2022-11-18 13:52:27
#Ministry_of_Education_Ethiopia
- በቀጣዮቹ አራት ዓመታት ውስጥ ሁሉም የመንግስት #ዩኒቨርሲቲዎች ራሳቸውን እንዲያስተዳድሩ ዕቅድ መያዙን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
- በሁለት ወራት ውስጥ #አዲስ_አበባ_ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ሆኖ ይወጣል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ በቀጣይ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ እንደሚሆኑ ጠቁመዋል።
- በ2015 ዓ.ም ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን አጠናቀው ለሚወጡ ተማሪዎች በቴክኖሎጂ የታገዘ #የመውጫ_ፈተና መሰጠት እንደሚጀምር አስታውሰዋል።
- በአዲሱ ዓመት #አዲሱ_ስርዓተ_ትምህርት ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ወደ ሙሉ ትግበራ ከ9ኛ እስከ 10ኛ ክፍል ደግሞ ወደ ሙከራ ትግበራ መገባቱ ተገልጿል ። ( ትምህርት ሚኒስትር )
#MinistryofEducationEthiopia
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
4.2K viewsedited 10:52