረጉልኝ ያልፈቱልኝ የለም ባለቤቴ በስራ ምክንያት ሌላ ቦታ እንዳይቀየርብኝ ስለምናቸውቸው ነበር እመሰክራለሁ አቡነ እጨጌ መላ ፍጠሩልኝ ስላቸው ነበር እግዜአብሄር ይመስገን የድንግል ማርያም ልጅ ሁሌ ለኔ የሚያስፈልገኝ ለኔ ሂወት መስመር የሚያስይዝልኝ ፈጣሬ ይመስገን በነበረበት ክፍል ተመድቦልኝ ደስ ብሎኛል።

=በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ያረጉልኝን ለመመስከር ነው አባቴን አቡነ እጨጌ ዮሐንስን ስለ ወንድሜ የጠየኳቸውን ነገር አርገውልኛል በህይወቴም መስተካከል ያለበት ነገር ነበር ከቀን ወደ ቀን እያስተካከሉኝ ነው
ለእኔ እንደደረሱ ለእናንተም ይድረሱላችሁ! አሜን

=Selam wendeme Johnny. Abate Echege yohanes yaderegulegnen lememeseker newu. Yehone Ken ke sera eyetemeleseku menged lay bedenget teresen betam amemegne; Abate deresulegne alekwachew; wediyaw ye terese hemem tagesolegne ebete dereseku. Ke guadegnaye gar tegacheten neber, Abate le ene kalut temeleso enedimeta, kalehone gin ke hiwote enediweta beye lemenkwachew. Mejemeriyam yesetugne eschew nachew ena ke kenat behwala bedegami selamachenen setetewenal. Abaten teyekiyachew yaladeregulegne yelem. Ye Dengel Mariyam lij yekeber yemesegen, ye abatachen feqer, rediet, bereket yebezalen

=ሰላም ጆኒ, ወልደስላሴ ነኝ። ስለተደረገልን ነገር እግዚአብሔር ይመስገን። አባታችን አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ያደረጉትን ለመመስከር ነው። እኔ ለአባታችን እጨጌ ዮሐንስ, ለበአታ ማርያም, ለቅዱስ ሚካኤል ወላጅ አባቴ ካለበት ህመም ፈውሱልኝ ብዬ ተስዬ ነበር። ወላጅ እናቴም ለቅዱስ ገብርኤል ለባለቤቴ ምህረትን አምጣለት ብላ ተስላ ነበር። እኔ እጅግ ከመጨነቄ የተነሳም ለ3ቀን ሱባኤ ይዤ እመቤታችንን ስጠይቃት ነበር። ይኸው አሁን በተሳልኩ በወሩ; ሱባኤውን በያዝኩ በሳምንቱ ወላጅ አባቴ እጅግ ተሽሎት አይቻለሁና እጅግ በጣም ደስ ብሎኛል።ጨርሰው ምረውትም ለመመስከር ያብቁኝ። አባታችንን እጨጌ ዮሐንስን; ድንግል ማርያምን; ቅዱስ ሚካኤልን እና ቅዱስ ገብርኤልን እልል ብላችሁ አመስግኑልኝ። ሁሉም እንዲሆን የፈቀደው ልኡል እግዚአብሔር የተመሠገነ ይሁን።

=selam joni endet neh meskerenet lemestetet new balefew enena mulu beteseboche haylegna gunefan yezon abate deresulegn beye teshelon salmeseker kereche yehew ene betam tamemeiyalew tseleyulegn hulem kegone mihonut abate yemesgenu esachewen yeseten amelak yekeber yemesgen amen

=ሰላም ዩሐንስ እኔም ምስክርነት ልሰጥ ነው ልጄን አሞብኝ ለሕክምና ወደ ውጭ ሀገር ሔጄ ነበር ጻድቁ አባታችን በሰላም ታክማ እንድትመጣ እርድኝ ብዬ ለመንኩ አላሳፈሩኝ በሰላም ጨርሰን መተናል። ይሕን ምስክርነት በደጃቸው መጥቼ ምስክርነት ሰጥቻለሁ። ከዛ በኃላ የምትወስደው መድሐኒት ነበራት ሀኪሞች መድሐኒቱ ቶሎ ላይቆም ይችላል አሉኝ እኔም ተጨንቄ ለጻድቁ በቃሽ ይበልዋት ብዬ ለመንኩ በቀጠሮ ስንሔድ ሁሉም ነገር ጥሩ ስለሆነ መድሐኒት ታቁም ተባለች ክብርና ምስጋና ለጻድቁ አባታችን ይሁን።

=ሰላም ጆኒ እንዴት ነህ ለፃዲቁ ለአባቴ ለአቡነ እጨጌ ምሰክርነት ለመሰጠት ነው ሰሞኑን ወገቤን አሞኝ ለአባቴ ለአቡነ እጨጌ ያድኑኝ ብየ ነግራቸሁ በገድላቸሁ ወገቤን አሻሺቸ ዳንኩ ክብር እና ምሰጋና ለአባቴ ለመዳኒያለም እና ለአቡነ እጨጌ ይሁን አሜን ጆኒ ለአባቴ መሰክርነት ሰጥልኝ መዳኒያለም ካንተ ጋር ይሁን አሜን

=ጆኒ ወንድማችን ሰላምህ ይብዛ ነሀሴ 13/2014 ለጻድቁ አባታችን እህቴን ከባለቤቷ ጋር አስታርቁልኝ ብዬ ለምኛቸው ነበር እርሳቸውም እኔን ባሪያ የምሆን ልጃቸውን ሰምተው በዛኑ እለት አስታርቀውልኛለ እጅግ በጣም ደስ ብሎኛል አመስግኑልኝ ። ሌላው ደግሞ ኮምፒውተር አስቸግሮኝ ስማቸውን ጠርቼ ተስተካክሎልኛል። ለእሀቴ የተሳልኩትን በአካውንት አስገባለሁ እኝህን ድንቅ አባት ለሰጠን ለቸሩ መድሀኒዓለም ምስጋና ይድረሰው እመቤታችን አንቺ ጠብቂን እናመሰግንሻለን ፧ ጎዶሎአችንን ሙይልን አሜን

=በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን ወለተ ሃና እባላለሁ አባቴን ባለቤቴ ለሥራ ከከተማ ሄዶ በነበረበት ጊዜ በሰላም አድርሰው አምጡልኝ ብያቸው በሰላም መጥቶልኛለ አመስግኑልኝ አባቴ ክበሩልኝ። ሌላው ደግሞ እህቴ ከባለቤቷ ጋር ተጣልታ አብሬ አልኖርም ብላ አስቸግራናለች እና ከአቅማችን በላይ ስለሆነ ለአባቴ እርሶ ጣልቃ ገብተው ልጆቹ እንዳይበተኑ አደራዋትን ብዬ ለምኜአቸዋለሁና ከአስማሙልኝ ስለቴን አስገባለሁ ዳግም ለመመስከር ያብቁኝ። ጆኒ አንተም ተባረክ እድሜ ከጤና ጋር ይስጥህ። እመቤታችን አንቺ በቤታችን ግቢ ሰላሙን ስጭን አሞላካችን እግዚአብሔር ሆይ ክብርና ምስጋና ለአንተ ይገባል ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን

=.selam yohannes endet nhe zarem endehuew abune ecge yhoannes enderduge nw gudenaye betam tama cenkonge nber shomunm endatkwaret erso eymrwat meskealew beya nber yhaw zare sedwelalat yeembetachenen yewyen anbwan mariyamin emnet tekebta sewdwaelat betam dena endhonche destegna hona semowanen satkwaert yhew dena honalche eschewn yseten amalke kedusan yekber yemsegen amen ahun yaschenkage nger ale esun endefetulge bselot asebugege hulem merduge abate zarem ngem hulem endemerduge amnalew ledgachew endaybekugege hulem seolte nw endemerdugege edmemsker awkalew egzabher yemsegen antem yageglote zemenhen ybarekulhe kebetu ayelehe wendeme .amen
709 views06:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ